loading
የክልሉ ፀጥታ ኃይሎች ባሉበት ሁኔታ ምርጫ ማካሄድ ለውጡን አደጋ ላይ ይጥለዋል አሉ የዓርበኞች ግንቦት ሰባት ንቅናቄ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

የክልሉ ፀጥታ ኃይሎች ባሉበት ሁኔታ ምርጫ ማካሄድ ለውጡን አደጋ ላይ ይጥለዋል አሉ የዓርበኞች ግንቦት ሰባት ንቅናቄ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

በክልሎች መካከል እና በትምህርት ተቋማት ላይ እየተፈጠረ ላለ ብሔር ተኮር ግጭት አቀናባሪዎች እና ወንጀል ፈፃሚዎችን ህግ ፊት ለማቅረብ የተደራጀ ምርምራ እየተካሄደ ነው ተባለ፡፡

በክልሎች መካከል እና በትምህርት ተቋማት ላይ እየተፈጠረ ላለ ብሔር ተኮር ግጭት አቀናባሪዎች እና ወንጀል ፈፃሚዎችን ህግ ፊት ለማቅረብ የተደራጀ ምርምራ እየተካሄደ ነው ተባለ፡፡

አዲስ ተሻሚዎቹ የድሬዳዋ ባለስልጣናት ሃገራዊ ለውጡን ከዳር ለማድረስ እንተጋለን አሉ

    አዲስ ተሻሚዎቹ የድሬዳዋ ባለስልጣናት ሃገራዊ ለውጡን ከዳር ለማድረስ እንተጋለን አሉ ሀገር አቀፉን ለውጥ  ማራመድ አልቻሉም የተባሉ 76 አመራሮች ደግሞ ከሥልጣን እንዲነሱ ተደርጓል። አዳዲሶቹ ሹመቶች ይፋ የተደረጉት የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው አራተኛ አስቸኳይ ጉባኤ ላይ ነው። ምክር ቤቱ በጉባዔው አቶ ሱልጣን አልይን የድሬዳዋ  አስተዳደር ፣ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ፣ ወይዘሮ  […]