loading
የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ከ600 በላይ የልዩ ሀይል ፖሊሶችን እያስመረቀ ነው::

አዲስ አበባ፣ጥር 06፣ 2013 የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ከ600 በላይ የልዩ ሀይል ፖሊሶችን እያስመረቀ ነው:: የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ በዛሬው እለት ከ600 በላይ የልዩ ሀይል ፖሊሶችን እያስመረቀ ነው፡፡ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ የደቡብ ፖሊስ ኮሌጅን ጎብኝተዋል፡፡ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ እና በእርሳቸው የተመራው ልዑክ የኮሌጁን ልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች ተዘዋውሮ ጎብኝቷል፡፡

የአርባምንጭ ከተማ የጤና መሰረተ ልማት ላይ ያለዉን የአገልግሎት ጥራት ችግር ለማቅለል በትኩረት ሊሰራ ይገባል ተባለ ፡፡

አዲስ አበባ፣ጥር 12፣ 2013  የአርባምንጭ ከተማ የጤና መሰረተ ልማት ላይ ያለዉን የአገልግሎት ጥራት ችግር ለማቅለል በትኩረት ሊሰራ ይገባል ተባለ ፡፡በከተማዋ 3 የጤና ጣቢያዎችና 1 አጠቃላይ ሆስፒታል ያለ ሲሆን ከፍተኛ ህክምና የሚሹ የከተማ ነዋሪዎች በከተማዋ አገልግሎት ማግኘት እንዲችሉ ሆስፒታሎችን ማስፋት ላይ በትኩረት እተሰራ እንደሆነ አርትስ ያነጋገራቸዉ የከተማ ጤና ፅ/ቤት ሀላፌ ገልፀዋል፡፡

በምዕራብ ጉጂ ዞን የጥምቀት በዓል በሰላም መከበሩ ተገለፀ ::

አዲስ አበባ፣ጥር 12፣ 2013 በምዕራብ ጉጂ ዞን የጥምቀት በዓል በሰላም መከበሩ ተገለፀ :: የዞኑ ኮሚዩኒኬሽን ለአርትስ በላከዉ መግለጫ በዞኑ በሁሉም ወረዳዎች የከተራና የጥምቀት በዓል በሠላም ተከብሯል ፡፡ በዓሉን በ ገላና ወረዳ ከቶሬ ከተማ የከበሩ ነዋሪች በሰጡት አሰተያየት የዘንድሮ የጥምቀት በዓል ልዩ ነው የሌላ እምንት ተከታዮች ለበአሉ ድምቀት ያደረጉት በጎ ተግባር ፍቅራችን ይበልጡን እንዲዳብር አድርጎታል ብለዋል፡፡ […]

አይቤክስ ኮሌጅ ከፍለው መማር ለማይችሉ 150 ዜጎች ነፃ የትምህርት ዕድል ተጠቃሚ ማድረጉን አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ጥር 24፣ 2013 አይቤክስ ኮሌጅ ከፍለው መማር ለማይችሉ 150 ዜጎች ነፃ የትምህርት ዕድል ተጠቃሚ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ኮሌጁ ከተቋቋመ ከ2002 ጀምሮ በሆቴል እና ቱሪዝም ዘርፍ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር መጀመሩን ያስታወሱት የኮሌጁ ዲን አቶ ተስፍዬ አሰፋ ፤ እስካሁን ድረስ ከፍለው መማር ለማይችሉ 150 ዜጎች ነፃ የትምህርት ዕድል በመስጠት ወደ ስራ ማስግባታቸውን ተናግረዋል። በዘንድሮው ዓመት በሆቴል ማኔጅመንት […]

ተጋነነ ዋጋ በሚያስከፍሉ ጫኝና አውራጆች ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ጥር 27፣ 2013 ተጋነነ ዋጋ በሚያስከፍሉ ጫኝና አውራጆች ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለፀ፡፡ ዕቃ ለማውረድና ለመጫን የተጋነነ ዋጋን የሚጠይቁ ጫኝና አውራጆችን የማጣራት ሥራ በማድረግ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሸን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንዳስታወቁት፣ ለዕቃ ማውረድና መጫን የሚከፈለው ገንዘብ በዕቃ ባለቤትና በአውራጁ መካከል በሚደረገው […]

የተፈናቀሉ ዜጎች በምርጫው የሚሳተፉበት አሰራር መዘጋጀቱን ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ገለጹ፡፡

አዲስ አበባ፣ጥር 28፣ 2013 የተፈናቀሉ ዜጎች በምርጫው የሚሳተፉበት አሰራር መዘጋጀቱን ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ገለጹ፡፡ የተፈናቀሉ ዜጎች በ6ኛው አገራዊ ምርጫ የሚሳተፉበት አሰራር መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ገለጸዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ”ይጠይቁ” በሚል ርዕስ በተዘጋጀው የማህበራዊ ሚዲያ የተሳትፎ መድረክ ለቀረቡ ጥያቄዎች በቦርዱ የፌስቡክ ገጽ በቀጥታ ምላሽ ሰጥተዋል። […]

ቻይና ለ50 ዓመታት የዘለቀውን አጋርነቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች::

አዲስ አበባ፣ጥር 28፣ 2013 ቻይና ለ50 ዓመታት የዘለቀውን አጋርነቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች:: የኢፌድሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩአንን ተቀብለው ያነጋገሩ ሲሆኑ : በሁለቱ አገሮች መካከል ስላለው የተጠናከረ ግንኙነትና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። አምባሳደር ዣኦ ዢዩአን ኢትዮጵያና ቻይና 50 አመታትን የዘለቀ በመተባባር ላይ የተመሰረተ ጠንካራ ወዳጅነት እንዳላቸው አንስተዋል፡፡ […]

የኮቪድ 19 ክትባት ተስፋና ስጋት በኢትዮጵያ በሚል ርእሰ ውይይት ተካሄደ።

አዲስ አበባ፣ጥር 30፣ 2013  የኮቪድ 19 ክትባት ተስፋና ስጋት በኢትዮጵያ በሚል ርእሰ ውይይት ተካሄደ። በዶክተር እናውጋው መሀሪ መስራችነት የተቋቋመው ፒፕል ቱ ፒፕል በጎ አድራጎት ድርጅት እና የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አድቮኬሲ ካውንስል ኦን ኮቪድ 19 አማካኝነት በዌቢናር ነው ውይይቱ የተካሄደው ። በውይይቱ የኮቪድ 19 ክትባት ተስፋና ስጋት በኢትዮጵያ ምን ይመስላል ፧የሚለው ጉዳይ ላይ ጥናታዊ ጽሁፍ ቀርቧል። የዲያስፖራው […]

ሚኒስቴሩ የኮቪድ -19 በሽታን ከመከላከል አንጻር ባለፉት 6 ወራት ዉጤታማ ስራዎችን ሰርቼያለሁ አለ፡፡

አዲስ አበባ፣የካቲት 3፣ 2013 ሚኒስቴሩ የኮቪድ -19 በሽታን ከመከላከል አንጻር ባለፉት 6 ወራት ዉጤታማ ስራዎችን ሰርቼያለሁ አለ፡፡ የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ለአርትስ በላከዉ መግለጫ በ2013 በጀት አመት ባለፉት 6 ወራት የኮቪድ ወረርሺኝ ለመከላከል እንዲያግዝ በመላ ሀገሪቱ ከ74 ሚሊዮን ብር በላይ ሀብት ማሰባሰብ መቻሉን ገልጿል፡፡ በተጨማሪም በአማራ ክልል በአይነት እህል 1በንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች እና በቤት ዉስጥ […]

ጎግል ክሮም በቆዩ የኮምፒውተር ፕሮሰሰሮች ላይ መስራት ሊያቆም ነው::

አዲስ አበባ፣የካቲት 5፣ 2013  በአለማችን ላይ በአሁን ወቅት በብሮውዘር የቴክኖሎጂ ዘርፍ በቀዳሚነት የሚሰለፈው ጎግል ክሮም እንደአውሮፓውያኑ ከ2005 በፊት ተሰርተው አሁንም በማገልገል ላይ በሚገኙ የኮምፒውተር ፕሮሰሰሮች ላይ መስራቱን አንደሚያቆም ተነግሯል፡፡ የ Chromium አበልጻጊ ቡድን ከሰሞኑ እንዳስታወቀው x86 CPUs የተሰኘው የቀድሞው ፕሮሰሰር በጎግል ክሮም ላይ ተቀባይነት እንደማይኖረው እና ብሮውዘሩ በቀጣይ ይዞት በሚመጣው ማዘመኛ የትኛውም የኮምፒውተር ፕሮሰሰር ቢያንስ […]