loading
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር ድርድረ በሚኒስትሮች ደረጃ ተካሄደ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3 ፣ 2012 የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር ድርድረ በሚኒስትሮች ደረጃ ተካሄደ፡፡ዉሃ መስኖና እና ኢነርጂ ሚኒስቴር እንዳስታወቀዉ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በበይነ-መረብ የቪዲዮ ኮንፈረንስ ታዛቢዎች በተገኙበት በውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ ተካሂዷል የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን የሙሌት እና ዓመታዊ የውሃ አለቃቅ በተመለከተ በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ መካከል የሚደረገው የሶስትዮሽ ድርድር […]

 በፌደሬሽን ም/ቤት ፤በህግ ትርጉም ሽፋን የተላለፈዉን የፖለቲካ ዉሳኔ እንደሚቃወም ባልደራስ ለእዉነተኛ ዲሞክራሲ ገለጸ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 በፌደሬሽን ም/ቤት ፤በህግ ትርጉም ሽፋን የተላለፈዉን የፖለቲካ ዉሳኔ እንደሚቃወም ባልደራስ ለእዉነተኛ ዲሞክራሲ ገለጸ::ፓርቲዉ ለአርትስ ባለከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ ፤የፌደሬሽን ምክርቤት በሰኔ 3 ቀን 2012 ዓ/ም ባደረገዉ ስብሰባ ፤6ኛዉ አገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ በዉል ላልታወቀ ዘመን እንዲራዘም እና እድሜያቸዉ መስከረም 30 ቀን 2012 ዓ/ም የሚያበቃላቸዉ ሁሉም ም/ቤቶች በስልጣናቸዉ እንዲቀጥሉ መወሰኑ አግባብንት […]

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እኩልነት የሰፈነባትን ዓለም እንፍጠር ሲል ጥሪ አቀረበ፡፡

አዲስ አበባ፣ሐምሌ13፣ 2012 የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እኩልነት የሰፈነባትን ዓለም እንፍጠር ሲል ጥሪ አቀረበ፡፡ የድርጅቱ ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ዓለም በኮቪድ 19 በተቸገረችበት በአሁኑ ወቅት ሁሉም ህዝቦች እኩል ድጋፍ እያገኙ አይደለም የሚል መልእክት ነው ያስተላለፉት፡፡ ጉቴሬዝ ይህን ያሉት 101ኛው የኔልሰን ማንዴላ የልደት መታሰቢያ ቀን ላይ ባደረጉት የቪዲዮ ንግግር ነው፡፡ የዓለማችን አሳዛኝ ክስተት የሆነው ኮሮናቫይረስ የበሽታውን ስርጭት […]

በሰሜን ምእራብ ናይጀሪያ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 23 ወታደሮች ተገደሉ፡፡

አዲስ አበባ፣ሐምሌ13፣ 2012 በሰሜን ምእራብ ናይጀሪያ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 23 ወታደሮች ተገደሉ፡፡ ታጣቂዎቹ በካትሲና ግዛት ጂቢያ በተባለው አካባቢ በአንድ ጫካ በሚዘዋወሩበት ወቅት ወታደሮቹላይ ድንገተኛ ተኩስ በመክፈት ነው ጉዳቱን ያደረሱት፡፡ አልጀዚራ እንድዘገበው ከሞቱት በተጨማሪ ከጥቃቱ በኋላ የገቡበት ያልታወቀ የሰራዊቱ አባላት መኖራቸው ተረጋግጧል፡፡ ከአሁን ቀደም በአካባቢው ያልታወቁ ታጣቂዎች ከብቶችን ዘርፈው እና ሰዎችን አግተው ሲሰወሩ ከቦኩሃራም ጋር ግንኙነት […]

ቢሮዉ ለሞተር ሳይክሎች ከዚህ በኋላ ፍቃድ እንደማይሰጥ ገለፀ::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ15፣ 2012 ቢሮዉ ለሞተር ሳይክሎች ከዚህ በኋላ ፍቃድ እንደማይሰጥ ገለፀ::በአዲስ አበባ ከተማ በሞተር ሳይክሎች ላይ የወጣዉን መመሪያ በመጣስ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ሞተኞች ላይ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን የ ከተማ አስተዳደሩ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡በከተማዋ ነዋሪ የነበሩና በሞተር ሳይክል ላይ ኑሮአቸዉን አድርገዉ ህጋዊ ለሆኑ 3600 የሚሆኑ ሞተረኞች ፋቃድ መስጠቱን ያስታወቀዉ ቢሮዉ ፋቃድ ከተሰጣቸዉ ዉጪ የሚንቀሳቀሱ ግን ንብረታቸዉ ተወርሶ […]

ኢትዮጵያ አሁን ለገባችበት ቀዉስ የለዉጡ የአያያዝ ችግርና የኦነግ ግልፅ ባልሆነ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ ነዉ ሲሉ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ገለፁ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2013 ኢትዮጵያ አሁን ለገባችበት ቀዉስ የለዉጡ የአያያዝ ችግርና የኦነግ ግልፅ ባልሆነ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ ነዉ ሲሉ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ገለፁ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ይህን ያሉት በአርትስ ቴሌቪዥን የፓርቲዎች የምርጫ ክርክር ፕሮግራም ላይ ህብር ኢትዮጵያን በመወከል ቀርበዉ ባደረጉት የምርቻ ክርክር ላይ ነዉ፡፡ የህብር ኢትዮጵያ ፓርቲ ተወካዩ ኢ/ር ይልቃል በኢትዮጵያ አሁን እየታየ […]

የአማራ ብልጽግና በአማራ ክልል የተካሄዱትን ሰልፎች ለራሱ አላማ በሚያመች መልኩ ሲያስታባርና ሲመራ የዋለው አካል ማን አንደሆነ በግልፅ የታየበት ነው አለ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013የአማራ ብልጽግና በአማራ ክልል የተካሄዱትን ሰልፎች ለራሱ አላማ በሚያመች መልኩ ሲያስታባርና ሲመራ የዋለው አካል ማን አንደሆነ በግልፅ የታየበት ነው አለ፡፡ፓረቲዉ ባወጣዉ መግለጫ ያጋጠመንን ፈተና የምንሻገረው እውነተኛ ሕዝባዊነታችን ጠብቀን በመዝለቅ ነው ብሏል፡፡ ብልጽግና ፓርቲ ውስጥ መታረም ያለባቸው ውስጣዊ ችግሮች እንደተጠበቁ ሆነው የችግሮቻችን ሁሉ የመጀመያው የትህነግ የክህደት ቡድን ሀገረ-መንግሥቱን የማፈረስ የጥፋት ሚና ነዉ […]

ያልተሳካው የህወሃት ቡድን ከሀገር የመውጣት ሙከራ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013  የህወሃት አባላት ከሃገር ለመውጣት ያደረጉት ጥረት በመከላከያ ሰራዊት ከሽፏል ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ተናገሩ ሌተናል ጄኔራሉ ደበሌ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡት መግለጫ፥ ከሃገር ለመውጣት ከሞከሩት የቡድኑ አባላት መካከል አብዛኛዎቹ መደምሰሳቸውን እና የተወሰኑት ወደኋላ ተመልሰው ሸለቆ ውስጥ ይገኛሉ ብለዋል፡፡ ከሃገር ለመውጣትም መታወቂያ በማዘጋጀትና ስማቸውን በሌላ ማንነት በመቀየር በሱዳንና በአማራ ክልል አቋርጠው […]

ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የሚወዳደሩበትን የምርጫ ወረዳ ፓርቲዉ አሳታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የሚወዳደሩበትን የምርጫ ወረዳ ፓርቲዉ አሳታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ዜጎች ላማህበራዊ ፍትህ ኢዜማ በተከታታይ በፌስቡክ ገጹ እጩዎቹን እያሰተዋወቀ ሲሆን ፤ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በአዲስ አበባ ከተማ ምርጫ ወረዳ 23 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ መሆናቸዉን አስታዉቋል፡፡ የምርጫ ወረዳ 23 የሚያጠቃልላቸው አካባቢዎች ከሳርቤት ቄራ ድልድይ ወንዙን ይዞ ከአፈሪካ ህብርት በታች፤ […]