loading
አንግሊዝ በኮቪድ-19 ብዙ ዜጎች ከሞቱባቸው የአውሮፓ ሀገራት ቀዳሚ ሆነች::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 03፣ 2013 አንግሊዝ በኮቪድ-19 ብዙ ዜጎች ከሞቱባቸው የአውሮፓ ሀገራት ቀዳሚ ሆነች:: በመላው ዓለም ዳግም ያገረሸው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከአውሮፓ ሀገራት በተለይ እንግሊዝን ክፉኛ እያጠቃት መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ዩሮ ኒውስ እንደዘገበው በንግሊዝ በ24 ሰዓታት ውስጥ ወደ ስድስት መቶ የሚጠጉ ሰዎ በቫይረሱ ሳቢያ ህይዎታቸው አልፏል፡፡ ይህም በሀገሪቱ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ50 ሺህ በላይ […]

በየመን ለደረሰው ቀውስ ዓለም ዝምታን መምረጡ እንዳሳሰበው የመንግስታቱ ድርጅት ገለፀ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 03፣ 2013 በየመን ለደረሰው ቀውስ ዓለም ዝምታን መምረጡ እንዳሳሰበው የመንግስታቱ ድርጅት ገለፀ:: ድርጅቱ ባወጣው ሪፖርት በየመን በእርስበርስ ውጊያ ሳቢያ የተከሰተው ርሃብ እድሚያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ 100 ሺህ ህፃናትን ህይዎት አደጋ ላይ ጥሏል፡፡ ሚድል ኢስት ሞኒተር የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ጠቅሶ እንደዘገበው ሁኔታው በዚሁ የሚቀጥል ከሆነ የመን በዚህ ችግር ምክንያት አንድ ትውልድ ልታጣ […]

የአልጀሪያው ፕሬዚዳንት የኮቪድ-19 ህክምናቸውን አጠናቀቁ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 07፣ 2013 የአልጀሪያው ፕሬዚዳንት የኮቪድ-19 ህክምናቸውን አጠናቀቁ::ባለፈው ኦክቶበር ወር መጨረሻ ላይ ተመርምረው ቫይረሱ እንዳለበባቸው ያወቁት ፕሬዚዳንት አብደልመጂድ ቲቦኒ ለህክምና ክትትል ወደ ጀርመን ተጉዘው ነበር ተብሏል፡፡ ቲቦኒ ከዚህ በኋላ ተበቤተ መንግስታቸው ሆነው ጨማሪ የህክምና ክትትሎች እንደሚደረጉላቸው ከፕሬዚዳንቱ ቢሮ አስታውቋል፡፡ ሚድል ኢስት ሞኒተር እንደዘገበው ፕሬዚዳንቱ ያሉበትን ሁኔታ አስመልክተው ለዘህዝቡ መግለጫ እንዲሰጡ ቢሯቸው ወስኗል፡፡ ቲቦኒ […]

አሜሪካ በአንድ ሳምንት አንድ ሚሊዮን ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸውን ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 07፣ 2013 አሜሪካ በአንድ ሳምንት አንድ ሚሊዮን ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸውን ተሰማ:: የኮሮናቫይረስ ስርጭት እንደአዲስ የተባባሰባት አሜሪካ በየቀኑ ከ100 ሺህ በላይ ሰዎች በበሽታው እንደሚያዙ እየተነገረ ይገኛል፡፡ በዚህም የተነሳ አሁን ላይ በሀገሪቱ በኮቪድ-19 ወረርሽ የተያዙ ሰዎች ከ11 ሚሊዮን በላይ መድረሱ ነው የተነገረው፡፡ ቢቢሲ እንደዘገበው አሜሪካ በተለያዩ ግዛቶች አገልግሎት ሰጭ ተቋማትን የመዝጋት እርምጃዎችን ለመወሰድ ተገዳለች፡፡ […]

በኮቪድ 19 ምክንያት የትጎዱ የቱሪዝም አገልግሎት ሰጪዎችን ለመደገፍ እና ለማነቃቃት ያለመ የ30 ኪ.ሜ የብስክሌት ውድድር ማዘጋጀቱን ቱሪዝም ኢትዮጵያ አስታወቀ።

አዲስ አበባ፣ ህዳር 07፣ 2013 በኮቪድ 19 ምክንያት የትጎዱ የቱሪዝም አገልግሎት ሰጪዎችን ለመደገፍ እና ለማነቃቃት ያለመ የ30 ኪ.ሜ የብስክሌት ውድድር ማዘጋጀቱን ቱሪዝም ኢትዮጵያ አስታወቀ።ከዚህ ቀደም በቱሪዝም ዘርፍ ተሰማርተው የነበሩ ባለሀብቶች እና አገልግሎት ሰጪዎች በኮቪድ ምክንያት ተስፋ ቆርጠው ከዘርፉ በመውጣት ላይ ይገኛሉ በዚህም ምክንያት የቱሪዝም ዘርፉን ለማነቃቃት እና ወደ ስራ ለማስገባት ያለመ የተራራ ላይ ቱሪዝም ማዘጋጀቱን […]

መንግስት ወደ ጎረቤት ሀገራት የሚሰደዱ ዜጎችን ለመቀበል ዝግጁ መሆኑን ጠ/ሚ ዐቢይ አስታወቁ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 08፣ 2013 መንግስት ወደ ጎረቤት ሀገራት የሚሰደዱ ዜጎችን ለመቀበል ዝግጁ መሆኑን ጠ/ሚ ዐቢይ አስታወቁ:: የኢትዮጵያ መንግስት ወደ ጎረቤት ሀገራት የሚሰደዱ ወገኖችን ለመቀበል እና ወደ ቀዬአቸው ለመመለስ ዝግጁ መሆኑን ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ የገለፁት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስት ዐቢይ በትዊተር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የተሰደዱ ንፁሀን ዜጎችን ንብረታቸውን ለመጠበቅ ፣ በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የሰብአዊ ድጋፍ ለማቅረብ እና […]

በኢትዮጵያ አየር ሀይል እየተወሰደ ያለውን እርምጃ በተመለከተ የሀሰት መረጃዎች እየወጡ መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 08፣ 2013 በኢትዮጵያ አየር ሀይል እየተወሰደ ያለውን እርምጃ በተመለከተ የሀሰት መረጃዎች እየወጡ መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡ እንደ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ በሁለት ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን አማካኝነት፣ በመቀሌ የአየር ጥቃት መደረጉን የሚገልጹ አርዕስት እና አጭር ቪዲዮዎች ወጥቷል፤ እነዚህ መረጃዎች በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ግብረ ኃይሉ ሳያረጋግጡ በትህነግ መረጃ ላይ […]

የናይጄሪያ ሳይንቲስቶች በዋጋው ርካሽና በፍጥንት ዉጤትን ለማወቅ የሚያስችል የኮቪድ 19 የምርመራ ኪት መስራታቸዉን አስታወቁ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 08፣ 2013 የናይጄሪያ ሳይንቲስቶች በዋጋው ርካሽና በፍጥንት ዉጤትን ለማወቅ የሚያስችል የኮቪድ 19 የምርመራ ኪት መስራታቸዉን አስታወቁ፡፡ ሲኤን ኤን እንደዘገበዉ ሳይኒቲስቶቹ ሰራነው ያሉት አዲሱ የመመርመሪያ ኪት እርካሽና በቀላሉ ማገኘት ሚያስችል ነዉ ፤ዉጤቱንም ከ 40- ደቂቃ ባነሰ ግዜ ዉስጥ ያሳዉቃል፡፡ የመመርመሪያ ኪቱን ዉጤት የሚያሳዉቅ ማሽን አዲስ የተሰራ ሳይሆን ከዚህ በፊት ለኮቪድ 19 መመርመሪያ የሚዉለዉን […]

በአፍሪካ የኮሮናቫይረስ ታማሚዎች ቁጥር ከ2 ሚሊዮን ማለፉ ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 09፣ 2013 በአፍሪካ የኮሮናቫይረስ ታማሚዎች ቁጥር ከ2 ሚሊዮን ማለፉ ተሰማ:: ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ እንዳስታወቀው በአሁኑ ጊዜ በአህጉሩ በወረርሽኙ የተያዙ ሰወች ከ1 ሚሊዮን 986 ሺህ በላይ ደርሰዋል፡፡ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሳቢያ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 47 ሺህ 647 መድረሱን የአፍሪካ የበሽታዎች መከላከለያና መቆጣጠሪያ ማእከል በሪፖርቱ ይፋ አድርጓል፡፡ ሲ ጂ ቲ ኤን እንደዘገበው በበሽታው ከተያዙት […]

ተናሰባቹ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አንድ የምርጫ ደህንነት ባለስልጣንን አባረሩ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 09፣ 2013 ተናሰባቹ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አንድ የምርጫ ደህንነት ባለስልጣንን አባረሩ:: ምርጫው ተጭበርብሯል በሚለው አቋማቸው የጸኑት ትራምፕ የሳይበር እና መሰረተ ልማት ደህንነት ሃላፊ የነበሩትን ክሪስ ክሬብን ነው ያባረሯቸው፡፡ ለክሬብ መባረር ምክንያት የተባለው ደግሞ የዘንድሮው ምርጫ በአሜሪካ ታሪክ ካለፉት ምርጫዎች ሁሉ አስተማማኝና ተዓማኒ ነው የሚል ከትራምፕ በተቃራኒ የቆመ አስተያየት በመስጠታቸው ነው፡፡ ትራምፕ በሰጡት […]