loading
በአውሮፕላን አደጋ ሕይወታቸውን ላጡት ኢትዮጵያዊያን የመታሰቢያ ሐውልት ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19፣ 2013 በአውሮፕላን አደጋ ሕይወታቸውን ላጡት ኢትዮጵያዊያን የመታሰቢያ ሐውልት ::ከሁለት ዓመታት በፊት በተከሰተው የአውሮፕላን አደጋ ሕይወታቸውን ላጡት ኢትዮጵያዊያን የመታሰቢያ ሐውልት ሊቆምላቸው ነው ::ከሁለት ዓመታት በፊት በተከሰተው የአውሮፕላን አደጋ ሕይወታቸውን ላጡት ኢትዮጵያዊያን የመታሰቢያ ሐውልት ሊቆምላቸው ነው። አደጋው የደረሰበት የግምቢቹ ወረዳ ቱሉፈራና አጎራባች ቀበሌዎች ነዋሪዎች ተጠቃሚ የሚያደርጉ አራት ፕሮጀክቶችም ሊተገበሩ መሆኑ ተገልጿል። የኢትዮጵያ […]

ለሕዳሴዉ ግድብ የግንባታ ቁሳቁሶችን በወቅቱ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19፣ 2013  የሕዳሴዉ ግድብ ሁለተኛ ምዕራፍ የውሃ ሙሌት ተግባራዊ ለማድረግ እንዲቻል የሲሚንቶና ሌሎች የግንባታ ቁሳቁሶችን በወቅቱ ለማድረስ የትራንስፖርት ችግር መከሰቱ ተገለፀ፡፡ ይህ የተገለጸዉ  የታላቁ  የኢትጵያ  ህዳሴ ግድብ ሁለተኛውን የውሃ ሙሌት ለማሳካት የከባድ ጭነት ባለንብረቶች የ24 ሰዓት የስራ ርብርብ ተሳታፊ እንዲሆኑ የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሰሪዎች ፌደሬሽን ጥሪ ባቀረበበት ወቅት ነዉ ሲሚንቶ እና ሌሎች […]

የአልሲሲ የጂቡቲ ጉብኝትና አጋር የማብዛት ስትራቴጂ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19፣ 2013ፕሬዚዳንት አብደልፈታህ አልሲሲ ከፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጌሌ ጋር በሁለትዮሽ ጉዳይ ለመምከር ወደ ጂቡቲ አቅንተዋል፡፡ ኢጂፕት ቱደይ በዘገባው እንዳስነበበው አልሲሲ ጂቡቲን ሲጎበኙ በግብፅ ፕሬዚዳንቶች ታሪክ የመጀመሪያው ሰው ሆነው ተመዝግበዋል፡፡ የግብፅ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ቃል አቀባይ ባሳም ራዲ በሰጡት መግለጫ የአልሲሲ ጉብኝት ዋነኛ ዓላማ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነትነ ማጠናከር ላይ የሚያጠነጥን […]

በናይጄሪያ የኮሌራ ወረርሽኝ ስጋት::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19፣ 2013  በናይጄሪያ የኮሌራ በሽታ መከሰቱን ተከትሎ 20 ሰዎች መሞታቸው ተሰማ በሰሜናዊው የሀገሪቱ ክፍል በተከሰተ የኮሌራ በሽታ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ የ20 ሰዎች ህዎት ሲያልፍ ከ300 በላይ ሰዎች ደግሞ ሆስፒታል ገብተዋል ተብሏል፡፡ ባውቺ በተባለችው ግዛት የተከሰተው የኮሌራ በሽታ በዘጠኝ ወረዳዎች ላይ ከፍተኛ መስፋፋት ማሳየቱን የግዛቷ ጤና ኮሚሽነር ሞሃመድ ሚጎሮ ገልፀዋል፡፡ አፍሪካ […]

ዜጎች ቢያንስ ትንሹን የጥራት ደረጃ ያሟሉ ቤቶች ያስፈልጓቸዋል-ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20፣ 2013 ዜጎች ቢያንስ ትንሹን የጥራት ደረጃ ያሟሉ ቤቶች ያስፈልጓቸዋል-ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የግል ባለሀብቶች በከተሞች ያለውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ ያለመው ሠላም የመኖሪያ ቤት ብድር ባንክ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት ይፋ ሆኗል፡፡ ፕሬዚዳንቷ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ኢትያጵያውያን ቢያንስ ትንሹን የጥራት […]

ከአንድ ክፍለ ዘመን በኋላ የተጠየቀው ይቅርታ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20፣ 2013 ከአንድ ክፍለ ዘመን በኋላ የተጠየቀው ይቅር ጀርመን በቅኝ ግዛት ዘመን በናሚቢያ ላይ የዘር ማጥት ወንጀል መፈጸሟን ባአደባባይ አምና በመቀበል ይቅርታ ጠየቀች፡፡ የጀርመኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሄይኮ ማስ በ20ኛ ክፍለ ዘመን መባቻ ሀገራቸው ናሚቢያን በቅኝ ግዛት በምታስዳድርበት ወቅት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን መግደሏን በማስታወስ የሀገሬው ሰዎች ይቅር እዲሏቸው ጠይቀዋል፡፡ የውጭ […]

የብሪታንያ ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን በድብቅ ጋብቻ መፈጸማቸው ተሰማ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23፣ 2013 የብሪታንያ ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን በድብቅ ጋብቻ መፈጸማቸው ተሰማ:: ይህ ጋብቻ ለቦሪስ ጆንሰን ሦስተኛቸው ሲሆን ለባለቤታቸው ሲሞንድስ የመጀመሪያቸው ነው የ56 ዓመቱ የብሪታንያ (ዩኬ) ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን ከ33 ዓመቷ ካሪ ሲሞንድስ ጋር በዛሬው ዕለት በዌስትሚንስትር ባለው ቤተክርስቲያን በድብቅ ጋብቻ መመስረታቸውን የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። ጋብቻው በድብቅ የጠቅላይ ሚንስትሩ እና […]

የመስቀል አደባባይና የባህረ ጥምቀት ቦታዎች ጥበቃ እንዲደረግላቸዉ ሲኖዶሱ አሳሰበ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23፣ 2013 የመስቀል አደባባይና የባህረ ጥምቀት ቦታዎች ጥበቃ እንዲደረግላቸዉ ሲኖዶሱ አሳሰበ:: ከሰኔ 14 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 4 ቀን የሚቆይ የምህላ ፀሎት እንዲደረግ ቅዱስ ሲኖዶስ አወጀ፡፡ መጪው ሀገራዊ ምርጫ በኢትዮጵያዊ ጨዋነት በአንድነትና በሰላም እንዲጠናቀቅ በመላ ኢትዮጵያ ፀሎተ ምህላ እንዲደረግ ቅዱስ ሲኖዶስ ባሳለፈው ወሳኔ አስታውቋል ገዢው ፓርቲም ሆነ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለህዝቡ የሚጠቅመውን […]

ቻይና በቤተሰብ ምጣኔ ላይ ትተገብረው የነበረውን የሁለት ልጅ ፖሊሲ ልታሻሽል ነው፡፡

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23፣ 2013 ቻይና በቤተሰብ ምጣኔ ላይ ትተገብረው የነበረውን የሁለት ልጅ ፖሊሲ ልታሻሽል ነው፡፡ የመንግስት ባለስልጣናትን ዋቢ ያደረገው የሺንዋ ዘገባ መንግስት ጥንዶች ሶስት ልጆችን እንዲወልዱ ሊፈቅድ መሆኑን ያመለክታል፡፡መንግስት ከዚህ በፊት ጥንዶች ሁለት ልጆች ብቻ እንዲኖራቸው የሚያስገድድውን ፖሊሲ ተግባራዊ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ አሁን ላይም ይህን ፖሊሲ በመቀየር ጥንዶች ሶስት ልጆችን እንዲወልዱ የሚፈቅደው የውሳኔ ሃሳብ […]

ቦርዱ በሰኔ 14 በተለያዩ ምክንያቶች ድምጽ የማይሰጥባቸውን  አካባቢዎች ይፋ አደረገ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 25፣ 2013 ቦርዱ በሰኔ 14 በተለያዩ ምክንያቶች ድምጽ የማይሰጥባቸውን  አካባቢዎች ይፋ አደረገ:: የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሰኔ 14 በተለያዩ ምክንያቶች የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ የማይከናወንባቸውን  የተወሰኑ አካባቢዎች ይፋ አድርጓል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ድምጽ መስጫ ቀን መሆኑን አሳውቆ ዝግጅት እያደረገ እንደሆነ ይታወቃል፣ ከዚህም መካከል በተለያዩ ምክንያቶች የተነሳ የድምጽ […]