loading
የሴናተር ጂም ኢንሆፍ ጉብኝት ለኢትዮ-አሜሪካ ዲፕሎማሲ ያለዉ ፋይዳ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2013  የሴናተር ጂም ኢንሆፍ ጉብኝት ወቅታዊውን የኢትዮ-አሜሪካን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሊያለዝበው ይችላል ሲሉ ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር በዕውቀቱ ድረሰ ተናገሩ፡፡ የባይደን አስተዳደር በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ሀገራት ላይ የጉዞ እገዳ መጣሉን ባስታወቀ ማግስት ድርጊቱን የኦክላሃማው ሴናተር ጂም ኢንሆፍ አጥብቀው ተቃውመዋል፡፡ ሴናተሩ በሀገራቸው ሳሉ ከሚያሳዩት የኢትዮጵያ አጋርነት ሌላ ከሰሞኑ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት አዲስ አበባ መግባታቸዉ […]

ዶላር እናበዛለን በማለት የማጭበርበር ተግባር ሲፈጽሙ የነበሩ ግለሰቦችን የፌዴራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር አዋለ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2013 ዶላር እናበዛለን በማለት የማጭበርበር ተግባር ሲፈጽሙ የነበሩ ግለሰቦችን የፌዴራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር አዋለ:: በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ዶላር እናባዛለን በማለት የማጭበርበር ተግባር ሲፈጽሙ የነበሩ ግለሰቦች በፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ኢንተለጀንስ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል፡፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ልዩ ቦታው ‘ሲኤምሲ’ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ዶላር እናባዛለን በማለት የአካባቢውን […]

የውጪ ሃይሎች ከህዳሴው ግድብ እና ከሉአላዊነታችን ላይ እጃቸውን እንዲያነሱ ጥሪ የሚቀርብበት ሀገር አቀፍ የምሁራን መድረክ ሊካሄድ ነው::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30፣ 2013  የውጪ ሃይሎች ከህዳሴው ግድብ እና ከሉአላዊነታችን ላይ እጃቸውን እንዲያነሱ ጥሪ የሚቀርብበት ሀገር አቀፍ የምሁራን መድረክ ሊካሄድ ነው:: የጎንደር ዩንቨርሲቲ ይህን ዓለም አቀፍ ጥሪ የሚቀርብበትን መድረክ በመጪው ሃሙስ ለማካሄድ መዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡ የዩንቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር አስራት አጸደወይን ለኢዜአ እንደገለጹት ሀገር አቀፉ የምሁራን መድረክ አላማ የውጪ ሃይሎች በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ የሚያደርጉትን ጣልቃ […]

በቡርኪናፋሶ በተፈጸመ የታጣቂዎች ጥቃት ብዙዎች ህይወታቸዉ አለፈ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30፣ 2013  በቡርኪናፋሶ በተፈጸመ የታጣቂዎች ጥቃት የሟች ቁጥር ከ130 በላይ መድረሱ ተሰማ  መረጋጋት በተሳነው ምእራባዊ የሀገሪቱ ክፍል የ132 ሰዎችን ህይዎት የቀጠፈውን የታጣቂዎች ጥቃት የተባበሩት መንግስታ ድርጅት በፅኑ አውግዞታል፡፡ ታጣቂቂዎች ድንገተኛ ተኩስ በመክፈት ጥቃቱን ያደረሱት ዮጋ ተብላ በምትጠራው ግዛት በምትገኘውና ከኒጀር ጋር በምትዋሰነው የሶልሃን መንደር ነው፡፡ የሀገሪቱ መንግስት ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት […]

በቤት ሰራተኛዋ ላይ ግፍ ስትፈፅም የቆየችው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለች፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1፣ 2013  የቤት ሰራተኛዋን ከ1 ዓመት በላይ ከቤት እንዳትወጣና ምግብ በመከልከል ከፍተኛ በደል ስትፈፅም የነበረች ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ ገልጿል። የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ሲ.ኤም.ሲ አልታድ መንደር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡ ተጠርጣሪዋ በቤት ሰራተኛዋ ላይ ከፈፀመቻቸው አሰደቃቂ ድርጊቶች መካከል ከቤት እንዳትወጣና የፀሃይ ብርሃን እንዳታገኝ ማድረግ፣ ከፍተኛ […]

አፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ ማግኘት እንሚገባው ኬኒያ አሳሰበች::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1፣ 2013 የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ጋረ ከኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ሪይቸል ኦማሞ ጋር በሁለትዮሽ እና በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታዎችን በተመለከተ በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አድርገዋል። አምባሳደር ሬድዋን በቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ፣ በኢትዮ-ሱዳን የድንበር ጉዳይ፣ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሦስትዮሽ ድርድር እንዲሁም የትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታዎችን በተመለከተ ለአምባሳደሯ ማብራሪያ ሰጥተዋል። […]

በሱዳን የተከሰተው የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ የህዝባዊ አመፅ ስጋት ፈጥሯል ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2013 በሱዳን የተከሰተው የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ የህዝባዊ አመፅ ስጋት ፈጥሯል ::ሱዳን ድጎማ ማንሳቷን ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ በሊትር የ140 የሱዳን ፓውንድ ጭማሪ ማሳየቱ ተሰማ፡፡ ካርቱም የዓለም አቀፉን የገንዘብ ድርጅት ምክር ተቀብላ የነዳጅ ድጎማ ማንሳቷ ያስከተለው የዋጋ ንረት ህዝባዊ ከባድ አመፅ እንዳይቀሰቀስ ስጋት ላይ ጥሏታል ነው የተባለው፡፡ በዚህም የተነሳ ለአልበሽር ከመንበራቸው መወገድ […]

ኢትዮጵያ የላሙን ወደብ ልትጠቀም ነዉ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4፣ 2013 የኬንያ መንግስት የላሙ ወደብ ኢትዮጵያ እንድትጠቀምበት ሁኔታዎችን እያመቻች መሆኑን ገለጸ:: የኬንያ መንግስት የላፕሴት ኮሪደር ልማት አካል የሆነውን የላሙ ወደብ ኢትዮጵያ እንድትጠቀምበት ሁኔታዎችን እያመቻች መሆኑን ገልጿል። የላፕሴት ኮሪደር ልማት ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ሚኒስትር ሜና አኬንዶ በኬንያ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ኤምባሲ ጉብኝት በማድረግ ከአምባሳደር መለስ ዓለም ጋር ተወያይተዋል። ዋና ስራ አስፈፃሚው የኢትዮጵያ […]

የፒኮክ መናፈሻ አዲስ ዙ ፓርክ ተከፈተ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4፣ 2013  የፒኮክ መናፈሻ አዲስ ዙ ፓርክ በይፋ ተመርቆ ተከፈተ ። ፓርኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የከተማዋ ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ፣ የመከላከያ ሚኒስትር ዲኤታአቶ ጌታቸው ኃይለማርያም ፣ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ከፍተኛ አመራሮች ፣ ባለድርሻ አካላትና የአካባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት ተመርቆ በይፋ ስራ […]

በኢትዮጵያ ኮሮና ወረርሽኝ የመያዝና በቫይረሱ የመሞት ምጣኔ መቀነሱ ተነገረ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013 በኢትዮጵያ ኮሮና ወረርሽኝ የመያዝና በቫይረሱ የመሞት ምጣኔ መቀነሱ ተነገረ:: የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አስቻለው ዓባይነህ በኮሮና ወረርሽኝ የመያዝና በቫይረሱ የመሞት ምጣኔ መቀነሱን አስታውቋል፡፡ የቫይረሱ ስርጭት መቀነሱ ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና ከጤና ሚኒስቴር ጋር ለ15 ወራት ሥጋት ሆኖ በዘለቀው የኮሮና ወረርሽኝ ላይ የተደረጉ የምርምር ጥናቶች […]