loading
የአፍሪካ ሕብረት 40ኛው የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ የሕብረቱ አባል ሀገራት ሚኒስትሮችና የአህጉሩ ልዩ ልዩ ተቋማት ሃላፊዎች በተገኙበት ዛሬ ተጀምሯል፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሃማት በጉባኤው መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግርበአህጉሩ በየአቅጣጫው እያጋጠመ ያለውን የሰላም እና ፀጥታ ችግር ለመፍታት ልዩ ትኩረት ሰጥቶመስራት ይገባል ብለዋል፡፡ ሊቀመንበሩ የኮሮና ቫይረስ የፈጠረው ተፅዕኖ እና ለመቋቋም ስለሚደረጉ ጥረቶች፣ የአጀንዳ 2063የአፈጻጸም ሂደት፣ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና እና ሌሎች አህጉራዊ አጀንዳዎችንም አንስተዋል።የምክር ቤቱ ስብሰባ “የአፍሪካ አህጉርን […]

በአንዳንድ አካባቢዎች የተከሰተው ድርቅ በእንስሳት ላይ ያደረሰው ጉዳት ወደ ሰው እንዳይሸጋገር እየተሰራ ነው ተባለ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ከአጋር አካላት ጋር በመሆንድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ገልጿል፡፡ ሚኒስትር ዴኤታዋ ሰላማዊት ካሳ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ በሶማሌ ክልል 9 ዞኖችበተከሰተው የድርቅ አደጋ 960 ሺህ በላይ ዜጎች ተጎጂ በመሆናቸው የእለት ደራሽ ድጋፍ እየተደረገላቸው እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ በአጠቃላይ በክልሉ 3 ነጥብ 3 ሚሊዮን ሰዎች የእለት ደራሽ ድጋፍ ይፈልጋሉ […]