loading
አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ 551 ለሚሆኑ የፌዴራል ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ::

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 4፣ 2012 አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ 551 ለሚሆኑ የፌዴራል ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ:: የ2013 ዓ.ም አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ በፌዴራል፣ በክልልና በመከላከያ ወታደራዊ ማረሚያ ቤቶች ለሚገኙ የፌዴራል ታራሚዎች በተለያዩ መስፈርቶች መነሻ ለ551 ታራሚዎ ይቅርታ ተደረገ ። የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የይቅርታና ምህረት ቦርድ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዘለቀ ዳላሎ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳስታወቁት፥ […]

የዳሽን ባንክ የጤና ሚኒስቴርን አመሰገነ::

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 4፣ 2012 የዳሽን ባንክ የጤና ሚኒስቴርን አመሰገነ::ዳሽን ባንክ ኮሮናቫይረስን በመከላከል ረገድ የጤና ባለሙያዎችንና የጤና ሚኒስቴር እየከፈሉት ላሉት መስዕዋትነት ለማመስገን ለጤና ሚኒስቴር አበባ አበረከተ፡፡ ባንኩ ጳግሜ 4 የምስጋና ቀን እንደመሆኑ በዚህ ወቅት እጅግ በሚባል ሁኔታ መስዋትነት እየከፈሉ በኮቪድ 19 የተያዙ ህሙማኖችን እያከሙ ያሉ ጤና ባለሙያዎችን ለማመስገን አበባ ለጤና ሚኒስቴር እንዳበረከተ ገልጿል:: የጤና ባለሙያዎች […]

ኢትዮጵያና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል የኒዉክለር ሃይልን ለሰላማዊ ዓለማ ለመጠቀም የተደረገ የትብብር ስምምነት ማፅደቂያ ረቂቅ አዋጅ እንዲፀድቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተላለፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 ኢትዮጵያና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል የኒዉክለር ሃይልን ለሰላማዊ ዓለማ ለመጠቀም የተደረገ የትብብር ስምምነት ማፅደቂያ ረቂቅ አዋጅ እንዲፀድቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተላለፈ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ረቂቅ አዋጅን ያቀረበ ሲሆን ሁለቱ ሀገራት የ1968ቱ የኒዉክለር መሳሪያዎቹን እሽቅድድምን የሚከለክለዉ ዓለም አቀፍ ስምምነትና ከዓለም አቀፉ የአዉቶሚክ ኢነርጂ ኤጄንሲ ጋር የገብትን ስምምነት ባከበረ መልኩ የኒዉክለር ኢነርጂ […]

ቢሮው ህግን ተላልፈው በከተማ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ከባድ ተሽከርካሪዎች ላይ እስከ 6 ሺህ ብር እንደሚያስቀጣ አስታወቀ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 ቢሮው ህግን ተላልፈው በከተማ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ከባድ ተሽከርካሪዎች ላይ እስከ 6 ሺህ ብር እንደሚያስቀጣ አስታወቀ:: ሕግን ተላልፈው በከተማ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ከባድ ተሽከርከሪዎች ላይ እስከ 6 ሺህ ብር የሚደርስ ቅጣት መጣሉን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ። የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅና አደጋን ለመቀነስ ከቀኑ 10 ሰዓት እስከ ምሸት 2 ሰዓት የወጣውን […]

“Nile Negotiations, how Egypt manipulated a superpower, the international media, and public opinion to pressure Ethiopia.”

17 Sep 2020, Nile Negotiations, how Egypt manipulated a superpower, the international media, and public opinion to pressure Ethiopia. Samuel Alemu, Esq. Among the longest rivers in the world is the River Nile, located in Africa. The Nile River cuts through eleven countries before merging with the Mediterranean Sea. These countries use the Nile water […]

ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ዳግም ትመህርት ለማስጀመር የሚያስችል ጉባዔ በጂማ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀመረ ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2013 ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ዳግም ትመህርት ለማስጀመር የሚያስችል ጉባዔ በጂማ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀመረ ::ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ዳግም ትመህርት ማስጀመር የሚቻልበት ሁኔታ ላይ የሚመክር ጉባዔ በጂማ ዩኒቨርሲቲ ተጀምሯል። በጉባኤው ላይ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርና የጤና ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎች፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶችና ሌሎች የሚመለከታቸዉ አካላት ተገኘተዋል።በጉባኤው ዩኒቨርሲቲዎች የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ ከተከሰተ ጀምሮ ወረርሽኙን ለመከላከል […]

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ዓለም አቀፍ ተቋማትና ዲፕሎማቶች በ”ገበታ ለሀገር” ፕሮጀክቶች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥቶ ነበር፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013 የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ዓለም አቀፍ ተቋማትና ዲፕሎማቶች በ”ገበታ ለሀገር” ፕሮጀክቶች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥቶ ነበር፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ የጀመረችው የ”ገበታ ለሀገር” መርሃ ግብር የሸገር ፕሮጀክት ተከታይ ምዕራፍ ነው። በኢትዮጵያ ጎርጎራ፣ ኮይሻና ወንጪ የሚገነቡት “የገበታ ለሀገር” ፕሮጀክቶች የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ለማሳደግ የሚያግዙ መሆናቸውን ገልጸዋል።በመሆኑን ዓለም […]

በአዲስ አበባ የሚገኙ 26 የግል የትምህርት ተቋማት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ባስከተለባቸው የኢኮኖሚ ጫና የሙያ ፈቃዳቸውን መለሱ።

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013 በአዲስ አበባ የሚገኙ 26 የግል የትምህርት ተቋማት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ባስከተለባቸው የኢኮኖሚ ጫና የሙያ ፈቃዳቸውን መለሱ።የከተማ አስተዳደሩ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን እንዳስታወቀዉ  ከእነዚህ መካከል 11 መዋዕለ ህጻናት፤ 13 የአንደኛ ደረጃና ሁለቱ ደግሞ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ናቸዉ፡፡ 670 የግል የትምህርት ተቋማት ደግሞ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማግኘታቸውም ተገለጿል።የባለስልጣኑ […]

የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን በመከላከል ሂደት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገለፀ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን በመከላከል ሂደት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገለፀ:: ጠቅላይ አቃቤ ህግ በ2013 በጀት ዓመት ለማከናወን ባቀዳቸው ተግባራትና በአስር አመት መሪ እቅዱ ላይ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር መክሯል። በመድረኩም የህግ አወጣጥና አተገባበር፣ የሰብአዊ መብትና ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ጉዳዮችን በተመለከተ ውይይት ተደርጓል። በጠቅላይ አቃቤ ህግ […]

የምስራቅ ሐረርጌ አገረ ስብከት የመስቀል በዓል የኮቪድ-19 መከላከያ መንገዶችን በመተግበር እንደሚያከብር አስታወቀ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 የምስራቅ ሐረርጌ አገረ ስብከት የመስቀል በዓል የኮቪድ-19 መከላከያ መንገዶችን በመተግበር እንደሚያከብር አስታወቀ:: በሐረሪ ክልል የደመራና የመስቀል በዓልን ሐይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ በአንድነትና እርስ በርስ በመደጋገፍ በጥንቃቄ እንደሚከበር ነው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምስራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ጽህፈት ቤት የገለፀው። የምስቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ጽህፈት ቤት የትምህርትና ስልጠና ክፍል ሃላፊ መልዓከ […]