loading
ፖፕ ፍራንሲስ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ያስተላለፉትን የተኩስ አቁም ጥሪ እንደሚደግፉ አስታወቁ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012  ፖፕ ፍራንሲስ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ያስተላለፉትን የተኩስ አቁም ጥሪ እንደሚደግፉ አስታወቁ፡፡ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ለዓለም ያስተላፉትን የተኩስ አቁም ጥሪ እንደሚደግፉት ተናግረው በዚም ዓለም በሙሉ አቅሟ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን እንድትከላከል ያስችላታል ብለዋል፡፡ በዓለም እየተካሄዱ ያሉ ጦርነቶች የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታትና የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ  በሚደረግ ጥረት ላይ ከፍተኛ […]

Why Ethiopia’s Internet connectivity matters?

Why Ethiopia’s Internet connectivity matters? The Internet is an indispensable part of life in the developed world. Its impacts on all spheres of human life and work have been increasingly pervasive. African countries have lagged behind their Western and Eastern counterparts in relation to Internet connectivity. Many African countries are still struggling to create a […]

የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሮና ወረርሽኝ እየተባባሰ በመምጣቱ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ፡፡

የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሮና ወረርሽኝ እየተባባሰ በመምጣቱ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ፡፡ አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2012 መንግሥት የኮሮና ወረርሽኝን በተመለከተ የሚከተለው ስትራቴጂ በመከላከል ላይ ያተኮረ መሆኑንም ገልጿል፡፡ኅብረተሰቡን አስተባብሮ በባለሞያዎች ምክር መሠረት ለመከላከል መቻል፤ከመከላከል ያለፈ ነገር ሲመጣ ለማከም የሚያስችሉ ዐቅሞችን ማዳበር፤ የከፋው ነገር ከመጣም አስቀድሞ በመዘጋጀት እንደየ አስፈላጊነቱ ተገቢ ውሳኔዎችን እያሳለፉ መሄድ የወረርሽኙ መከላከያ […]

አገር አቀፍ የተቀናጀ የትራንስፖርት ማስተር ፕላን ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ::

አገር አቀፍ የተቀናጀ የትራንስፖርት ማስተር ፕላን ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2012 የትራንስፖርት ሚኒስቴር እንዳስታወቀዉ አገር አቀፍ የተቀናጀ የትራንስፖርት ማስተር ፕላን ፕሮጀክትን ለማስጀመር በተደረገው የቪዲዮ ኮንፈረንስ ወይይት ላይ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ፕሮጀክቱ በታቀደለት ግዜና ጥራት እንዲጠናቀቅ ሁሉም ባለድረሻ አካላት አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉ ጠይቀዋል፡፡ሚኒስትሯ አለም አቀፍና አገር አቀፍ ወቅታዊ […]

ም/ ጠ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ስለ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻፀም ከሕግ አስከባሪ አካላት ጋር ተወያዩ

ም/ ጠ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ስለ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻፀም ከሕግ አስከባሪ አካላት ጋር ተወያዩ አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን አዋጁን ከሚያስፈፅሙ የመከላከያ ሰራዊት፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ ብሔራዊ ደህንነትና ሌሎች የሕግ አስከባሪ ተቋማት አመራሮች ጋር  ውይይት አድርጓል፡፡አቶ ደመቀ  በውይይቱ መክፈቻ ላይ እንደተናገሩት በሽታውን ለመከላከል የዓለም ጤና ድርጅት መመሪያዎችን ተግባራዊ […]

Private land ownership – toward an economic and moral framework for equality and freedom in Ethiopia.

Private land ownership – toward an economic and moral framework for equality and freedom in Ethiopia Throughout human history, private property has been a subject of debate. In some societies and communities, private property has become a foundation of democracy and freedom. In some others, strict control over the property and severe limitations imposed on […]

ደቡብ ኮሪያ ከኮሮና ቫይረስ ጋር እየታገለች ባካሄደችው ምርጫ የገዥው ፓርቲ ማሸነፉ ይፋ ሆነ፡፡

ደቡብ ኮሪያ ከኮሮና ቫይረስ ጋር እየታገለች ባካሄደችው ምርጫ የገዥው ፓርቲ ማሸነፉ ይፋ ሆነ፡፡ሰዎች በቤት ውስጥ እንዲቀመዩ በሚመከርበት እና ሀገራ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እየደነገጉ ባሉበት ወቅት ደቡብ ኮሪያ ሀገራዊ ምርጫዋን በስኬት ማጠናቀቋን ተናግራለች፡፡የሀገሪቱ ባለ ስልጣናት ለምጫ አደባባይ ወጡ ሰዎች ርቀታቸውን ጠብቀው እንዲሰለፉ እና ራሳቸውን እንዲጠበወቁ ልዩ ጥንቃቄ አድርገን ነበር ብለዋል፡፡ቢቢሲ እንደዘገበው ፕሬዚዳንት ሙን ጃይ ኢን የሚመሪት […]

በዲሞክራቲክ ኮንጎ ለአራት ቀናት በተካሄደ የእርስ በርስ ግጭት 43 ሰዎች መሞታቸው ተነገረ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 በዲሞክራቲክ ኮንጎ ለአራት ቀናት በተካሄደ የእርስ በርስ ግጭት 43 ሰዎች መሞታቸው ተነገረ፡፡አጃንስ ፍራንስ ፕረስ የወታደር ባለስልጣናትን ምንጭ ጠቅሶ እንደዘገበው በሀገሪቱ ምስራቃዊ ክፍል በሚገኙ ሁለት ግዛቶች በተፈጠረ ግጭት 43 ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡በግጭቱ አርብ እለት ጥቃት አድራሾች ስለትና የጦር መሳሪያ በመጠቀም 21 ንጹሃን ሰዎችን መግደላቸውን ነው አጃንስ ፍራንስ ፕረስ የዘገበው፡፡ በድንበር አቅራቢያ […]

ምክር ቤቱ ምርጫ ቦርድ ጠቅላላ ምርጫን በተመለከተ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ለዝርዝር እይታ ለቋሚ ኮሚቴ መራ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 ምክር ቤቱ ምርጫ ቦርድ ጠቅላላ ምርጫን በተመለከተ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ለዝርዝር እይታ ለቋሚ ኮሚቴ መራ የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አደራሽ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባውም የተለያዩ ውሳኔዎችን መርምሮ አጽድቋል።ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጠቅላላ ምርጫን በተመለከተ ያቀረበውን የውሳኔ ሐሳብን ተመልክቷል።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ […]

ለኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል::

ለኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል ። የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ወደ ወሳኝ ምዕራፍ በተሸጋገረበት ወቅት የህዝቡ ሁለንተናዊ ተሳትፎ እያደገ መምጣቱን የአማራ ክልል የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ላቀ ጥላዬ ለኢዜአ እንደገለጹት የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማጠናቀቅ የአገራችን ሉአላዊነትና የፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ጉዳይ ነው። መንግስትና ህዝብ […]