loading
ሃገር አቀፍ የመጠጥ ውኃ፣ ሳኒቴሽንና ንጽህና አጠባበቅ ተቋማት ቆጠራ እየተካሄደ ነው

ሃገር አቀፍ የመጠጥ ውኃ፣ ሳኒቴሽንና ንጽህና አጠባበቅ ተቋማት ቆጠራ እየተካሄደ ነው ቆጠራው የውሃ ተቋማትን ሁለንተናዊ ይዞታ ለማወቅ የሚያግዝና አገልግሎት የማይሰጡ የውሃ ተቋማትን በፍጥነት በመጠገን ችግሮቻቸውን ለመፍታት የሚያግዝ ነው ተብሏል። የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ እንዳመለከተው ቆጠራው የሚካሄደው ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን በሚቀጥሉት 15 ቀናት ውስጥ ይጠናቀቃል። ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ እንደተናገሩት የተቋማት ቆጠራ የተጀመረው […]

በግመል የኮንትሮባንድ ንግድ ሲካሄድ ተያዘ።

ግምታዊ ዋጋቸው 937ሺህ 912 የሆኑ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ለኮንትሮባንድ ክትትል ቡድን በደረሰ ጥቆማ መሠረት በዚህ ሳምንት መያዛቸውን በገቢዎች ሚኒስቴር የጉምሩክ ኮሚሽን የድሬዳዋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ገለጸ፡፡ አዳዲስና ልባሽ ጨርቆች እንዲሁም ሲጋራዎች በግመል ተጓጉዘው ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ጀርባ በተለምዶ መርመርሳ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በተራገፈበት በጉምሩክ ሠራተኞች፣ በፌደራል እና በድሬዳዋ አድማ ብተና ፖሊሶች አማካኝነት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የቅ/ጽ/ቤቱ […]

የገቢዎች ሚኒስቴር በታህሳስ ወር ከሀገር ውስጥ ታክስ 8.5 ቢሊየን ብር ሰበሰብኩ አለ።

የገቢዎች ሚኒስቴር በታህሳስ ወር ከሀገር ውስጥ ታክስ 8.5 ቢሊየን ብር ሰበሰብኩ አለ። የገቢዎች ሚኒስቴር በታህሳስ ወር ከሀገር ውስጥ ታክስ ለመሰብሰበሰ ካቀደው 10ነጥብ 2 ቢሊየን ብር 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የሰበሰበ ሲሆን ፤አፈፃፀሙም 83ነጥብ 5 በመቶ መሆኑን የሚኒስቴር መ/ቤቱ የሀገር ውስጥ ታክስ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ መሀመድ አብዱ ገልፀዋል፡፡ እንደ አቶ መሀመድ ገለፃ ለዕቅዱ አለመሳካት […]

ግንባታዎችን የሚያጓትቱ ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎችን የከተማ አስተዳደሩ አስጠነቀቀ።

ግንባታዎችን የሚያጓትቱ ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎችን የከተማ አስተዳደሩ አስጠነቀቀ። “በተለያየ ምክንያት ግንባታዎችን የሚያጓትቱ ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎችን የከተማ አስተዳደሩ ከዚህ በኃላ አይታገስም አሉ ኢ/ር ታከለ ኡማ። ኢ/ር ታከለ ኡማ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች ላይ ለሚሳተፉ የህንፃ ተቋራጭ ባለቤቶች እና አማካሪዎች የስራ መመርያ ሰጥተዋል፡፡ በመድረኩ ላይ የኮንስትራክሽን ዘርፉ ለብክነት የተጋለጠ እንደነበርም አንስተዋል፡፡ በግንባታ ላይ ያሉ ነባር […]