loading
ኢትዮ ቴሌኮም ባለፉት ስድስት ወራት 28 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ይፋ አደረገ።

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ የ2014 በጀት ዓመት የተቋሙን የ6 የስራ አፈፃፀም በማስመልከት መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በ6 ወራት ብቻ ከቴሌኮም አገልግሎት 28 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ገልጸዋል።ተቋሙ በስድስት ወራት ካገኘው ገቢ መካከል 50 ነጥብ 4 በመቶው ከድምጽ እንዲሁም 28 ነጥብ 8 በመቶው ከኢንተርኔት አገልገሎት የተገኘ መሆኑን ነው የተናገሩት፡፡ […]