loading
በአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ኦዲት እና ምዝገባ ሊጀመር መሆኑ ተገለፀ።

አዲስ አበባ፣ሐምሌ30፣ 2012 በአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ኦዲት እና ምዝገባ ሊጀመር መሆኑ ተገለፀ።ምዝገባው ህገ ወጥ የመሬት ወረራን ለመከላከል ያለመ መሆኑንም የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ክንቲባ ኢንጂር ታከለ ኡማ የምዝገባ እና ኦዲት ሂደቱን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርገዋል። ከነገ ጀምሮ መካሄድ የሚጀምረው የምዝገባ እና ኦዲት ሥራ ከመሃል ከተማ […]

አንድ ባለሀብት በብርጭቆ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የኬሚካል እርጭት አካሄደ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ4፣ 2012 አንድ ባለሀብት በብርጭቆ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የኬሚካል እርጭት አካሄደ፡፡ባለሀብቱ ኢንጂነር መኩሪያ በየነ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል  በማሰብ  የጋራ መኖሪያ ቤቶቹን በኬሚካል ሲያስረጩ ለሶስተኛ ጊዜ መሆኑን ገልጸዋል፡፡በጋራ መኖሪያ መንደሩ  ከኬሚካል ርጭቱ ጎንለጎንም የችግኝ ተከላ የተካሄደ ሲሆን፤ለእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን 140  ሰራተኞችም የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስክ እና የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር ባለሀብቱ ድጋፍ […]

ህበረት ለበጎ ከቄራና ጎፋ ወጣቶች ጋር በመተባበር ለ600 ሰዎች ድጋፍ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ4፣ 2012 ህበረት ለበጎ ከቄራና ጎፋ ወጣቶች ጋር በመተባበር ለ600 ሰዎች ድጋፍ አደረገ፡፡የማእድ መጋራት ፕሮግራሙ ብዙ ወገኖች በኮፊድ 19 ምክንያት ስራ መስራት ባለመቻላቸዉ ለችግር ለተዳረጉ ወገኖች ለመድረስ የተደረገ መሆኑን የህበረት ለበጎ መስራች አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ ገልጿል፡፡ ድጋፉ ከጎፋ ቄራ ወጣቶች እንዲሁም በዉጭ ሀገር ከሚገኙ ወጣቶች በተሰበሰበ 1 ሚሊዮን 35 ሺህ ብር ወጪ ደረቅ ምግቦች […]

ሁለተኛው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተካለ መርሀ ግብር ከታሰበለት ጊዜ ቀድሞ መጠናቀቁ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 6፣ 2012በመላው ሀገሪቱ የተከናወነው የሁለተኛው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ከታሰበለት ጊዜ አንድ ወር ቀድሞ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር አብይ አህመድ አስታወቁ።ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የመዝጊያ ስነ ስርዓት በባህር ዳርከተማ እየተከናወነ ነው።ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድም በባህር ዳር ከተማ ቤዛዊትቤተ-መንግስት እየተከናወነ ባለው የመዝጊያ ስነ ስርዓት ተገኝተዋል።በስነስርዓቱ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትሩ […]

የህዝቦች ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ኢትዮጵያዊያን ሊረባረቡ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ7፣ 2012  የህዝቦች ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ኢትዮጵያዊያን ሊረባረቡ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ:: ጠቅላይ ሚኒስትሩይን ያሉት ሁለተኛው ሃገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መረሃ ግብር የማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ በተገኙበት ወቅት መሆኑን ነው። በፕሮግራሙ ስነሰርዓት ችግኝ በመትከል የተሳተፉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የለውጡ ኃይል ወደ ስልጣን ሲመጣ የገባውን ቃል ለመፈፀም ከፍተኛ ጥርት እያደረገ ይገኛል ብለዋል። በሁለተኛው […]

የህዳሴ ግድቡ ሁሉም ሥራዎች በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት እየተከናወኑ መሆናቸው ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ7፣ 2012 የህዳሴ ግድቡ ሁሉም ሥራዎች በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት እየተከናወኑ መሆናቸው ተገለፀ:: የግድቡ አጠቃላይ የሲቪል ሥራ አፈጻጸም 88 ነጥብ 5 በመቶ፤ የግንባታ ፕሮጀክቱ ደግሞ 75 በመቶ መድረሱን የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ክፍሌ ሆሮ ገልጸዋል። ኢንጅነር ክፍሌ እንደገለጹት ከመጀመሪያው ዙር የግድቡ ውሃ ሙሌት በኋላም የግንባታ ሥራዎች በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት እየተከናወኑ ነው። […]

ኢትዮጵያ ሱዳንና ግብፅ አቋርጠውት የነበረውን ድርድር ለመጀመር ተስማሙ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 11፣ 2012ኢትዮጵያ ሱዳንና ግብፅ አቋርጠውት የነበረውን ድርድር ለመጀመር ተስማሙ:: የሱዳን የውሃ ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ ረዘም ካለ ውይይት በኋላ ሶስቱም ሀገራት በየራሳቸው ያዘጋጇቸውን የውይይት ሀሳቦች በማስታረቅ ከማክሰኞ ጀምሮ ለመደራደር ተስማምተዋል ብሏል፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው በሳምንቱ መጨረሻ ካርቱም ላይ ተገናኝተው የተዋያዩት የግብፅ እና የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትሮች ቀጣዩ የሶስቱ ሀገራት ድርድር ፍሬያማ እንደሚሆን ተስፋ እንዳላቸው ተናግረዋል፡፡ ሁለቱ […]

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስር ሹመቶችን ዛሬ ሰጡ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 12፣ 2012 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስር ሹመቶችን ዛሬ ሰጡ:- – ዶ/ር ቀንዓ ያደታ የመከላከያ ሚኒስትር – ዶ/ር ጌድዮን ጢሞቴዎስ፤ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ – ዶ/ር ሳሙኤል ሁርካቶ፤ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር – ታከለ ኡማ፤ የማዐድንና ነዳጅ ሚኒስትር – ተስፋዬ ዳባ፤ ምክትል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ – ዮሐንስ ቧያለው፤ የኢትዮጵያ የውጭ ግነኙነት ስትራቴጂክ ጥናት ኢንስቲትዩት […]

በሊባኖስ የሚኖሩ 450 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ለመመለስ ፈቃድ አገኙ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 12፣ 2012 በሊባኖስ የሚኖሩ 450 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ለመመለስ ፈቃድ አገኙ:: በቤይሩት የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽሕፈት ቤት ቆንላ ጀነራል ተመስገን ዑመር ጽሕፈት ቤቱ በሊባኖስ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውን ዜጎች መረጃዎች ለአገሪቱ ኢምግሬሽን ጉዳዮች መሥሪያ ቤት አስገብቶ እንደነበር ለኢዜአ ገልጸዋል። በዚሁ መሠረት የኢሚግሬሽን ጉዳይ መሥሪያ ቤት አስፈላጊውን ማጣራት ካደረገ በኋላ 450 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ፈቃድ […]

ኢንጂኔር ታከለ ኡማ በከንቲባነት ዘመናቸው ላደረጉላቸው ድጋፍ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን አመሰገኑ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 12፣ 2012 ኢንጂኔር ታከለ ኡማ በከንቲባነት ዘመናቸው ላደረጉላቸው ድጋፍ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን አመሰገኑ:: ከአዲስ አበባ ከንቲባነት ቦታቸው ተቀይረው የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ሆነው የተሸሙትምክትል ከንቲባው በነበራቸው የሁለት ዓመት የሥራ ዘመን የከተማዋ ነዋሪዎች እና የስራ ባለደረቦቻቸው ድጋፍ እንዳልተለያቸው በፅህፈት ቤታቸው ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ላይ አስፍረዋል፡፡ በታሪክ አጋጣሚ ይህችን ታሪካዊ ከተማ ለመምራት የተገኘውን ትልቅ ዕድል ላለማባከን […]