loading
በታጣቂዎች እጅ የወደቅችዉ ወረዳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 ኮሚሽኑ በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የሴዳል ወረዳ ሙሉ በሙሉ ሊባለ ብሚችል ግረጃ በታጣቂዎቹ እንደተያዘ መረጃ ደርሶኛል አለ፡፡ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በቤኒንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ ከማሺ ዞን የሚገኘውና ከሃያ አምስት ሺህ በላይ ነዋሪዎች የሚገኙበት የሴዳል ወረዳ ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል ደረጃ፣ከሚያዝያ 11 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በታጣቂዎች ቁጥጥር ስር መዋሉን የደረሱኝ […]

በታጣቂዎች እጅ የወደቅችዉ ወረዳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 ኮሚሽኑ በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የሴዳል ወረዳ ሙሉ በሙሉ ሊባል ብሚችል ደረጃ በታጣቂዎቹ እንደተያዘ መረጃ ደርሶኛል አለ፡፡ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በቤኒንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ ከማሺ ዞን የሚገኘውና ከሃያ አምስት ሺህ በላይ ነዋሪዎች የሚገኙበት የሴዳል ወረዳ ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል ደረጃ፣ከሚያዝያ 11 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በታጣቂዎች ቁጥጥር ስር መዋሉን የደረሱኝ […]

ሁሉንም መራጭ ተደራሽ ለማድረግ የመራጮች ምዝገባ መራዘሙ እንደማየቀር ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 ሁሉንም መራጭ ተደራሽ ለማድረግ የመራጮች ምዝገባ መራዘሙ እንደማየቀር ተገለፀ፡፡ ይህ የተገለፀዉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ከሁለቱ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር በመራጮች ምዝገባ ሂደት ላይ በተወያዩበት ወቅት ነዉ፡፡ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢብርቱካን ሚዴቅሳ የመራጮች ምዝገባው ባለፉት ቀናት በተሻለ መንገድ እየተከናወነ መሆኑን በውይይቱ ላይ ጠቅሰዋል፡፡ ሆኖም […]

6ኛዉ ሀገራዊ ምርጫ፤ የህዳሴዉ ግድብ እና ግብጽ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 ምርጫዉን ሰላማዊ በማድረግ በህዳሴዉ ግድብ መጓተት እና በሀገር ሰላም ላይ ሊደርስ የሚችልን ጉዳት ከወዲሁ ልንከላከል ይገባል ተባለ፡፡ አርትስ ያነጋገራቸዉ በሀዳሴ ግድቡ እና በአባይ ወንዝ ላይ የሚሰሩ የማህበራዊ ሚዲያ አንቂዎች ፤ግብጽ ምርጫዉን ሰላማዊ ማድረግ ካልቻልን እንደ ወርቃማ አድል ተጠቅማበት ፤ግድቡ እንዲዘገይ ልትጠቀምብት እንደምትችል ከዚህ በፊት ፍንጭ ማሳየትዋ ገልጸዋል፡፡ በሀዳሴ ግድቡ እና […]

የፕሮፌሰር ምትኩ በላቸዉ ስንብት በወንጪ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 የፕሮፌሰር ምትኩ በላቸዉ የስንብት ፕሮግራም በወንጪ ተካሄደ፡፡በወንጪ ኃይቅ አካባቢ የሚኖሩ የማሃበረስብ አባላት በፕሮፌሰር ምትኩ በላቸዉ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸዉን ሀዘን በባህላዊ ለቅሶ ስነስርአት ገልጸዋል፡፡ የባህላዊ ስንብት ስነ ስርዓቱ የተከናወዉ በወንጪ ኃይቅ ዳር በተመሰረተና እሳቸዉ የመጽሐፍት ቤት ባስገነቡበት ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ዉስጥ ነዉ፡፡ በዕለት ከተከናወኑት ባህላዊ የሀዘን መግለጫ ስነስርዐቶች ዉስጥ ነዉ፡፡በዕለቱ […]

ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የሚወዳደሩበትን የምርጫ ወረዳ ፓርቲዉ አሳታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የሚወዳደሩበትን የምርጫ ወረዳ ፓርቲዉ አሳታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ዜጎች ላማህበራዊ ፍትህ ኢዜማ በተከታታይ በፌስቡክ ገጹ እጩዎቹን እያሰተዋወቀ ሲሆን ፤ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በአዲስ አበባ ከተማ ምርጫ ወረዳ 23 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ መሆናቸዉን አስታዉቋል፡፡ የምርጫ ወረዳ 23 የሚያጠቃልላቸው አካባቢዎች ከሳርቤት ቄራ ድልድይ ወንዙን ይዞ ከአፈሪካ ህብርት በታች፤ […]

የአዲስ አበባ ምርጫ ለምን ዘግይቶ ይካሄዳል ?

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013  6ተኛ ሀገር አቀፍ ምርጫ ግንቦት 28 2013 ዓ.ም እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን የአዲሰ አበባ ከተማ አሰተዳደር ምርጫ ደግሞ ሰኔ 5 መካሄዱ ጥያቄ ማስነሳቱ ይታወቃል፡፡ ይህንን የመራጮች ድምጽ መስጫ ቀን ልዩነትን በተመለከተ አርትስ ቴሌቭዥን ምርጫ ቦርድን ጠይቋል፡፡ የከተማ መስተዳድሮች እና ክልሎች የምርጫ ክልሎቻቸውን የመወሰን ስልጣን የከተማ መስተዳድሮች እና የክልሎች በመሆኑ የአዲስ አበባ […]

አብን የአማራ ህዝብ ጨቋኞችን በካርድ ሊቀጣ ይገባል አለ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 ሕዝባችን ሰላማዊ እምቢተኝነቱን የቀጠለ ሲሆን የምርጫ ካርድ በማውጣትና ለአብን ድምጹን በመስጠት ጨቋኞቹን ሊቀጣ ይገባል ሲል ፓርቲዉ በፌስ ቡክ ገጹ ላይ ባወጣዉ መግለጫ ገልጿል፡፡ በአማራ ሕዝብ ላይ የሚፈፀመውን የተደራጀና የተቀናጀ የዘር ፍጅት በማውገዝ በአገር ውስጥና በውጭ አገር ታላቅ ሕዝባዊ እምቢተኝነት እየተካሄደ መሆኑ ይታወቃል ያለዉ ፓርቲዉ፤ ከዚሁ ጋር ተያይዞየአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) በቀጣይ […]

ለሁለት አዲስ የቴሌኮሙዩኒኬሽን ፈቃዶች ለወጣው ጨረታ 6 ዓለም ዓቀፍ የቴሌኮም ድርጅቶች ሰነድ አስገቡ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 ለሁለት አዲስ የቴሌኮሙዩኒኬሽን ፈቃዶች ለወጣው ጨረታ 6 ዓለም ዓቀፍ የቴሌኮም ድርጅቶች ሰነድ አስገቡ፡፡ የጨረታ ማስገቢያው ጊዜ ዛሬ ጠዋት 4 ሰዓት ላይ ተጠናቋል። በዚህም ለሁለቱ አዲስ የቴሌኮሙኒኬሽን ፈቃዶች ሳፋሪኮም ከኬንያ ፣ቮዳፎን ከብሪታኒያ ፣ቮዳኮም ከደቡብ አፍሪካ፣ ሲዲሲ ግሩፕ ከብሪታኒያ፣ ሰሚቶሞ ኮርፖሬሽን ከጃፓን እና ኤምቲኤን ግሩፕ ከደቡብ አፍረካ ሰነዶቻቸውን ማስገባታቸውን ገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል። […]

ወደ ሀገር ዉስጥ ሊገባ የነበረዉ ገጀራ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013  ሀሰተኛ ሰነድን ተጠቅሞ ወደ ሀገር ዉስጥ ሊገባ የነበረው የእጅ ገጀራ ተያዘ የገቢዎች ሚኒስቴር እንዳስታወቀዉ ከ15 ቀን በፊት በአስመጪ ዳዊት የማነ ስም ብዛቱ አንድ መቶ 86 ሺህ 240 የሆነ የእጅ ገጀራ በአራት ባለ 20 ጫማ ኮንቴይነሮች ከቻይና ተጭኖ ሞጆ ጉምሩክ ተጓጉዞ ከደረሰ በኃላ ተይዟል፡፡ እቃው ወደ ሀገር ዉስጥ እንዲገባ ከፌዴራል ፖሊስ […]