loading
ከ23 ዓመት በታች የኦሊምፒክ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን ለ33 ተጫዋቾች ጥሪ አቀረበ

ከ23 ዓመት በታች የኦሊምፒክ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን ለ33 ተጫዋቾች ጥሪ አቀረበ የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች የኦሊምፒክ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን በመጋቢት 12 ቀን 2011 ዓ.ም ከማሊ አቻው ጋር ላለበት ጨዋታ 33 ተጫዋቾች በዕጩነት የተመረጡ መሆኑን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ ተጫዋቾቹ የካቲት 26/2011 ዓ.ም በ8፡00 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም በሚገኘው የቴክኒክና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ተገኝተው ሪፖርት […]

በቶክዮ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸንፈዋል

በቶክዮ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸንፈዋል   በጃፓኗ መዲና ቶክዮ በተካሄደው የማራቶን ውድድር በሁለቱም ፆታዎች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አድርገዋል፡፡   በሴቶች የተካሄደውን ውድድር ሩቲ አጋ በ2፡20፡40 አሸናፊ ስትሆን፤ ሄለን ቶላ በ2፡21፡01 ሁለተኛ እንዲሁም ሹሬ ደምሴ በ2፡21፡05 ሶስተኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቅቀዋል፡፡ ኬንያዊቷ ፍሎረንስ ኪፕላጋት 4ኛ፣ በዳቱ ሂርጳ 5ኛ፣ አባብል የሻነህ 6ኛ በመሆን አጠናቅቀዋል፡፡ በወንዶች የተደረገውን የሩጫ ውድድር […]

ደቡብ ፖሊስ እና ሙሉዓለም ረጋሳ ተለያይተዋል

ደቡብ ፖሊስ እና ሙሉዓለም ረጋሳ ተለያይተዋል   በ2010 ዓ/ም የውድድር ዓመት ወደ እግር ተመልሶ መጫወት የጀመረውና በዓመቱ መጀመርያ ደቡብ ፖሊስን ተቀላቅሎ የነበረው አንጋፋው አማካይ ሙሉዓለም ረጋሳ ከክለቡ ጋር ተለያይቷል። ለሁለት ዓመታት ከሜዳ ከራቀ በኋላ 2010 በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ አማካኝነት ከወራት በላይ የፈጀ የሙከራ ጊዜን አሳልፎ ለሀዋሳ ከተማ በመፈረም በድጋሚ እግር ኳስን መጫወት የጀመረው ሙሉዓለም መልካም […]