loading
በደቡብ ክልል የአስፈጻሚ ተቋማት የ2012 በጀት ዓመት ማጠቃለያ የስራ ክንውን ግምገማ ተጀመረ ።

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2012  በደቡብ ክልል የአስፈጻሚ ተቋማት የ2012 በጀት ዓመት ማጠቃለያ የስራ ክንውን ግምገማ ተጀመረ ።የክልሉ መንግሥት አስፈጻሚ ተቋማት በፖለቲካ፣ ኢኮኖሚና ማህበራዊ ዘርፍ በበጀት ዓመቱ ያከናወናቸውን ተግባራት እንደሚገመገሙ ተመልክቷል።የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው በግምገማው መድረክ እንደገለጹት በክልሉ ለውጡን ተከትሎ የተፈጠሩ ችግሮችን በመፍታት የህዝብን ደህንነትና ሠላም ለማረጋገጥ መንግሥት የወሰዳቸው እርምጃዎች ውጤታማ ናቸው።ከአደረጃጀት፣ […]

የትምህርት ሚኒስቴር ከአጋሮቹ ጋር በመሆን ትምህርታዊ ዝግጅቶችን በኢትዮሳት የቴሌቪዥን መድረክ ማስተላለፍ ጀመረ ::

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 የትምህርት ሚኒስቴር ከአጋሮቹ ጋር በመሆን ትምህርታዊ ዝግጅቶችን በኢትዮሳት የቴሌቪዥን መድረክ ማስተላለፍ ጀመረ ::ሚኒስቴሩ ከዩኒሴፍና ከሕፃናት አድን ድርጅት ጋር በተባበር ነው ትምህርታዊ ዝግጅቶቹን የጀመረው፡፡ በኢትዮጵያ ለትምህርት ማሰራጫ የታለመው የመጀመሪያው የሳተላይት መድረክ ኢትዮሳት በኮቪድ 19 ምክንያት የተቋረጠውን የትምህርት ቤቶች የትምህርት ተግባር ለማሰቀጠል እንዲቻል ዘጠኝ ትምህርታዊ ቻነሎችን በስርጭቱ ሥርዓት ውስጥ እንዲካተቱ አድርጓል፡፡ የነዚህ […]

በሶስት ወራት ዉስጥ በአስገድዶ መደፈር በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ክስ ከተመሰረተባቸዉ 40 መዝገቦች ዉስጥ 8 ዉሳኔ ማገኘታቸዉ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2012 በሶስት ወራት ዉስጥ በአስገድዶ መደፈር በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ክስ ከተመሰረተባቸዉ 40 መዝገቦች ዉስጥ 8 ዉሳኔ ማገኘታቸዉ ተገለፀ፡፡ጠቅላይ አቃቤ ህግ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ ከመዝገቦቹ ዉስጥ በዐቃቤ ሕግ ክስ የተመሰረተባቸው የ64 ዓመቱ ተከሳሽ በአዲስ አበባ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ዕድሜያቸው ስምንት እና ዘጠኝ አመት የሆኑ ሁለት ሴት ህፃናቶችን በተለያዩ ቀናቶች ተከራይቶ […]

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የኩፍኝ በሽታ የክትባት ዘመቻ ከሰኔ 23 ጀምሮ እንደሚካሄድ አስታዉቋል፡፡

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2012 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የኩፍኝ በሽታ የክትባት ዘመቻ ከሰኔ 23 ጀምሮ እንደሚካሄድ አስታዉቋል፡፡ቢሮው ዘመቻውን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ እድሜያቸው ከ9 ወር እስከ 5 አመት ለሆናቸው ህፃናት ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 2/ 2012 ዓ.ም ክትባቱ ይሰጣል፡፡የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ ክትባቱ በተጠቀሱት ቀናት በሁሉም ጤና ተቋማት እና […]

ወጋገን ባንክ በ2012 በጀት አመት የ46.9 በመቶ እድገት በማሳየት ከታክስ በፊት 1.1 ቢሊዮን ብር አተረፈ::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ14፣ 2012 ወጋገን ባንክ በ2012 በጀት አመት የ46.9 በመቶ እድገት በማሳየት ከታክስ በፊት 1.1 ቢሊዮን ብር አተረፈ::ይህም ከባለፈዉ ተመሳሳይ አመት ጋር ሲነፃፀር የ46.9 በመቶ ወይም የ344.7 ሚሊዮን ብር ብልጫ እንዳለዉ ተገልጽዋል፡፡የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ አባይ መሃሪ የባንኩን የ2012 በጀት አመት የስራ አፈፃጸም ላይ ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የኮሮና ወረርሽኝ በኢኮኖሚዉ እንቅስቃሴ ላይ በፈጠረዉ መቀዛቀዝ ምክኒያ በብድር […]

በኢትዮጵያ መንገዶች በሚገባዉ መልኩ ጥገና እየተካሄደላቸዉ ባለመሆኑ ሀገሪቱን ለክስረት እየዳረጋ መሆኑን የመንገድ ፈንድ ፅ/ቤት ለአርትስ ተናገረ፡፡

አዲስ አበባ፣ሐምሌ14፣ 2012 በኢትዮጵያ መንገዶች በሚገባዉ መልኩ ጥገና እየተካሄደላቸዉ ባለመሆኑ ሀገሪቱን ለክስረት እየዳረጋ መሆኑን የመንገድ ፈንድ ፅ/ቤት ለአርትስ ተናገረ፡፡ የመንገድ ፈንድ ፅ/ቤት ከዛሬ 23 ዓመታት በፌት መንገዶች ተገንብተዉ በሚገባዉ መልኩ ጥገና እንዲደረግላቸዉና የመንገዶችን እድሜ ለማራዘም ታስቦ በ1989 ዓ.ም  የተቋቋመ ቢሆንም በተቋቋመበት ጊዜ ሂሳብ ዛሬ ድረስ ፈንድ በመደረጉ የሀገሪቱ መንገዶች በሚገባ እንዳይጠገኑ ከማድረጉም በላይ ለከፍተኛ ኪሳራ […]

በጉራጌ ዞን በድምቀት የሚከበሩ የሀይማኖትና ባህላዊ በዓላት ህዝቡ ባሉበት እንዲያከብሩ መወሰኑን የዞኑ ግብረ ሃይል አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ሐምሌ15፣ 2012 በጉራጌ ዞን በድምቀት የሚከበሩ የሀይማኖትና ባህላዊ በዓላት ህዝቡ ባሉበት እንዲያከብሩ መወሰኑን የዞኑ ግብረ ሃይል አስታወቀ፡፡በጉራጌ ዞን ኮቪድ መከላከል እና መቆጣጠር ግብረ ሃይል የአረፋ በአልን አስመልክቶ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ ፤የኮቪድ 19 በሀገራችን ከተከሰተ ጀምሮ ወረርሽኙን በመከላከል ፤ በመቆጣጠር ግብረሃይሉ ጥረት እያደረገ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ግብረ ሃይሉ በሌላ መልኩ ከአርሶ አደር ከመንግስት ሰራተኛ ከባለሃብትና ሌሎች […]

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እቃ ጫኝ አውሮፕላን በሻንጋይ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ እቃ በሚጭነበት ወቅት በእሳት መያያዙ ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ15፣ 2012 የኢትዮጵያ አየር መንገድ እቃ ጫኝ አውሮፕላን በሻንጋይ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ እቃ በሚጭነበት ወቅት በእሳት መያያዙ ተሰማ::አየር መንገድ እቃ ጫኝ አውሮፕላን በቻይና ሻንጋይ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ እቃ በሚጭነበት ወቅት ነዉ በእሳት የተያያዘዉ።ሁሉም የአውሮፕላኑ ሰራተኞ በመልካም ደህንነት ላይ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል።አየር መንገዱ አደጋውን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ቦይንግ 777 ኢቲ ኤአርኤች እቃ ጫኝ […]

ቢሮዉ ለሞተር ሳይክሎች ከዚህ በኋላ ፍቃድ እንደማይሰጥ ገለፀ::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ15፣ 2012 ቢሮዉ ለሞተር ሳይክሎች ከዚህ በኋላ ፍቃድ እንደማይሰጥ ገለፀ::በአዲስ አበባ ከተማ በሞተር ሳይክሎች ላይ የወጣዉን መመሪያ በመጣስ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ሞተኞች ላይ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን የ ከተማ አስተዳደሩ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡በከተማዋ ነዋሪ የነበሩና በሞተር ሳይክል ላይ ኑሮአቸዉን አድርገዉ ህጋዊ ለሆኑ 3600 የሚሆኑ ሞተረኞች ፋቃድ መስጠቱን ያስታወቀዉ ቢሮዉ ፋቃድ ከተሰጣቸዉ ዉጪ የሚንቀሳቀሱ ግን ንብረታቸዉ ተወርሶ […]

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኢ- ኮሜርስ ግብይት 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ሽያጭ ማከናወኑን አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ሐምሌ16፣ 2012  የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኢ- ኮሜርስ ግብይት 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ሽያጭ ማከናወኑን አስታወቀ፡፡ ኮሮናቫይረስ መከሰቱም ለአየር መንገዱ ኪሳራ ቢያስክትልም በቴክኖሎጂ ዘርፍ ግን አዲስ ምዕራፍ እንዲከፍት እንዳስቻለዉ ገልጿል፡፡ የአየርመንገዱ የኢንትግሬትድና ኮሚኒዩኬሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክተር አቶ ምረትአብ ተክላይ ለአርትስ እንደተናገሩት ፤በአቪየሽን ኢንዱስትሪ በዉደድሩ ለማለፍ እና ለማሸነፍ ቴክኖሎጂ ትልቁ ምሶሶ በመሆኑ አየር መንገዱ በዘርፉ ጠንክሮ […]