loading
የአፍሪካ ህብረት ሰንደቅ ዓላማ ከኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ጋር አብሮ እንዲውለበለብ የሚደነግገው አዋጅ ለውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመራ::

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2012 አምስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአምስተኛ አመት የስራ ዘመኑ ባካሄደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባው ነዉ  የአፍሪካ ህብረት ሰንደቅ ዓላማ ከአገራችን ብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ ጋር አብሮ እንዲውለበለብ የሚደነግገውን ረቂቅ አዋጅ ለውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ  የመራው፡፡ምክር ቤቱ የአፍሪካ ህብረት ሰንደቅ ዓላማ፣ መዝሙር እና የአፍሪካ ቀንን በሚመለከት የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ ለዝርዝር እይታ […]

ልዩነትን በሰለጠነ መንገድ በመፍታት ለሀገር ሠላምና ዘላቂ ልማት መቆም እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለጹ፡፡

ልዩነትን በሰለጠነ መንገድ በመፍታት ለሀገር ሠላምና ዘላቂ ልማት መቆም እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር  አቶ ደመቀ መኮነን በባህር ዳር “የጋራ ራዕይና ግብ ለአማራ ሕዝብ ዘለቄታዊ አንድነትና ሁለንተናዊ ስኬት” በሚል መሪ ሐሳብ  በተካሄደዉ ጉባኤ ላይ አንደተናገሩት የታፈረች ሀገር መመሥረት የሚቻለው በትንንሽ አጀንዳዎች ላይ ጊዜን በማጥፋት ሳይሆን ትላልቅ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ በመሥራት […]

የብልጽግና ፓርቲ የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን በመቀለ ከተማ መክፈቱን አስታወቀ።

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012የብልጽግና ፓርቲ የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን በመቀለ ከተማ መክፈቱን አስታወቀ። የፓርቲው የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አወሉ አብዲ  በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት፤ ብልጽግና ፓርቲ አገራዊ ፓርቲ በመሆኑ በሁሉም ክልሎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶቹን ከፍቶ እንደሚንቀሳቀስ ቃል በገባው መሰረት የትግራይ ክልል ቅርንጫፉን በመቀለ ከተማ ከፍቷል። የትግራይ ክልል የለውጡ አንድ አካል በመሆኑ የትግራይን […]

በልዩ ልዩ ሸቀጣ ሸቀጦች እና የፅዳት ዕቃዎች ላይ ተገቢ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉት ግለሰቦች ላይ ምርመራ እያጠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012 በልዩ ልዩ ሸቀጣ ሸቀጦች እና የፅዳት ዕቃዎች ላይ ተገቢ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉት ግለሰቦች ላይ ምርመራ እያጠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ፡፡ ህገ-ወጦች ላይ እየተደረገ ያለው ቁጥጥር ተጠናክሮ መቀጠሉን ኮሚሽኑ አስታወቋል፡፡ በአዲስ አበባ የኮረና ቫይረሰ መከሰቱን ምክንያት በማድረግ አንዳንድ ግለሰቦችና የንግድ ተቋማት በፊት መሸፈኛ ማስክ ፣ በፅዳት ዕቃዎች […]

ቦርዱ የመራጮች ትምህርት ማስተማር ለሚፈልጉ ሲቪል ማህበራት የእውቅና ፍቃድ የመስጫ ግዜን አራዘመ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 ቦርዱ የመራጮች ትምህርት ማስተማር ለሚፈልጉ ሲቪል ማህበራት የእውቅና ፍቃድ የመስጫ ግዜን አራዘመ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እንዳስታወቀዉ ለመራጮች ትምህርት ማስተማር ለሚፈልጉ ሲቪል ማህበራት   ለቦረድ ማመልከቻዎችን ማቅረቢያ የጊዜ ገደብ የሚጠናቀቀው መጋቢት 11 ቀን 2012 ዓ.ም እንደነበረ አስታዉሶ፡፡ ነገር ግን ቦርዱ ተጨማሪ የምዝገባ ቀናት አስፈላጊነትን ከግምት ውስጥ በማስገባት የማመልከቻ ማስገቢያው የጊዜ ገደብ […]