loading
የቱኒዚያው ፕሬዚዳንት ካይስ ሰይድ የሀገሪቱን ፓርላማ በተኑ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 የቱኒዚያው ፕሬዚዳንት ካይስ ሰይድ የሀገሪቱን ፓርላማ በተኑ፡፡ ፕሬዚዳንቱ የቱኒዚያዉን ጠቅላይ ሚኒስትሩንም ከስልጣናቸ አባረዋል፡፡ የፕሬዚዳንቱ ተግባር መፈንቅለ መንግስት ነው ሲሉ ተቃዋሚዎች ገልጸውታል፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበዉ ፕሬዚዳንቱ በኮቪድ-19 ሳቢያ በሀገሪቱ የተከሰተውን አመጽ ተከትሎ ነው እርምጃውን የወሰዱት ተብሏል፡፡ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ቱኒዚያዊያን የሀገሪቱ መንግስት ኮቪድ -19ን የያዘበት መንገድ አግባብ አይደለም በሚል ለተቃውሞ ወጥተዉ ነበር፡፡ በከተማዋ ቱኒዝ እና በሌሎች ከተሞችም ለተቃውሞ […]

6 ሰዓታትን የፈጀ ስኬታማ ቀዶ ህክምና-በኢትዮጵያ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 የልብ የደም ስር ነቅሎ መትከል እና የልብ በር ቀዶ ህክምና ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ መካሄዱን የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ሐኪም ገለጹ፡፡ ቀዶ ህክምናው 6 ሰዓታትን የፈጀ መሆኑም ተገልጿል፡፡ ቀዶ ህክምናውን ለየት የሚያደርገው የልብ የደም ስር ነቅሎ መትከል እና የልብን በር ቀዶ ህክምና በአንድ ላይ መደረጉ መሆኑን በጥቁር አንበሳ የልብ ማዕከል የልብ […]

ፕሮፌሰር አንቶኒ ፋውቺ አሜሪካ ኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የምትሄድበት መንገድ ስህተት ነው አሉ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 19፣ 2013  ፕሮፌሰር አንቶኒ ፋውቺ አሜሪካ ኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የምትሄድበት መንገድ ስህተት ነው አሉ፡፡ ፕሮፌሰሩ ከሲ ኤን ኤን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ በመላው አሜሪካ በርካታ በቀላሉ ለቫይረሱ ተጋላጭ የሆኑ ሰዎች አሁንም ክትባት አላገኙም ብለዋል፡፡ ይሄ ደግሞ የበሽታውን ስርጭት ለማሰፋት ዋነኛ መንስኤ ይሆናል ነው ያሉት ፕሮፌሰር ፋውቺ፡፡ አዲሱን የቫይረስ ዝርያ ስርጭት የሥርጭት […]

ጣሊያን የገጠማትን ሰደድ እሳት ለመቋቋም ድጋፍ ጠየቀች::

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 ጣሊያን የገጠማትን ሰደድ እሳት ለመቋቋም የአውሮፓ ህብረትን ድጋፍ ጠየቀች፡፡ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ከአሁን ቀደም ታይቶ የማይታወቅ ብለው የጠሩት የእሳት አደጋ በአስር ሺዎች ሄክታር የሚለካ መሬት መሸፈኑ ተነግሯል፡፡ የእሳት አደጋው የደረሰው ሳርዲኒያ በተባለች ደሴት ሲሆን በርካታ የደሴቷ ነዋሪዎች ራሳቸውን ከአደጋው ለማዳን መኖሪያ አካባቢዎቻቸውን ለቀው ወጥተዋል፡፡ ፈረንሳይና ግሪክ የጣሊያን መንግስት ያቀረበውን የድጋፍ […]

ሞት አፋፍ ላይ የሚገኘው ህወሃት ህጻናትን እንደ ሰብዓዊ ጋሻ መጠቀሙን ቀጥሏል ተባለ::

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 21፣ 2013  አሸባሪው ህወሃት በአፋር ክልል ፈንተ-ረሱ በከፈተው ጥቃት አሁንም ህጻናትን እንደ ሰብዓዊ ጋሻ እየተጠቀመ ይገኛል። የሃገር መከላከያ ሠራዊትና የክልሉ ልዩ ሃይል በግንባሩ እየወሰዱት ባለዉ እርምጃ ጅንታዉን ከአካባቢዉ የማጽዳት ዘመቻ ተጨማሪ ለውጊያ ያልደረሱ ታዳጊዎች ተይዘዋል።  በግንባሩ ህብረሰተቡን በማስተባበር ስራ ላይ የሚገኘዉ የክልሉ ማረሚያ ቤት ምክትል ኮሚሺነር አቶ መሀመድ አህመድ ለኢዜአ እንደተናገሩት […]

መንግስት 41ሺህ 485 ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ መመለሱን ገለጸ::

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 21፣ 2013  የኢትዮጵያ መንግስት 80 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ 41ሺህ 485 ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ እንዲመለሱ ማድረጉን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። በብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አማካኝነት በአስቸኳይ ጊዜ ማስተባበሪያ ምላሽ ማእከል ከሳውዲ አረቢያ ተመላሽ ወገኖችን በመቀበል እና በማስተናገድ እንዲሁም ወደ አካባቢያቸው እንዲመለሱ በማድረግ እየሰራ እንደሆነ የኮሚሽኑ […]

ኢዜማ ያቀረበዉ የይግባኝ አቤቱታ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 22፣ 2013 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 2ኛ የምርጫ ጉዳዮች ችሎት ኢዜማ ያቀረበውን የይግባኝ አቤቱታ ተቀበለ፡፡ ፍርድቤቱ አቤቱታዉን ተቀብሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ይዞ እንዲቀርብ ለሐምሌ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ቀጠሮ እንደሰጠዉ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ( ኢዜማ ) በማህበራዊ ገጹ አስታዉቋል፡፡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኢዜማ በ28 ምርጫ […]

ለህዳሴ ግድብ ከዳያስፖራው የተሰበሰበ ገንዘብ::

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 22፣ 2013 ለህዳሴ ግድብ በዚህ ዓመት ከ134 ሚሊዮን ብር በላይ ከዳያስፖራው ተሰበሰበ:: የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባባሪ ብሔራዊ ምክርቤት ጽ/ቤት እንዳስታወቀዉ  ላለፉት 10 ዓመታት ዳያስፖራው በቦንድ ግዢ እና በስጦታ ያደረገው ድጋፍ ከ 1 ነጥብ 5 በሊዮን ብር በላይ ነዉ፡፡ የውሃ ሙሌትተከትሎ በተፈጠረው መነሳሳት ከውጭ እና ከአገር ውስጥ ከፍተኛ ድጋፍ እየተደረገ  ነው፡፡ከዚህ […]

ስምንት የግብጽ ወታደሮች በፀረ ሽብርተኝነት ተልዕኮ ላይ ሳሉ መገደላቸው ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 26፣ 2013 ስምንት የግብጽ ወታደሮች በፀረ ሽብርተኝነት ተልዕኮ ላይ ሳሉ መገደላቸው ተገለፀ፡፡ ስምንቱ ግብጻውያን ወታደሮች በጸረ ሽብርተኝነት ተልዕኮ በነበሩበት መገደላቸውን የጦሩ ቃል አቀባይ ለሮይተርስ ተናግረዋል፡፡ እንደ ወታደራዊ ሃይሉ መግለጫ በአብዛኛው ውጊያው እየተካሄደ የነበረው የታጠቁ የዳኢሽ ቡድኖች በሚንቀሳቀሱበት ሰሜናዊ ሲናይ በረሃ ላይ እንደነበር ተገልጿል፡፡ ወታደሮቹ በሙሉ እዚያ ይሁን በሌላ ስፍራ ስለመሞታቸው ግን […]

ሳማንታ ፓወር በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ ገንቢ ሀሳቦችን አንስተዋል::

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 29፣ 2013 የዩ ኤስ ኤድ ኃላፊ ሳማንታ ፓወር በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ ገንቢ ሀሳቦች ማንሳታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ:: የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምበሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ ሳማንታ ፓወር በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ ገንቢ ሀሳቦች ማንሳታቸውን ተናግረዋል፡፡ በኢትዮጵያ በተለይም በትግራይ ክልል መንግስት እየሰራቸው ያሉ የሰብዓዊ እርዳታ ስራዎችን ከሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ […]