loading
የኦሮሚያ ክልል ለፋሲል ከነማ የ25 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ያደረገበት ሚስጥር ይፋ ሆነ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19፣ 2013 በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ ክላስተር ሀላፊ የሆኑት አቶ አዲሱ አረጋ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ለፋሲል ከነማ የ25 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ያደረገበት ሚስጥር ይፋ አደረጉ፡፡ አቶ አዲሱ በፌስቡክ ገጻቸዉ ላይ እንደገለጹት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ለፋሲል ከነማ የ25 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ያደረገበት ሚስጥር መታሰቢያነት ከአመታት በፊት አምባገነኑ […]

የሰብአዊ እርዳታ ከፍ እንዲል ካልተደረገ በትግራይ ከባድ የረሃብ አደጋ ሊከሰት ይችላል::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19፣ 2013 የሰብአዊ እርዳታ ከፍ እንዲል ካልተደረገ በትግራይ ከባድ የረሃብ አደጋ ሊከሰት ይችላል:: በትግራይ ረሃብ ሊከሰት እንደሚችል ዩናይትድ ኪንግደምና የተባበሩት መንግሥታት ስጋታቸውን ገለጹ ::በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ውስጥ በወራት ጊዜ ውስጥ የረሃብ አደጋ ሊከሰት እንደሚችል የዩናይትድ ኪንግደም ረሃብ የመከላከል ልዩ መልዕከተኛ የሆኑት ኒክ ዳየር አስጠንቅቀዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት […]

በአውሮፕላን አደጋ ሕይወታቸውን ላጡት ኢትዮጵያዊያን የመታሰቢያ ሐውልት ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19፣ 2013 በአውሮፕላን አደጋ ሕይወታቸውን ላጡት ኢትዮጵያዊያን የመታሰቢያ ሐውልት ::ከሁለት ዓመታት በፊት በተከሰተው የአውሮፕላን አደጋ ሕይወታቸውን ላጡት ኢትዮጵያዊያን የመታሰቢያ ሐውልት ሊቆምላቸው ነው ::ከሁለት ዓመታት በፊት በተከሰተው የአውሮፕላን አደጋ ሕይወታቸውን ላጡት ኢትዮጵያዊያን የመታሰቢያ ሐውልት ሊቆምላቸው ነው። አደጋው የደረሰበት የግምቢቹ ወረዳ ቱሉፈራና አጎራባች ቀበሌዎች ነዋሪዎች ተጠቃሚ የሚያደርጉ አራት ፕሮጀክቶችም ሊተገበሩ መሆኑ ተገልጿል። የኢትዮጵያ […]

ለሕዳሴዉ ግድብ የግንባታ ቁሳቁሶችን በወቅቱ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19፣ 2013  የሕዳሴዉ ግድብ ሁለተኛ ምዕራፍ የውሃ ሙሌት ተግባራዊ ለማድረግ እንዲቻል የሲሚንቶና ሌሎች የግንባታ ቁሳቁሶችን በወቅቱ ለማድረስ የትራንስፖርት ችግር መከሰቱ ተገለፀ፡፡ ይህ የተገለጸዉ  የታላቁ  የኢትጵያ  ህዳሴ ግድብ ሁለተኛውን የውሃ ሙሌት ለማሳካት የከባድ ጭነት ባለንብረቶች የ24 ሰዓት የስራ ርብርብ ተሳታፊ እንዲሆኑ የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሰሪዎች ፌደሬሽን ጥሪ ባቀረበበት ወቅት ነዉ ሲሚንቶ እና ሌሎች […]

ዜጎች ቢያንስ ትንሹን የጥራት ደረጃ ያሟሉ ቤቶች ያስፈልጓቸዋል-ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20፣ 2013 ዜጎች ቢያንስ ትንሹን የጥራት ደረጃ ያሟሉ ቤቶች ያስፈልጓቸዋል-ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የግል ባለሀብቶች በከተሞች ያለውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ ያለመው ሠላም የመኖሪያ ቤት ብድር ባንክ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት ይፋ ሆኗል፡፡ ፕሬዚዳንቷ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ኢትያጵያውያን ቢያንስ ትንሹን የጥራት […]

የመስቀል አደባባይና የባህረ ጥምቀት ቦታዎች ጥበቃ እንዲደረግላቸዉ ሲኖዶሱ አሳሰበ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23፣ 2013 የመስቀል አደባባይና የባህረ ጥምቀት ቦታዎች ጥበቃ እንዲደረግላቸዉ ሲኖዶሱ አሳሰበ:: ከሰኔ 14 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 4 ቀን የሚቆይ የምህላ ፀሎት እንዲደረግ ቅዱስ ሲኖዶስ አወጀ፡፡ መጪው ሀገራዊ ምርጫ በኢትዮጵያዊ ጨዋነት በአንድነትና በሰላም እንዲጠናቀቅ በመላ ኢትዮጵያ ፀሎተ ምህላ እንዲደረግ ቅዱስ ሲኖዶስ ባሳለፈው ወሳኔ አስታውቋል ገዢው ፓርቲም ሆነ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለህዝቡ የሚጠቅመውን […]

በአዲስ አበባ አካል ጉዳተኞች ለአንድ አመት ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲያገኙ ሊደረግ ነው ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 25፣ 2013 በአዲስ አበባ አካል ጉዳተኞች ለአንድ አመት ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲያገኙ ሊደረግ ነው ::በአዲስ አበባ የሚገኙ 2 ሺህ አካል ጉዳተኞች ለአንድ አመት ያህል ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት ሊያገኙ መሆኑን የአዲስ አበባ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ።በ2012 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ አካል ጉዳተኞች የእውቅና መርሃ ግብር […]

የባልደራስ እና የምርጫ ቦርድ የችሎት ክርክር::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2013 ምርጫ ቦርድ ሰበር ችሎት ለባልደራስ የወሰነውን ለምን እንዳልፈጸመ ቀርቦ እንዲያስረዳ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት እነ አቶ እስክንድር ነጋ (3 አባላት) በዕጩነት እንዲመዘገቡ የሰጠውን ውሳኔ ለምን መፈጸም እንዳልቻለ የሚያስረዳዉም ሐሙስ ግንቦት 26 ቀን 2013 ዓ.ም ነዉ፡፡ ፍርድ ቤቱ ለቦርዱ ትዕዛዙን ያስተላለፈው […]

የሴናተር ጂም ኢንሆፍ ጉብኝት ለኢትዮ-አሜሪካ ዲፕሎማሲ ያለዉ ፋይዳ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2013  የሴናተር ጂም ኢንሆፍ ጉብኝት ወቅታዊውን የኢትዮ-አሜሪካን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሊያለዝበው ይችላል ሲሉ ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር በዕውቀቱ ድረሰ ተናገሩ፡፡ የባይደን አስተዳደር በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ሀገራት ላይ የጉዞ እገዳ መጣሉን ባስታወቀ ማግስት ድርጊቱን የኦክላሃማው ሴናተር ጂም ኢንሆፍ አጥብቀው ተቃውመዋል፡፡ ሴናተሩ በሀገራቸው ሳሉ ከሚያሳዩት የኢትዮጵያ አጋርነት ሌላ ከሰሞኑ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት አዲስ አበባ መግባታቸዉ […]

ሕገ ወጥ ግብይት ለምግብ ደኅንነት ችግር ቀዳሚ መንስኤ ነው-ኢንስቲትዩቱ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1፣ 2013 ሕገ ወጥ ግብይት ለምግብ ደኅንነት ችግር ቀዳሚ መንስኤ ነው-ኢንስቲትዩቱ የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከ40 በመቶ በላይ ሕጻናት የምግብ ደኅንነት ችግር እንደሚገጥማቸው ገለጸ፡፡በኢንስቲትዩቱ የምግብ ሳይንስ እና የስነ-ምግብ ምርምር ዳሬክተር ዶክተር ማስረሻ ተሰማ በምግብ ደኅንነት ዙሪያ በርካታ ችግሮች እንደሚስተዋሉ ነው የገለጹት፡፡ ዳይሬክተሩ ከ40 በመቶ በላይ ሕጻናት ከምግብ ደኅንነት ችግር ጋር በተየያዘ […]