loading
የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን መሳሪያ ገዝቶ ሊሰጥ መዘጋጀቱን የህብረቱ ፕሬዚዳንት ተናገሩ::

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን መሳሪያ ገዝቶ ሊሰጥ መዘጋጀቱን የህብረቱ ፕሬዚዳንት ተናገሩ:: የአውሮፓ ህብረት ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሌይን እሁድ አመሻሽ ላይ በሰጡት መግለጫ ለኬቭ ወታደራዊ ድጋፍ ለማድረግ ተስማምተናል ብለዋል፡፡ ይህን የምናደርገው ዩክሬን ራሷን ከሩሲያ ጥቃት እንድትከላከል ነው ያሉት ፕሬዚዳንቷ መሰረታቸውን በህብረቱ አባል ሀገራት ያደረጉ የሩሲያ ሚዲያዎችን ከስርጭት ማገዳቸውንም ገልጸዋል፡፡ ዩክሬናዊያን ሞስኮ […]