loading
በትግራይ ክልል እየተከናወነ የሚገኘው ህግን የማስከበር ስራ በታቀደው መንገድ እየሄደ መሆኑን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለፁ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 01፣ 2013 በትግራይ ክልል እየተከናወነ የሚገኘው ህግን የማስከበር ስራ በታቀደው መንገድ እየሄደ መሆኑን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ዘመቻው በክልሉ ተቀባይነት ያለው ህጋዊ አስተዳደር ሲመሰረት እንደሚጠናቀቅም አስታውቀዋል፡፡በተያያዘም የአገር መከላከያ ሰራዊት የሁመራ ኤርፖርትን መቆጣጠሩ ተሰምቷል፡፡ የአገር መከላከያ ሰራዊት ህውሓት ከጠላት ጋር ጥምረት በመፍጠር ለእኩይ አላማ ሊጠቀምበት የነበረውን የሁመራ ኤርፖርት […]

በኮቪድ 19 ምክንያት የትጎዱ የቱሪዝም አገልግሎት ሰጪዎችን ለመደገፍ እና ለማነቃቃት ያለመ የ30 ኪ.ሜ የብስክሌት ውድድር ማዘጋጀቱን ቱሪዝም ኢትዮጵያ አስታወቀ።

አዲስ አበባ፣ ህዳር 07፣ 2013 በኮቪድ 19 ምክንያት የትጎዱ የቱሪዝም አገልግሎት ሰጪዎችን ለመደገፍ እና ለማነቃቃት ያለመ የ30 ኪ.ሜ የብስክሌት ውድድር ማዘጋጀቱን ቱሪዝም ኢትዮጵያ አስታወቀ።ከዚህ ቀደም በቱሪዝም ዘርፍ ተሰማርተው የነበሩ ባለሀብቶች እና አገልግሎት ሰጪዎች በኮቪድ ምክንያት ተስፋ ቆርጠው ከዘርፉ በመውጣት ላይ ይገኛሉ በዚህም ምክንያት የቱሪዝም ዘርፉን ለማነቃቃት እና ወደ ስራ ለማስገባት ያለመ የተራራ ላይ ቱሪዝም ማዘጋጀቱን […]

መንግስት ወደ ጎረቤት ሀገራት የሚሰደዱ ዜጎችን ለመቀበል ዝግጁ መሆኑን ጠ/ሚ ዐቢይ አስታወቁ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 08፣ 2013 መንግስት ወደ ጎረቤት ሀገራት የሚሰደዱ ዜጎችን ለመቀበል ዝግጁ መሆኑን ጠ/ሚ ዐቢይ አስታወቁ:: የኢትዮጵያ መንግስት ወደ ጎረቤት ሀገራት የሚሰደዱ ወገኖችን ለመቀበል እና ወደ ቀዬአቸው ለመመለስ ዝግጁ መሆኑን ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ የገለፁት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስት ዐቢይ በትዊተር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የተሰደዱ ንፁሀን ዜጎችን ንብረታቸውን ለመጠበቅ ፣ በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የሰብአዊ ድጋፍ ለማቅረብ እና […]

በኢትዮጵያ አየር ሀይል እየተወሰደ ያለውን እርምጃ በተመለከተ የሀሰት መረጃዎች እየወጡ መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 08፣ 2013 በኢትዮጵያ አየር ሀይል እየተወሰደ ያለውን እርምጃ በተመለከተ የሀሰት መረጃዎች እየወጡ መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡ እንደ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ በሁለት ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን አማካኝነት፣ በመቀሌ የአየር ጥቃት መደረጉን የሚገልጹ አርዕስት እና አጭር ቪዲዮዎች ወጥቷል፤ እነዚህ መረጃዎች በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ግብረ ኃይሉ ሳያረጋግጡ በትህነግ መረጃ ላይ […]

የመልሶ ማቋቋም ተግባራት በሰብአዊ መብቶች የሚመሩ መሆን እንዳለባቸዉ ኮሚሽኑ አሳሰበ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 የመልሶ ማቋቋም ተግባራት በሰብአዊ መብቶች የሚመሩ መሆን እንዳለባቸዉ ኮሚሽኑ አሳሰበ፡፡ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ፤ በቀጣይ በትግራ በሚደረጉ የመልሶ ማቋቋምና መልሶ ግንባታ ተግባራት በፌዴራል መንግሥቱ ሰብአዊ መብቶችን የማክበርና የመጠበቅ ግዴታ የሚመራ እንዲሆን አሳስቧል፡፡ ኮሚሽኑ በተለይ መንግስት የተጠፋፉ ቤተሰቦች እንዲገናኙና ተገቢው ሰብአዊ እርዳታ ተደራሽ እንዲሆን የተቋረጡ የቴሌኮሙኒኬሽን፣ ውሃና […]

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለዉ ሰዉ በአንድ ቀን ከኮሮረና ቫይረስ ማገገሙ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለዉ ሰዉ በአንድ ቀን ከኮሮረና ቫይረስ ማገገሙ ተገለፀ፡፡ የጤና ሚኒስቴር በህዳር 21 ምሽት የ24 ሰዓቱን የኮሮና ቫይረስ ሁነታን በተመለከት በሰጠዉ መረጃ መሰረት በእለቱ በአንድ ቀን ዉስጥ አራት ሺህ አራት መቶ ዘጠና ሶስት ሰዎች ከኮረና ቫይረስ አገግገመዋል፡፡ ይህም እንደ አገር ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎችን ቁጥር 73 ሺህ 8 መቶ […]

ኮሚሽኑ ከዩኒቨርሲቲዎችና ከክልሎች ጋር የቀጣይ ዓመታት የአረንጓዴ አሻራና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃን ለማጠናከር የሚረዳ ስምምነት ፈጸመ።

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 ኮሚሽኑ ከዩኒቨርሲቲዎችና ከክልሎች ጋር የቀጣይ ዓመታት የአረንጓዴ አሻራና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃን ለማጠናከር የሚረዳ ስምምነት ፈጸመ። የአካባቢ፣ የደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ኮሚሽኑ ከዩኒቨርሲቲዎችና ከክልሎች ጋር የቀጣይ ዓመታት የአረንጓዴ አሻራና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃን ለማጠናከር የሚረዳ ስምምነት ማድረጉን አስታዉቋል፡፡ በሂደቱ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና የክልሎችን ተሳትፎ በማሳደግ በአንድ በኩል የክልሎችን አቅም ለማጎልበት በሌላ […]

የፌዴራል መንግስት በትግራይ ክልል በወንጀል የሚፈለጉትን ሰዎች ለሕግ ለማቅረብ እየሰራ መሀኑን የ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽቤት አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 የፌዴራል መንግስት በትግራይ ክልል በወንጀል የሚፈለጉትን ሰዎች ለሕግ ለማቅረብ እየሰራ መሀኑን የ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽቤት አስታወቀ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በትግራይ ክልል ሲካሄድ የነበረው የሕግ ማስከበር ዋናኛ ምዕራፍ መጠናቀቁን ገልጾ፣ የፌዴራል መንግስት በክልሉ በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎችን ለሕግ ለማቅረብ፣ እንዲሁም በአከባቢው ሕግና ስርዓት እንዲኖር እየሰራ መሆኑን ገልጿል፡፡ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሰብአዊ ድጋፍ […]

ለሕገ ወጥ ስደትና ለጎዳና ኑሮ የሚዳረጉ ህጻናትን ለመታደግ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ሚኒስቴሩ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 ለሕገ ወጥ ስደትና ለጎዳና ኑሮ የሚዳረጉ ህጻናትን ለመታደግ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ሚኒስቴሩ አስታወቀ፡፡ የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) ጋር በመተባበር ያዘጋጀው በሕገ ወጥ የሕፃናት ዝውውር ላይ ያተኮረ የባለ ድርሻ አካላት ውይይት ተካሄዷል። በርካታ ሕፃናት በመማሪያ እድሜያቸዉ ለሕገ-ወጥ ስደት የሚዳረጉ ሲሆን በሀገራችን በተለያዩ ከተሞች ሕፃናት ውሎና አዳራቸውን […]

የዩኒቨርቲዎች ስትራቴጂክ ዕቅድ ግምገማ መድርክ እየተካሄደ ነው::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 የዩኒቨርቲዎች ስትራቴጂክ ዕቅድ ግምገማ መድርክ እየተካሄደ ነው:: የዩኒቨርቲዎች ስትራቴጂክ ዕቅድ ግምገማ መድርክ እየተካሄደ እንደሚገኝ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቀ፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርቃቶ እንደገለጹት፣የትምህርት ስርዓታችንን በተለመደው መልኩ የምንመራው ሳይሆን ብቁና ጥራት ያለው ዜጋ ለማፍራት በስትራቴጂክ ዕቅዳችን በማካተት የትምህርት ተቋማት በግልጽ ማቀድና መተግበር ይኖርባቸዋል፡፡ በሀገር ደረጃ በተዘጋጀው […]