loading
የውጭ ኃይሎች በኢትዮጵያ ላይ ዘመቻ የከፈቱት መንግሥት ለነሱ ጥቅም ባለመቆሙ ነው- የህግ መምህርና የማህበረሰብ አንቂ ሙክታር ኡስማን::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 አንዳንድ የውጭ ኃይሎች በኢትዮጵያ ላይ ዘመቻ የከፈቱት አሁን ኢትዮጵያን እየመራ ያለው መንግሥት አሸባሪው ህወሓት ስልጣን ላይ እያለ እንደነበረው ለነሱ ጥቅም የቆመ ባለመሆኑ እንደሆነ የህግ መምህርና የማህበረሰብ አንቂው አቶ ሙክታር ኡስማን ተናገሩ። አቶ ሙክታር ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ አሁን ስልጣን ላይ ያለው የኢትዮጵያ መንግሥት በራሱ የሚተማመንና እና በምሥራቅ አፍሪካ ለውጥ ለማምጣት መሥራት […]

ባላመንበት ጦርነት የገባነው ድብደባ በዝቶብን ተሰቃይተን ነው- የሕወሓት ምርኮኞች ባላመንበት ጦርነት የገባነው እምቢ በማለታችን ድብደባና አፈና በዝቶብን ተሰቃይተን ነው::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 ባላመንበት ጦርነት የገባነው ድብደባ በዝቶብን ተሰቃይተን ነው- የሕወሓት ምርኮኞች ባላመንበት ጦርነት የገባነው እምቢ በማለታችን ድብደባና አፈና በዝቶብን ተሰቃይተን ነው በአፋር ግንባር ተሰልፈው የነበሩ የሕወሓት ምርኮኞች ተናገሩ። ካልአይ መምበረ በፈንቲ – ረሱ ግንባር በተካሄደው ውግያ ቆስሎ የተማረከ ሲሆን ከመቀሌ ከተማ ድንገት ታፍኖ ከታሰረ በኋላ የሦስት ቀናት ስልጠና ከተሰጣቸው መካከል አንዱ በመሆን […]

ለመጀመሪያ ጊዜ በበይነ መረብ ለማስተማር ለ4 ተቋማት ፈቃድ ተሰጠ::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013  በበይነ መረብ (ኦንላይን) ትምህርት ለመጀመር ካመለከቱ 9 የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመጀመሪያ ጊዜ ለ4 ተቋማት የእውቅና ፈቃድ መስጠቱን የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ አስታወቀ። በዚህም አራቱ ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪና በሁለተኛ ዲግሪ በ6 ፕሮግራሞች የእውቅና ፈቃድ እንደተሰጣቸው ነው የኤጀንሲው የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ታረቀኝ ገረሱ ለኢቲቪ የገለጹት። በበይነ መረብ (ኦንላይን) ለማስተማር ፈቃድ […]

አሸባሪውን የሕወሓትን ኃይል ከታሪክ ገጽ ለመደምሰስ ጊዜው አሁን ነዉ -የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 ሀገር በመከላከል ዘመቻው ለመሳተፍ እድሜያችሁና ዐቅማችሁ የሚፈቅድላችሁ ኢትዮጵያውያን ሁሉ የመከላከያ ሠራዊቱን እንዲቀላቀል ጥሪ ቀረበ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ባደረገዉ ጥሪ ፣ዐቅማችሁ የሚፈቅድላችሁ ኢትዮጵያውያን ሁሉ የመከላከያ ሠራዊቱን ልዩ ኃይሉንና ሚሊሻውን በመቀላቀል የሀገር ዘብነታችሁን የምታሳዩበት ትክክለኛው ጊዜ አሁን ነው ብሏል፡፡ አሸባሪውን የሕወሓት ኃይል ከታሪክ ገጽ ለመደምሰስ የሀገር መከላከያ ሠራዊታችን፣ የክልል ልዩ ኃይሎችና ሚሊሻዎች፣ […]

ባለፉት ሁለት ቀናት በኢትዮጵያ በኮቪድ- 19 ምክንያት 20 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 ባለፉት ሁለት ቀናት በኢትዮጵያ በኮቪድ- 19 ምክንያት 20 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ፡፡የጤና ሚኒስቴር የ24 ሰዓታት የኮቪድ-19 መረጃ እንደሚያመለክተው በተከታታይ በሁለት ቀናትውስጥ 20 ሰዎች ህይወታቸውን በቫይረሱ አጥተዋል፡፡ ቫይረሱ ሀገራችን ከገባ ጀምሮም ህይወታቸው በቫይረሱ ያለፈ ሰዎች ቁጥር 4 ሺህ 4 መቶ 50 ደርሷል፡፡የጽኑ ህሙማንም ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረ ሲሆን ፤ የ24 ሰዓታቱ ሪፖርት […]

የህወሓት ሽብር ቡድን እና የተላላኪዎቹ እቅድ በህዝቦች ህብረት ዛሬም ይከሽፋል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 የህወሓት ሽብር ቡድን እና የተላላኪዎቹ እቅድ በህዝቦች ህብረት ዛሬም ይከሽፋል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሽብር ቡድኑ ህወሓት እና የተላላኪዎቹ እቅድ በህዝቦች ህብረት ዛሬም እንደሚከሽፍ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በማብራሪያቸው ኢትዮጵያ በህወሓት እና በተላላኪዎቹ የምትፈርስ ሳትሆን በህዝቦቿ አንድነት ተገንብታ […]

አሸባሪው ህወሓትን ከመቃብር ለማንሳት የሚጥሩትን መመከት ይገባል- ባልደራስ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013  ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ኢትዮጵያን አሁን ላለችበት ሁኔታ የዳረጋትን ሥርዓት ከመቃብር ለማንሳት የሚያደርገውን እንቅስቃሴ በተባበረ ክንድ መመከት እንደሚገባ ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ገለጸ፡፡ የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ዶክተር በቃሉ አጥናፉ ትህነግ የአክራሪ ብሄርተኝነት የመጨረሻው ማሳያ ነው ብለዋል፡፡ የመንግስት የተናጠል ተኩስ አቁም ውሳኔ መልካም ቢሆንም አሸባሪው ህወሓት ትንኮሳውን አለማቆሙ ለሠላም ቅንጣት ታህል ፍላጎት […]

አሸባሪዉ ህዉሃት ሰቆጣን ለመቆጣጠር ያደረገዉ ተደጋጋሚ ሙከራ እንዳይሳካ የሰቆጣ ወጣቶች ተደራጅተዉ ያበረከቱት አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነዉ ሲል ተደራጅተዉ አከባቢያቸዉን ከሚጠብቁ ወጣቶች አንዱ የሆነዉ ሙሉቀን ዳኘዉ ለአርትስ በስልክ ያደረሰን መረጃ ያስረዳል፡፡

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 አሸባሪዉ ህዉሃት ሰቆጣን ለመቆጣጠር ያደረገዉ ተደጋጋሚ ሙከራ እንዳይሳካ የሰቆጣ ወጣቶች ተደራጅተዉ ያበረከቱት አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነዉ ሲል ተደራጅተዉ አከባቢያቸዉን ከሚጠብቁ ወጣቶች አንዱ የሆነዉ ሙሉቀን ዳኘዉ ለአርትስ በስልክ ያደረሰን መረጃ ያስረዳል፡፡ በተለይም የተደራጀዉ የአካባቢዉ ወጣት ሃይል ህዝቡ ከተማውን ለማንም ጥሎ እንዳይወጣ የማረጋጋትና ማንኛውም የታጠቀ ሃይል በአንድ ኮማንድ ስር ሆኖ በፈረቃ ከተማውን እንዲጠብቅ በማድረግ […]

በህገወጥ መንገድ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ በማስገጠም  ሲጠቀሙ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የማያውቀውን የኤሌክትሪክ ቆጣሪ በማስገጠም የኤሌክትሪክ ሃይል ሲጠቀሙ የነበሩ ግለሰቦች እና ተባባሪዎቻቸው በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ። የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ጎሮ ሰፈራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሆኑ ተመላክቷል። በአካባቢው የሚኖሩ አምስት ግለሰቦች የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ለማስገባት ፈልገው ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ  አገልግሎት ምስራቅ […]

ጦርነቱ ህዝባዊ ይደረግ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 10፣2013 የአማራ ክልል ህዝብ ጦርነቱን ህዝባዊ እንዲያደርገው ርዕሰ መስተዳደር ጥሪ አቀረቡ:: የህወሓት የሽብር ቡድን ጦርነቱን ህዝባዊ ስላደረገው የአማራ ክልል ህዝብም በተመሳሳይ መንገድ ጦርነቱን ህዝባዊ እንዲያደርገው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር ጥሪ አቀርበዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የህወሓት የሽብር ቡድን በዋናነት በሶስት ግንባሮች ማለትም በሰሜን እና በደቡብ ጎንደር እንዲሁም በሰሜን […]