loading
ህብረተሰቡ ሁለተኛውን ዙር የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ወደ ክትባት መስጫ ጣቢያዎች በመቅረብ እንዲከተብ ጥሪ ቀረበ

የሁለተኛዉ ዙር የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ዘመቻ እድሚያቸው 12 አመትና ከዚያ በላይ ለሆኑ ሁሉ በመንግስት ጤና ተቋማትና በጊዚያዊ ክትባት መስጫ ጣቢያዎች ከየካቲት 7 እስከ 16/2014 ዓ.ም መስጠት ተጀምሯል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶር ዮሃንስ ጫላ በሰጡት መግለጫ እንዳሳዎቁት፤እስካሁን ሰባት ሺህ 426 በላይ የሚሆኑ ሰዎች በወረርሽኙ ህይወታቸው አልፏል። ክትባቱን ተደራሽ ከማድረግ አንጻርም፤ እስካሁን […]

የሕወሓት ቡድን በአማራ ክልል ከተሞች አሰቃቂ ግፍና ወንጀሎችን መፈፀሙን አመንስቲ ኢንተርናሽናል ይፋ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 የሕወሓት ቡድን በአማራ ክልል ከተሞች አሰቃቂ ግፍና ወንጀሎችን መፈፀሙን አመንስቲ ኢንተርናሽናል ይፋ አደረገ፡፡ተቋሙ ዛሬ ባወጣው ሪፖርቱ የቡድኑ አባላት በአማራ ክልል ወረራ በፈጸመባቸው አካባቢዎች ሆን ብለው በርካታ ንጹሃንን መግደላቸውን፣ ሴቶችን በቡድን መድፈራቸውን እንዲሁም ከፍተኛ የግልና የመንግስትን ሃብት መዝረፋቸውን ተናግሯል፡፡ በተለይ ቆቦ እና ጭና በተባሉ ሁለት አካባቢዎች በነሃሴ መጨረሻና መስከረም መባቻ ላይ […]

የሆንዱራስ የቀድሞ ፕሬዚዳንት በአደንዛዥ ዕፅ ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ።

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 የሆንዱራስ የቀድሞ ፕሬዚዳንት በአደንዛዥ ዕፅ ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ። አሜሪካ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሁዋን ኦርላንዶ ሄርናንዴዝ በአደንዛዥ ዕፅ አዘዋዋሪነት ክስ ተላልፈው እንዲሰጧት ጥያቄ ካቀረበች ከሰዓታት በኋላ ነው በቁጥጥር ስር እንዲውሉ በፍርድ ቤት የዕስር ትዕዛዝየወጣባቸው ተብሏል፡፡ የፍርድ ቤቱ ቃል አቀባይ ሜልቪን ዱአርቴ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ በቀድሞው ፕሬዚዳንት ሄርናንዴዝ ላይ የእስር ማዘዣ […]

በተጭበረበረ መንገድ ለተሸከርካሪው ሊብሬና ታርጋ ሊያወጣ ሲሞክር በቁጥጥር ስር የዋለው ተከሳሽ የእስራትና የገንዘብ ቅጣት ተወሰነበት፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 በተጭበረበረ መንገድ ለተሸከርካሪው ሊብሬና ታርጋ ሊያወጣ ሲሞክር በቁጥጥር ስር የዋለው ተከሳሽ የእስራትና የገንዘብ ቅጣት ተወሰነበት፡፡ ታደለ ንጉሴ የተባለው ተከሳሽ የሙስናን ለመከላከል የወጣውን አዋጅ እዲሁም የጉምሩክና የፌደራልታክስ አስተዳደር አዋጆችን በመተላለፍ ወንወጀሎች ነው ክስ የተመሰረተበት፡፡ ተከሳሹ በሌላ ግለሰብ ስም በጊዜያዊነት ለቱሪስት አገልግሎት ወደ ሃገር ውስጥ የገባ ተሸከርካሪ ቀረጥና ታክስ ተከፍሎበት የገባ በማስመሰል […]

አማርኛ ቋንቋን የአፍሪካ ኅብረት የስራ ቋንቋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 አማርኛ ቋንቋን የአፍሪካ ኅብረት የስራ ቋንቋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት መግለጫ፤ በመዲናችን የተካሄደው 35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ስኬታማ እንደነበርም ገልጸዋል፡፡ ኅብረቱ የአፍሪካ የበሽታዎች መከላከል ተቋምን ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ መወያየቱንም ተናግረዋል፡፡ የኮቪድ- 19 መፍትሄዎቸ፣ የሰላምና የጸጥታ ችግር፣ […]

በአዲስ አበባ በትናትናው እለት በተከሰተው የእሳት አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 በአዲስ አበባ በትናትናው እለት በተከሰተው የእሳት አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ፡፡ አዲስ አበባ አደጋና ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ እንደተናገሩት ÷ በመዲናዋ በትናንትናው ዕለት ሁለት የእሳት አደጋዎች ደርሰዋል፡፡አንዱ የእሳት አደጋ ትናንት 11 ሰዓት ከ50 ላይ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 በመኖሪያ ቤት ላይ […]

የጀጎል ግንብ ከንፅህና ጉድለት ጋር በተያያዘ ምክንያት ችግሮች እየገጠሙት እንደሆነ የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 የጀጎል ግንብ ከንፅህና ጉድለት ጋር በተያያዘ ምክንያት ችግሮች እየገጠሙት እንደሆነ የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአሁኑ ወቅትም በዓለም ቅርስነት የተመዘገበውን የጀጎል ግንብ ለጎብኚዎች ምቹ ለማድረግ ህብረተሰቡን ያሳተፈ የማስዋብ ስራ እየተካሄደ ነው ተብሏል፡፡ “ጀጎልን ጽዱ እና ውብ እናድርጋት”  በሚል መሪ ሀሳብ በጀጎል የሚገኙ አሚር ኑር እና አባድር ወረዳዎችን በማስተባበር እና የህዝብ ንቅናቄ […]

ከ90 ዓመታት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮጵያ የቆዳ ኢንዱስትሪ እያስመዘገበ ያለው ውጤት አነስተኛ መሆኑ ተገለጸ።

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 ከ90 ዓመታት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮጵያ የቆዳ ኢንዱስትሪ እያስመዘገበ ያለው ውጤት አነስተኛ መሆኑ ተገለጸ። ኢትዮጵያ በእንስሳት ሃብቷ ከአፍሪካ ቀዳሚ ብትሆንም ያላትን ሃብት በአግባቡ መጠቀም ባለመቻሏ ውጤታማ እንዳልሆነችና በርካታ የቆዳ ውጤቶችን ከውጭ እንደምታስገባ ተነግሯል፡፡ በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የኮቪድ-19 ወረርሽኝና ሌሎች ችግሮች ለኢንዱስትሪው የገበያ መቀዛቀዝ ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት […]

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአገራዊ ምክክሩን በሃላፊነት የሚመሩትን የ11 እጩ ኮሚሽነሮችን ሹመት አጸደቀ።

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 ምክር ቤቱ በዋና ዋና አገራዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባት ለመፈጠር ያስችላል የተባለው የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1265 /2014 ማጽደቁ ይታወሳል። በዚህም መሰረት አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑን የሚመሩት 11 ኮሚሽነሮች ለመለየት ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች በተለያዩ የጥቆማ ዘዴዎች ከ600 በላይ ሰዎች ተጠቁመዋል። ከተጠቆሙት ግለሰቦች መካከል 42ቱ አዋጁን መሰረት ተደርጎ መለየታቸውና […]

የህዳሴ ግድቡ ሃይል ማመንጨት መጀመርና የግብጽ ቅሬታ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 ኢትዮጵያበግድቡ ዙሪያ የተናጠል ውሳኔ በማሳለፍ መርህ የመጣስ ተግባሯን ቀጥላበታለች ስትል ግብጽ ቅሬታዋን አሰማች፡፡የግብፅ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የህዳሴ ግድቡን የመጀመሪያው ሃይል የማመንጨት ስራ ይፋ መሆን ተከትሎ ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያን እርምጃ መርህን የሚጻረር ብሎታል፡፡ ከአሁን ቀደም የመጀመሪያውና ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት ሲከናወን ተመሳሳይ ተቃውሞ ያሰማችው ግብፅ ኢትዮጵያ እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣር በ2015 […]