loading
ቤናሚን ኔታኒያሁ በፓርቲያቸው ውስጥ አዲስ የስልጣን ተቀናቃኝ ግለሰብ ተነስቶባቸዋል::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 ቤናሚን ኔታኒያሁ በፓርቲያቸው ውስጥ አዲስ የስልጣን ተቀናቃኝ ግለሰብ ተነስቶባቸዋል:: በጠቅላይ ሚኒስትር ቤናሚን ኔታኒያ የሚመራው የሊኩድ ፓርቲ ሁነኛ ሰው የሆኑት ጌዲዮን ሳር ራሳቸውን ከፓርቲው ማግለላቸውን አስታውቀዋል፡፡ ለዚህ ምክንያታቸው ደግሞ ኔታኒያሁ ከሀገራቸው ይልቅ የራሳቸውን ጥቅም ያስቀድማሉ ስለዚህ ከሳቸው ጋር መስራት አልፈልግም የሚል ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት የምርጫ ተቀናቃኛቸው የነበሩትና አብረዋቸው የጥምር መንግስት የመሰረቱት […]

በአምስት ወራት ውስጥ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ::

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 06፣ 2013 በአምስት ወራት ውስጥ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ:: የንግድ ውድድሩን ፍትሀዊ ለማድረግና የፀረ-ኮንትሮባንድ እንቅስቃሴውን ለመቆጣጠር የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን ባደረጉት እንቅስቃሴ ነው እቃዎቹ የተያዙት፡፡ በዚህም ከሀምሌ እስከ ህዳር ባሉት አምስት ወራት ግምታዊ ዋጋቸው ከ1 ቢሊዮን 356 ሚሊዮን ብር በላይ የሆነ የወጪና የገቢ […]

ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ኮትዲቯርን ለሶስተኛ ጊዜ ለመምራት ቃለ መሃላ ፈፀሙ፡፡

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 06፣ 2013 ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ኮትዲቯርን ለሶስተኛ ጊዜ ለመምራት ቃለ መሃላ ፈፀሙ፡፡ በፈረንጆቹ ኦክቶበር 31 በተካሄደው ሀገራዊ ምርጫ ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ 94 በመቶ በሆነ ድምፅ አሸንፈዋል መባሉን ተከትሎ ከረር ያለ ተቃውሞ ገጥሟቸው ነበር፡፡ ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ ለመወዳደር የህገ መንግስ ማሻሻያ ሲያደርጉ ጀምሮ ነበር በሀገሪቱ ተቃውሞው የተቀሰቀሰው፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው ኦታራ ተቃውሞውን አስተባብረዋል ያሏቸውን ተቃዋሚዎች […]

አሜሪካ ከሩሲያ የሚሳኤል መከላከያ ሲስተም ገዝታለች በሚል ምክንያት በቱርክ ላይ ማዕቀብ ጣለች::

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 06፣ 2013 አሜሪካ ከሩሲያ የሚሳኤል መከላከያ ሲስተም ገዝታለች በሚል ምክንያት በቱርክ ላይ ማዕቀብ ጣለች:: የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ቱርክ ከሩሲያ የገዛችው የሚሳኤል መከላከያ ስርዓት ለአሜሪካ ደህንነት ስጋት መሆኑን ደጋግመን ነግረናት ነበር ብለዋል፡፡ ዋሽንግተን ያሳለፈችው ውሳኔ የቱርክን ወታራዊ አቅም የማዳከም ሳይሆን የራሷን ደህንነት የማስጠበቅ ነው በማለትም አክለዋል ፖምፒዮ፡፡ ቱርክ ባለፈው ጥቅምት ወር […]

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለቴክኖሎጂ ቅርብ የሆነው ወጣት የዲጂታል እውቀት እንዲኖረው ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ::

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 12፣ 2013 የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለቴክኖሎጂ ቅርብ የሆነው ወጣት የዲጂታል እውቀት እንዲኖረው ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ::ሚኒስቴሩ የጤና ጉዞ ወደ ኪቢቃሎ ተራራ በሚል በወልዲያ ከተማ ተራራ ላይ በተደረገው ጉዞ ላይ ለተሳተፉ ወጣቶች የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025ን አስተዋውቋል።የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አህመዲን መሀመድ ለቴክኖሎጂ ቅርብ የሆነውን ወጣት የዲጂታል እውቀት እንዲኖረው ለማድረግ እየሰራን ነው ብለዋል። አብዛኞቹ […]

በህግ ማስከበር ዘመቻው ግዳጃቸውን በጀግንነት ለፈጸሙ የሰራዊቱ አባላት እውቅና እንደሚሰጥ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013 በህግ ማስከበር ዘመቻው ግዳጃቸውን በጀግንነት ለፈጸሙ የሰራዊቱ አባላት እውቅና እንደሚሰጥ ተገለጸ፡፡ በትግራይ ክልል በተደረገው የህግ ማስከበር ዘመቻ ግዳጃቸውን በጀግንነት ለፈጸሙ የሰራዊቱ አባላት በየደረጃው እውቅና እንደሚሰጥ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የክልል ልዩ ሃይሎች በየቦታው የነበራቸው አስተዋጽ ከፍተኛ መሆኑንም አስታውቀዋል። ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ እንዳስታወቁት፤ በዚህ […]

አዲሱ ተገኘ የተባለው የኮሮና ቫይረስ ዝርያ ለዓለም ሀገራት ስጋት እየሆነ ነው ተባለ ::

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013 አዲሱ ተገኘ የተባለው የኮሮና ቫይረስ ዝርያ ለዓለም ሀገራት ስጋት እየሆነ ነው ተባለ :: በዚህም አዲሱ ቫይረስ በመጀመሪያ  ታይቷል ከተባለበት ከእንግሊዝ ወደ ተለያዩ አገራት የሚደረጉ በረራዎችን ታግደዋል። የአውሮፓ ሕብረት አባል አገራት በዚህ ዙሪያ የጋራ ፖሊሲ ለማውጣት እየተወያዩ ነው የተባለው፡፡ ሲሆን ዴንማርክ ውስጥም አዲሱ የቫይረስ ዝርያ በመታየቱ ስዊድን ወደ ዴንማርክ የሚደ ረገዉንም ጉዞ አግዳለች። የወረርሽኙ […]

ኢጋድ በሬይክ ማቻር ላይ ጥሎት የነበረውን የጉዞ እገዳ አነሳ::

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013 ኢጋድ በሬይክ ማቻር ላይ ጥሎት የነበረውን የጉዞ እገዳ አነሳ:: የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በደቡብ ሱዳን የእርስ በእርስ ጦርነት ወቅት በተቀናቃኝ መሪው ሬይክ ማቻር ላይ ጥሎት የነበረውን የጉዞ እገዳ ሙሉ በሙሉ አነሳ፡፡ እገዳው የተነሳው ጦርነቱ ቆሞ ተቀናቃኝ አካላቱ ከስምምነት ላይ ደርሰው በጋራ መስራት በመጀመራቸው ነው፡፡ በዚህም ማቻር የቀጣናዊው ተቋም  አባል ወደሆኑ […]

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ፓርቲዎች ማሟላት የሚገባቸዉን ግዴታዎች ያላሟሉ ፓረቴዎች ላይ እርምጃ መዉሰዱን አስታዉቋል፡፡

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣ 2013 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ፓርቲዎች ማሟላት የሚገባቸዉን ግዴታዎች ያላሟሉ ፓረቴዎች ላይ እርምጃ መዉሰዱን አስታዉቋል፡፡ በዚህም 26 ፓረቲዎች በቦርዱ ሚጠበቅባቸዉን ባለማሟላታቸዉ መሰረዛቸዉ ታዉቋል፡፡ ሁሉም ፓለቲካ ፓርቲዎች ማሟላት ያለባቸውን መስፈርቶች በጽሁፍ እንዲደርሳቸው እንዲሁም ማምጣት ያለባቸውን ተጨማሪ የመስራች ፊርማ ቁጥር በመጥቀስ እንዲያቀርቡ ተጠይቀዋል፡፡ በዚህም መሰረት ማሟላት ያለባቸውን ሰነዶች ያላቀረቡ 26 ፓርቲዎች ተሰርዘዋል ብሏል :: […]

ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በአምስት ወር ዉስጥ ከ18 ሺህ በላይ የወንጀል መዛግብት ውሳኔ ሰጥቼያለሁ አለ፡፡

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣ 2013 ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በአምስት ወር ዉስጥ ከ18 ሺህ በላይ የወንጀል መዛግብት ውሳኔ ሰጥቼያለሁ አለ፡፡ በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የፕሬስ ሴክሪታሪያት ኃላፊ አወል ሱልጣን እንደገለጹት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ስርዓቱን ቀልጣፋና ውጤታማ በማድረግ፣ የፍትህ ስርዓትን በማስፈን እና ወንጀለኞችን ለህግ በማቅረብ ረገድ ተቋሙ በርካታ ስራዎችን መስራት ችሏል ብለዋል፡፡ በዚሁም መሰረት በአምስት ወር አፈጻጸም ውስጥ በሁሉም […]