loading
የሕወሓት ቡድን በአማራ ክልል ከተሞች አሰቃቂ ግፍና ወንጀሎችን መፈፀሙን አመንስቲ ኢንተርናሽናል ይፋ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 የሕወሓት ቡድን በአማራ ክልል ከተሞች አሰቃቂ ግፍና ወንጀሎችን መፈፀሙን አመንስቲ ኢንተርናሽናል ይፋ አደረገ፡፡ተቋሙ ዛሬ ባወጣው ሪፖርቱ የቡድኑ አባላት በአማራ ክልል ወረራ በፈጸመባቸው አካባቢዎች ሆን ብለው በርካታ ንጹሃንን መግደላቸውን፣ ሴቶችን በቡድን መድፈራቸውን እንዲሁም ከፍተኛ የግልና የመንግስትን ሃብት መዝረፋቸውን ተናግሯል፡፡ በተለይ ቆቦ እና ጭና በተባሉ ሁለት አካባቢዎች በነሃሴ መጨረሻና መስከረም መባቻ ላይ […]

የሆንዱራስ የቀድሞ ፕሬዚዳንት በአደንዛዥ ዕፅ ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ።

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 የሆንዱራስ የቀድሞ ፕሬዚዳንት በአደንዛዥ ዕፅ ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ። አሜሪካ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሁዋን ኦርላንዶ ሄርናንዴዝ በአደንዛዥ ዕፅ አዘዋዋሪነት ክስ ተላልፈው እንዲሰጧት ጥያቄ ካቀረበች ከሰዓታት በኋላ ነው በቁጥጥር ስር እንዲውሉ በፍርድ ቤት የዕስር ትዕዛዝየወጣባቸው ተብሏል፡፡ የፍርድ ቤቱ ቃል አቀባይ ሜልቪን ዱአርቴ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ በቀድሞው ፕሬዚዳንት ሄርናንዴዝ ላይ የእስር ማዘዣ […]

በተጭበረበረ መንገድ ለተሸከርካሪው ሊብሬና ታርጋ ሊያወጣ ሲሞክር በቁጥጥር ስር የዋለው ተከሳሽ የእስራትና የገንዘብ ቅጣት ተወሰነበት፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 በተጭበረበረ መንገድ ለተሸከርካሪው ሊብሬና ታርጋ ሊያወጣ ሲሞክር በቁጥጥር ስር የዋለው ተከሳሽ የእስራትና የገንዘብ ቅጣት ተወሰነበት፡፡ ታደለ ንጉሴ የተባለው ተከሳሽ የሙስናን ለመከላከል የወጣውን አዋጅ እዲሁም የጉምሩክና የፌደራልታክስ አስተዳደር አዋጆችን በመተላለፍ ወንወጀሎች ነው ክስ የተመሰረተበት፡፡ ተከሳሹ በሌላ ግለሰብ ስም በጊዜያዊነት ለቱሪስት አገልግሎት ወደ ሃገር ውስጥ የገባ ተሸከርካሪ ቀረጥና ታክስ ተከፍሎበት የገባ በማስመሰል […]