loading
አጣየን መልሶ ለመገንባት የተጀመረ ጥረት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013  የወጣት ማህበራት የአጣዬ ከተማና አካባቢው ተጎጂዎችን እንዲቋቋሙ ለማገዝ ሃብት ማሰባሰብ ጀመሩ በአማራ ክልል አጣዬ ከተማንና አካባቢው ተጎጂዎችን መልሶ ለማቋቋም መንግስት የሚያደርገውን ጥረት ለማገዝ ሃብት የማሰባሰብ ሰራ መጀመሩን በክልሉ የወጣት ማህበራት አመራሮች አስታውቀዋል፡፡ የክልሉ ወጣቶች ማህበር ዋና ፀሐፊ ወጣት ከፍያለው ማለፎ ለኢዜአ እንደገለጸው፤ በአጣዬ ከተማ በደረሰው ጉዳት የክልሉን ወጣቶችን አሳዝኗል። […]

ኢትዮጵያ የታገሰችው የሱዳንን ህዝብ ስለምታከብር እንጂ ፈርታ አይደለም!

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 ሱዳን ቤንሻንጉልን የራሷ ለማድረግ የምታደርገው እንቅስቃሴ እጅግ አሳፋሪ መሆኑን የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሱዳን የኢጋድ ሊቀመንበር ሆና እያለ በዚህ መንገድ ለመፈፀም የምትሞክረው ህገወጥ ድርጊት በኢትዮጺያ በኩል ፍፅም ተቀባይነት እንደሌለው ነው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ የገለፁት፡፡ ሱዳን የኢትዮያን መሬት የመያዟና ኢትዮጵያዊያን አርሶአደረች ማፈናቀሏ ሳያንሳት ቤንሻንጉልን የራስዋ […]

ማህበረሰቡ በሀሰተኛ መረጃ እንዳይታለል የጠቅላይ ሚሴቴር ፅህፈት ቤት አሳሰበ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 ማህበረሰቡ በሀሰተኛ መረጃ እንዳይታለል የጠቅላይ ሚሴቴር ፅህፈት ቤት አሳሰበ፡፡ ጽህፈት ቤቱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው ጽሁፍ የወንጀለኞች ቡድን የሀሰተኛ መረጃ እያሰራጨ መሆኑን ደርሰንበታል ብሏል፡፡ የወንጀለኞች ቡድን አባላቱ ከቀድሞ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የግል የኢሜይል አድራሻ የተላከ በማስመሰል መረጃ በመጠየቅ እና ሐሰተኛ ምላሽ በመስጠት ላይ መሆናቸውን አውቀናል ነወ ያለው። በመሆኑም ሁሉም ሰው […]

የኢትዮጵያ ሳምንት ከግንቦት 10 እስከ ግንቦት 16 በወዳጅነት ፓርክ ይከበራል::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 የኢትዮጵያ ሳምንት ከግንቦት 10 እስከ ግንቦት 16 በወዳጅነት ፓርክ ይከበራል:: ሀሳቡን ያመነቨጩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ ሳምንት የሚለውን ዝግጅት እንዲያስተባብሩ ለሦስት ሴት ሚኒስትሮች የቤት ሥራ ሰጥተዋቸው እንደነበር ተገልጿል፡፡ በዚህም መሰረት ስራውን በሃላፈነት የተረከቡት የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሣው፣ የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስትሯ ኢንጂነር አይሻ መሐመድ […]

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ የምርጫ ክልሎች የመራጮች ምዝገባ እንዲራዘም ወሰነ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ የምርጫ ክልሎች የመራጮች ምዝገባ እንዲራዘም ወሰነ:: ቦርዱ ይህን ውሳኔ ያለፈው በአንደሰንድ የምጫ ክልሎች በተለያዩ ምክንያቶች መራዘሙን መነሻ በማድረግ መሆኑን ተናግሯል፡፡ በዚህም መሰረት በምእራብ፣ በምስራቅ ወለጋ እንዲሁም በቄለም ወለጋና በሆሮጉድሩ ዞኖች 31 ምርጫ ክልሎች መካከል በ24ቱ ምዝገባው ከሚያዝያ 29 – ግንቦት 13 ቀን 2013 ድረስ […]

በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ለ80ኛው የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላፉ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27 ፣ 2013 በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ለ80ኛው የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላፉ::በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቨገንሲ ተርክሂን ኢትዮጵያውያን የዛሬ 80 ዓመት ለተቀዳጁት ድል የሚታሰብበት የአርበኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። በዚህ ክስተት ኢትዮጵያውያን ራሳቸውን ከፋሽስት ወረራ ነፃ ያወጡበት 80ኛ ዓመት በመሆኑ እንኳን ደስ አላችሁ እላለሁ ብለዋል። በአውሮፓውያኑ 1935 የፋሺዝም ጭቆናን በመጋፈጥ […]

የህክምና ኦክስጂን ማምረቻ እና ማከፋፈያ ማዕከል በጅግጅጋ ተመረቀ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27 ፣ 2013 የህክምና ኦክስጂን ማምረቻ እና ማከፋፈያ ማዕከል በጅግጅጋ ተመረቀ:: የሶማሌ ክልል በጅግጅጋ ከተማ ያስገነባውን የህክምና ኦክስጂን ማምረቻ እና ማከፋፈያ ማዕከል የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ በተገኙበት አስመርቋል። በምርቃት ስነ-ስርአቱ ላይ ም/ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ኡስማን እና የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዩሱፍ መሀመድ ተገኝተዋል። የማእከሉ መገንባት እንደ ክልል […]

የምንቃወመው መንግስት እንጂ የምንቃወማት ሀገር ልትኖረን አትችልም::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27 ፣ 2013 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እንደጀግኖች እናቶቻችንና አባቶቻችን ሀገራችንን እናስቀድም ሲሉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት 80 ዓመት የአርበኞች ቀንን አስመልክተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ነው፡፡ ጀግኖች አርበኞቻችን ሀገራችንን ከአምስት ዓመቱ የኢጣልያ ወረራ ነጻ ያደረጉበትን ቀን ስናስብ ሶስት ቁምነገሮችን እየተማርን ነው ብለዋ ጠቅላይ ሚኒስትሩ። አንደኛው ከሁሉም በላይ ሀገርን ማስቀደም […]

ህወሃትና ሸኔ በሽብርተኝነት ተፈረጁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ህወትና ሸኔ በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ አጸደቀ፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ በሚያካሂደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባው ነው በሚኒስትሮች ምክር ቤት የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ ያጸደቀው፡፡ ሁለቱ ቡድኖች በአገር እና በህዝብ ላይ የሽብር ተግባራትን በመፈፀም ላይ በመሆናቸው በሽብርተኝነት መፈረጃቸው አግባብ […]

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ ከፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎዛ ጋር ፕሪቶሪያ ተገናኝተው ባደረጉት ውይይት በሁለቱ አገሮች የሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት ማዳረጋቸው ተመልክቷል፡፡ ምክትል ጠቅላይ መኒስትሩ በውይይታቸው ወቅት በኢትዮጵያ ያለውን ወቅታዊ ጉዳዮች በተመለከተ ለፕሬዚዳንት ራማፎዛ ገለፃ […]