loading
የግድቡ የመጀመሪያው ዙር የውሃ ሙሌት ኢትዮጵያን ወደ ከፍተኛ እድገት የሚያመጣ ወሳኝ ምዕራፍ ነው ሲሉ ምሁራን ተናገሩ::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ16፣ 2012የግድቡ የመጀመሪያው ዙር የውሃ ሙሌት ኢትዮጵያን ወደ ከፍተኛ እድገት የሚያመጣ ወሳኝ ምዕራፍ ነው ሲሉ ምሁራን ተናገሩ::የህዳሴው ግድቡ የመጀመሪያው ዙር የውሃ ሙሌት ኢትዮጵያን ወደ ከፍተኛ የስልጣኔና ምጣኔ ሀብታዊ እድገት የሚያመጣ ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑን የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ተናገሩ።ምሁራኑ ለኢዜአ እንዳሉት የግድቡ ቀሪ ግንባታ ተጠናቆ የተሟላ አገልገሎት እንዲጀምር እያንዳንዱ ዜጋ ተቀናጅቶና ተባብሮ መደገፍ ይጠበቅበታል።በዩኒቨርሲቲው […]

የመከላከያ ሠራዊት አባላት በሕዳሴው ግድብ ለፈጸሙት አኩሪ አገራዊ ተልዕኮ ምስጋና ተቸራቸው:

አዲስ አበባ፣ሐምሌ16፣ 2012የመከላከያ ሠራዊት አባላት በሕዳሴው ግድብ ለፈጸሙት አኩሪ አገራዊ ተልዕኮ ምስጋና ተቸራቸው::የአገር መከላከያ ሠራዊት አባላት ከታላቁ የሕዳሴ ግድብ መሰረት ጀምሮ አስካሁን ድረስ ለፈጸሙት አኩሪ አገራዊ ተልዕኮ በመከላከያ ሚኒስቴር ምስጋና ተቸራቸው። ሚኒስቴሩ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግደብ የመጀመሪያ ምዕራፍ ውሃ ሙሌት መጠናቀቁን ተከትሎ የተሰማውን ደስታ ገልጿል።የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል መሃመድ ተሰማ ለኢዜአ በላኩት […]

በጎንደር ከተማ ህገወጥ የጦር መሳሪያዎች የተገኘበት ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ16፣ 2012 በጎንደር ከተማ ህገወጥ የጦር መሳሪያዎች የተገኘበት ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ::በጎንደር ከተማ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎች በመኖሪያ ቤቱ ተገኝቶበታል የተባለ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የከተማው የሰላምና የህዝብ ደህንነት መምሪያ አስታወቀ፡፡የመምሪያው ምክትል ኃላፊ አቶ አንደበት ከበደ ለኢዜአ እንደተናገሩት ግለሰቡ በቁጥጥር ስር የዋለው በጎንደር ማራኪ ክፍለ ከተማ መኖሪያ ቤቱ ውስጥ የተደበቀ የጦር መሳሪያዎች ተገኝቶበት ነው።ከግለሰቡ […]

ሰሞኑን ፈረንሳይ ውስጥ በተቀሰቀሰ የእሳት አደጋ ሁለት ህፀናትን ያዳኑ ሰዎች ከከንቲባቸው ጀግኖች የሚል ውዳሴ ተችሯቸዋል::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ16፣ 2012ሰሞኑን ፈረንሳይ ውስጥ በተቀሰቀሰ የእሳት አደጋ ሁለት ህፀናትን ያዳኑ ሰዎች ከከንቲባቸው ጀግኖች የሚል ውዳሴ ተችሯቸዋል::የሶስት እና የአስር ዓመት ያላቸው እመነዚህ ህፃና የሚኖሩበት አፓርታማ በእሳት ሲጋይ ከሶስተኛ ፎቅ መውጫ አጥተው ህዝቡ ከታች ከቦ ይመለከት ነበር፡፡ሰዎቹም ህፀናቱ በመስኮት እንዲዘሉ እና ጉዳት ሳይደርስደባቸው እንደሚቀበሏቸው በማበረታታት የህፀናቱን ህይዎት መታግ ችለዋል ነው የተባለው፡፡ህፀናቱም እሳቱ እየበረታ ሲመጣ ከንጻው ስር […]

ኢትዮጵያ እና ጃፓን የ490 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ17፣ 2012 ኢትዮጵያ እና ጃፓን የ490 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ::ስምምነቱን የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ እና በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ማትሱናጋ ዳይሱኬ ተፈራርመውታል፡፡ ገንዘቡ በኢትዮጵያ ኪቪድ19ኝን ጨምሮ በጤናው ዘርፍ ድጋፍ ለማድረግና ለህክምና ቁሳቁስ መግዣ የሚውል ነው ተብሏል፡፡ ሁለቱን የከተማ አስተዳደሮች ጨምሮ በሁሉም ክልሎች በሚገኙ ሆስፒታሎች ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎችን በማቅረብ የጤና ስርአቱን ለማዘመን ለሚደረገው […]

እስከ ሰኔ ወር መጨረሻ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት መሰብሰብ መቻሉን የፌደራል ህብረት ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ሐምሌ17፣ 2012 እስከ ሰኔ ወር መጨረሻ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት መሰብሰብ መቻሉን የፌደራል ህብረት ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ኮሮና ቫይረስን ምክንያት በማድረግ ሊፈጠር የሚችል ተገቢነት የሌለው የዋጋ ግሽበትን ለመከላከልና የምርት እጥረት እንዳይከሰት በተሰራ የተቀናጀ ስራ ከክልል አምራች ኅብረት ሥራ ማኅበራት 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት መሰብሰብ መቻሉ ተገልጿል፡፡ ከተሰበሰበው ምርት ውስጥ ከ875 ሺህ […]

ሱዳን ወሳኙ የህዳሴው ግድብ ድርድር እንዲቀጥል ጥሪ አቀረበች::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ20፣ 2012 ሱዳን ወሳኙ የህዳሴው ግድብ ድርድር እንዲቀጥል ጥሪ አቀረበች::የሱዳን የመስኖና የውኃ ሀብት ሚኒስቴር ቀጣዩ ወሳኝ ድርድር ቁርጥ ያለ ጊዜ ተይዞለት ግልፅ በሆኑ አጀንዳዎች ላይ አተኩሮ እደካሄድ የሚል ጥሪ አቅርቧል፡፡ሚኒስቴሩ በመግለጫው ድርድሩ የሁሉንም ወገኖች ጥቅም የሚያስጠብቀና ከሚታወቁት አጀንዳዎች ውጭ የሆኑ ሀሳቦች ሳይካተትበት ወደ ውይይቱ መግባተ ያስፈጋል ሲልም አሳስቧል፡፡ሲ ጂ ቲ ኤን እንደዘገበው ካርቱም ባለፈው […]

ሙስሊሙ ማህበረሰብ በዓሉን ሲያከብር ኮቪድ19 በመከላከል ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ሐምሌ22፣ 2012 ሙስሊሙ ማህበረሰብ የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓልን ሲያከብር በእምነቱ የተቀመጡ የወረርሽኝ መከላከያ መንገዶችን እና በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተቀመጡ ክልከላዎችን ተግባራዊ በማድረግ መሆን እንዳለበት የምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጅ ዑመር እንድሪስ በዓሉን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ ገልጸዋል፡፡በመግለጫቸውም ሙስሊሙ ማህበረሰብም ይሁን ሌሎች የሀገሪቱ ዜጎች ኮሮናን በመከላከል ጠንካራ ስራ መስራት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።የዘንድሮውን የአረፋ በዓል የምናከብረው […]

በአማራ ክልል የሚገኙ ዩንቨርስቲዎች የጣና ሃይቅን ለመታደግ በህብረት እየሰሩ መሆናቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ሐምሌ22፣ 2012 በአማራ ክልል የሚገኙ 10ሩም ዩንቨርስቲዎች የጣናን ሃይቅ ለመታደግ በርካታ የምርምር እና የጥናት ስራዎችን መስራታቸውን ለአርትስ ቲቪ ገልፀዋል፡፡ዩንቨርስቲዎቹ በማህበረሰብ አገልግሎት ፤ በሰላም ግንባታና በእሴት ግንባታ ላይ ከመማር ማስተማሩ ጎን ለጎን እየሰሩ መሆናቸውም ነው የገለፁት ፡፡በተለይም በክልሉ የሚገኘውን የጣና ሃይቅ ለመታደግ በርካታ አማራጮች እና ሙከራዎች መደረጋቸውን የወሎ ዩንቨርስቲ ፕሬዚዳንት እና የአማራ ዩንቨርስቲዎች ሰብሳቢ ዶክተር […]

በሐረሪ ክልል ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች ተደራሽ የሚያደርግ የኮሮረና ቫይረስ ምርመራ ዘመቻ ነሃሴ 1 እንደሚጀመር የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ አስታወቀ ።

አዲስ አበባ፣ሐምሌ30፣ 2012 በሐረሪ ክልል ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች ተደራሽ የሚያደርግ የኮሮረና ቫይረስ ምርመራ ዘመቻ ነሃሴ 1 እንደሚጀመር የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ አስታወቀ ። የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ ምክትል ሀላፊና የኮሮና መከላከል ግብረሃይል ጸሃፊ አቶ ፈቲህ መሀዲ በሰጡት መግለጫ በክልሉ በአሁኑ ወቅት ስርጭቱ እየጨመረ ያለው የኮሮና ቫይረስ ለመቆጣጠር ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛሉ። በተለይም ከነገ […]