loading
በአለም አቀፍ ደረጃ የሚሰሩ ሆቴሎች ባህልን የሚያንፀባርቅ ገፅታ ሊኖራቸዉ ይገባል ተባለ

ይህ የተባለዉ የካፒታል ኢንተርናሽናል ሆቴል የባህል አዳራሹን ሲያስመርቅ ነው፡፡ በካፒታል ሆቴል የባህል አደራሽ ምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ የከተማዋ ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ እና ምክትል ከንቲባ ዳግማዊት ሞገስ የተገኙ ሲሆን ምክትል ከንቲባዋ ዳግማዊትም ከተማችን አዲስ አበባ ብዙ ባህል አዳራሾች ያስፈልጓታል ፤በባህል ላይ የሚሰሩ ባለሀብቶችንም እናበረታታለን ብለዋል፡፡ የካፒታል ሆቴል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አዲስአለም ገብሬ በሆቴላቸዉ ዉስጥ ልዩ […]

የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ፈተና እስከ ሐምሌ 25 ባለዉ ግዜ ዉስጥ ይፋ ይሆናል

የሐገር አቀፍ ትምህርት ፈተናዎች እና ምዘና ኤጀንሲ በስሜ በሀሰት የተከፈቱ የተለያዩ የፌስ ቡክ ፔጆች የ12ኛ ክፍል ፈተና ወጥቷል፡፡ በሚል ያስወሩት ወሬ ሀሰት ነዉ ብሏል፡፡ ኤጀንሲዉ አስከ ሀምሌ 25 ግን የፈተናዉ ዉጤት ይፋ እንደሚሆን ለአርትስ ቲቪ ተናግሯል፡፡ በኤጀንሲዉ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ረዲ ሾና ለጣቢያችን ፈተናዉ ገና በእርማት ላይ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የሀገር አቀፍ ትምህርት […]

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከአሜሪካው ምክትል ፕሬዘዳንት ማይክ ፔንስ ጋር በሁለቱ ሃገሮች ግንኙነት እንዲሁም በአካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት አድርገዋል

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከአሜሪካው ምክትል ፕሬዘዳንት ማይክ ፔንስ ጋር በሁለቱ ሃገሮች ግንኙነት እንዲሁም በአካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት አድርገዋል ::

በገበሬዎችና በእንስሳት አርቢዎች መካከል ነፍስ መጠፋፋት ለናይጀሪያ ሌላ ራስ ምታት ሆኖባታል፡፡

በገበሬዎችና በእንስሳት አርቢዎች መካከል ነፍስ መጠፋፋት ለናይጀሪያ ሌላ ራስ ምታት ሆኖባታል፡፡ ፕሬዝዳንት ማማዱ ቡሀሪ ሀገራቸውን ሰላም ከነሳት ነገር የመጀመሪያው የቦኮሀራም ጥቃት ነው ይባላል፡፡ ነገር ግን ካለፈው መስከረም ወር ጀምሮ በተደረገ ጥናት ሌላ አስደንጋጭ ክስተት መፈጠሩን የሚያሳይ መረጃ ይፋ ሆኗል፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው በዚህ አንድ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በከብት አርቢዎችና በአርሶ አደሮች መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት ከ1ሽህ […]

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአሜሪካን ምክትል ፕሬዝዳንት ያነጋግራሉ::

የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በድረገጹ እንዳስታወቀው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ማይክ ፔንስ ጋር በሁለቱ አገሮች ግንኙነት እንዲሁም በአካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ በዛሬው ዕለት ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ዶ/ር አብይ በሰሜን አሜሪካ ከሚገኙ የተለያዩ የፖለቲካ አመለካከት ከሚያራምዱ ኢትዮጵያውያን የፓርቲ መሪዎች ጋር የሚነጋገሩ መሆኑ ታውቋል። በትናንትናው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በአሜሪካ […]

በአሜሪካ የሚገኙ ስደተኛች ህጻናት ከወላጆቻቸው ጋር መቀላቀል ጀመሩ፡፡

የፕሬዝዳን ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ባወጣው ህግ ሰነድ አልባ ስደተኞች በማቆያ ስፍራ ሲቀመጡ ህጻናቱ ለብቻቸው እንዲኖሩ ተገደው ነበር፡፡ አሁን ግን የአሜሪካ ፍርድ ቤት በወሰነው መሰረት እድሜያቸው ከ5-17 ያሉ ህጻናት ከወላጆቻቸው ጋር መቀላቀል ጀምረዋል፡፡ ቢቢሲ እንደዘገበው እስካሁን 1ሺህ 800 ህጻናት ከወላጆቻቸው ጋር የመቀላቀል ዕድል አግኝተዋል፡፡ 2ሺህ 500 ህጻናት ወላጆቻቸው ህገ ወጥ ናችሁ ተብለው በስደተኞች ማቆያ ስፍራ ሲቀመጡ […]

የኢንጀነር ስመኘው በቀለ የቀብር ስነ – ሥርዓትን እሁድ ሀምሌ 22 ቀን 2010 ዓ.ም ይፈጸማል

የኢንጀነር ስመኘው በቀለ የቀብር ስነ – ሥርዓትን እሁድ ሀምሌ 22 ቀን 2010 ዓ.ም ይፈጸማል ፡፡ ብሔራዊ የቀብር አስፈሚ ዐብይ ኮሚቴ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ የቀብር ሥነ-ስርአቱ ዕሁድ ሐምሌ 22 ቀን 2010. ከቀኑ 7፡00 ሰአት በአዲስ አበባ ከተማ አራት ኪሎ በሚገኘው በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ቤተሰቦቻቸው፣ ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች፣ ወዳጅ ዘመዶች፣ የሥራ ባልደረቦች እና መላው ህዝብ በተገኙበት […]