
በኒጀር ፅንፈኛ ሃይሎች ባደረሱት ጥቃት ቢያንስ 100 ሰዎች መገደላቸው ተሰማ::
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 26፣ 2013 በኒጀር ፅንፈኛ ሃይሎች ባደረሱት ጥቃት ቢያንስ 100 ሰዎች መገደላቸው ተሰማ:: በሀገሪቱ መንግስት አክራሪ የሚል ስያሜ የተሰጣቸው ቡድኖቹ ጥቃቱን ያደረሱት በማሊ ድንበር አቅራቢያ በሚገኙ በሁለት መንደሮች ነው ተብሏል፡፡ የኒጀር ጠቅላይ ሚኒስትር ጥቃቱ ወደ ተፈፀመባቸው መንደሮች በማቅናት የጎበኙ ሲሆን የተጎጂ ቤተሰቦችና ነዋሪዎቹን አበረታተዋል፡፡ ዩሮ ኒውስ እንደዘገበው ተዋጊ ሃይሎቹ ጥቃቱን ያደረሱት ሁለት ተዋጊ ሚሊሻዎቻቸው […]