loading
በጅማ ከተማ ለሸማቾች የተላለፈ ማሳሰቢያ!

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21፣ 2013  የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈ እና የጥራት ደረጃቸው ዝቅተኛ የሆነ ምግቦች በጅማ ከተማ መወገዳቸዉን ባለስልጣኑ አስታወቀ ግምታቸው 260 ሺህ ብር የሆነ የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈና የጥራት ደረጃቸው ዝቅተኛ የሆነ የምግብ ሸቀጦች መወገዳቸውን የኢትዮጵያ ምግብ እና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታዉቋል፡፡ የባለስልጣኑ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ጅማ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የመድሃኒት ባለሙያ ኢንስፔክተር ሚፍታህ ዝናብ […]

የፍትህ ስርዓቱን ለማሻሻል ዘርፉን በእውቀት መምራት ያስፈልጋል- ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22፣ 2013 የፍርድ አፈፃፀም መጓተት ችግሮችን ለመፍታት በቴክኖሎጂ የታገዘ አሠራር መተግበር ይገባል ተባለ፡፡ የፌዴራል የፍትህ የህግ ምርምር እና ሥልጠና ኢንስቲትዩት ከባለድርሻ አካላት ጋር በአዲስ አበባ አውደ-ጥናት አካሂዷል። በአውደ-ጥናቱ ላይ  ከፍርድ አፈፃፀም ጋር ያሉ ችግሮች፣ ከአዕምሮ ጤና ህግ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች እንዲሁም ባህላዊ የግጭት አፈታት ላይ ያተኮሩ ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበዋል። የፌዴራል ጠቅላይ […]

ትግራይ ውስጥ ለሚከሰት ችግር መንግስት ተጠያቂ አይደለም አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23፣ 2013 ከዚህ በኋላ ትግራይ ለሚከሰት ችግር የኢትዮጵያ መንግስት ተጠያቂ አይሆንም ሲሉ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለፁ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና መከላከያ ሰራዊት በጋራ በሰጡት መግለጫ “ከዚህ በኋላ በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ለሚከሰት ችግር የኢትዮጵያ መንግስት ተጠያቂ” እንደማይሆን አስታውቀዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዴኤታው ሬድዋን ሁሴን ዛሬ በሰጡት መግለጫ የፌዴራል መንግስት ከዚህ በኋላ በትግራይ […]

በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት ዉስጥ በኮቪድ 19 ምክንያት ሞት አልተመዘገበም::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24፣ 2013  በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በኮቪድ -19 ምክንያት የሞት መጠን አልተመዘገበም ተባለ፡፡ የጤና ሚኒስቴር የ24 ሰዓትን ሪፖርት ባወጣዉ መረጃ ኢትዮጵያ ዉስጥ ከረጅም ግዜ በኋላ በኮቪድ- 19 ምክንያት ሞት ያልተመዘገበበት ቀን ሆኗዋል፡፡ በ24 ሰዓቱ በተደረገ 4 ሺህ 974 የላብራቶሪ ምርመራ 137 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በጽኑ የታመሙ 145 ሰዎች ሲሆኑ ከበሽታዉ ያገገሙ […]

በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት ዉስጥ በኮቪድ 19 ምክንያት ሞት አልተመዘገበም::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24፣ 2013 በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት ዉስጥ በኮቪድ 19 ምክንያት ሞት አልተመዘገበም:: በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በኮቪድ -19 ምክንያት የሞት መጠን አልተመዘገበም ተባለ፡፡ የጤና ሚኒስቴር የ24 ሰዓትን ሪፖርት ባወጣዉ መረጃ ኢትዮጵያ ዉስጥ ከረጅም ግዜ በኋላ በኮቪድ- 19 ምክንያት ሞት ያልተመዘገበበት ቀን ሆኗዋል፡፡ በ24 ሰዓቱ በተደረገ 4 ሺህ 974 የላብራቶሪ ምርመራ 137 ሰዎች […]

እስካሁን የምርጫ ውጤት ተጠቃልሎ አልደረሰኝም-ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25፣ 2013  በተለያዩ ምክንያቶች እስካሁን የሁሉንም ምርጫ ክልሎች ውጤት ይፋ ማድረግ አለመቻሉን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ገለጸ። እስካሁን ባለው ሂደት ምርጫ ከተካሄደባቸው የምርጫ ክልሎች የ26ቱ ውጤት አለመድረሱን ቦርዱ አስታውቋል። የቦርዱ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ ፤ በድምር መዘግየት፣ በትራንስፖርት ችግር እንዲሁም የፖለቲካ ፓርቲዎች አቤቱታ ምክንያት የምርጫ ክልሎች ውጤት ወደ ማዕከል ተጠቃሎ አልደረሰም ብለዋል። […]

ምርጫው ከነችግሮቹም ቢሆን የተሻለ ሂደት ታይቶበታል-ኢሰመጉ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25፣ 2013  6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ለዴሞክራሲ ባህል ግንባታ መሠረት የጣለና በአንፃራዊነት ስኬታማ እንደነበረ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ አስታወቀ። ኢሰመጉ በቅድመ ምርጫ፣ በድምፅ መስጫ ዕለትና ድህረ ምርጫ ወቅቶች ያለውን አጠቃላይ ሂደት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። ምርጫው በተከናወነባቸው በአብዛኞቹ የሀገሪቱ አካባቢዎች የጎላ የጸጥታ ችግር አለማጋጠሙን የገለጸው ተቋሙ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ለሚፈጠሩ ችግሮች ምላሽ የሰጠበትን […]

የትምህርት ሚኒስቴር የአቅመ ደካሞችን ቤት በማደስ የክረምት በጎ አድራጎት መርሀ-ግብር በይፋ ተጀመረ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29፣ 2013 የትምህርት ሚኒስቴር የአቅመ ደካሞችን ቤት በማደስ የክረምት በጎ አድራጎት መርሀ-ግብር በይፋ ተጀመረ:: የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 የአቅመ ደካሞችን ቤቶች በማደስ በትምህርት ዘርፉ የሚካሄደውን የክረምት የበጎ አድራጎት መርሀ-ግብርን በይፋ አስጀምረዋል። በበጎ አድራጎት መርሀ ግብሩም በትምህርት ሚኒስቴር ድጋፍ በክፍለ ከተማው 15 የአቅመ ደካሞች ቤት እንደሚታደስም ተገልጿል። የትምህርት […]

የክብርት ዶክተር አበበች ጎበና የቀብር ስነ-ስርዓት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29፣ 2013 በቀብር ስነ ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን ፓትርያሪክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ፣ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳና የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ተገኝተዋል፡፡ አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ከሀገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ […]

ልጆቿን የምታስርብ ሃገር ልትለማ አትችልም-ወይዘሮ ፍሬዓለም ሽባባው

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 2፣ 2013 በህፃናት ምገባ ላይ ትኩረቱን ያደረገው ስኩል ሚል ኢኒሸቲቭ የተማሪዎችን የምግብ እጥረት ለመቅረፍ የድርሻችንን እንወጣ ሲል ጥሪ አቀረበ፡፡ ድርጅቱ ይህን ያለው በተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም የተሰሩትን ሥራዎች ማሳያና የምስጋና መርሐ ግብር ባካሄደበት ወቅት ነው። የስኩል ሚል ኢኒሸቲቭ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ፍሬዓለም ሽባባው ሃገር የምትለማው ዜጎቿን ስትንከባከብ ነው ብለዋል። ልጆች ባሉበት ሁሉ […]