loading
አርቲስት ተዘራ ለማ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አርቲስት ተዘራ ለማ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ በበርካታ ፊልሞች ላይ በትወና የሚታወቀው አርቲስት ተዘራ ለማ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ኤፍ ቢ ሲ እንደዘገበው አርቲስት ተዘራ ለማ ትናንት ምሽት ቤቱ ውስጥ እያለ በድንገት ህመም ካጋጠመው በኋላ በአካባቢው ወደሚገኝ የህክምና ማዕከል ቢወሰድም ህይወቱ ማለፉ ተሰምቷል። “ውሳኔ ፊልም” ላይ መጀመሪያ የትወና ስራውን የሰራው አርቲስት ተዘራ ከዚያን ጊዜ ወዲህም […]

በጅቡቲ ወደብ በኩል ወደ ኢትዮጵያ በሽፋን የገባው ሁለት ኮንቴነር ህገወጥ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር ዋለ::

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2012 አለም አቀፍ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪ ቡድን በጅቡቲ ወደብ በኩል ወደ ኢትዮጵያ በሽፋን ያስገባው ሁለት ኮንቴነር ህገወጥ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር እንዲውል ማድረጉን የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። መነሻውን ከቱርክ ሜርሲን ወደብ ያደረገው ህገወጥ የጦር መሳሪያው፤ በጅቡቲ ወደብ በኩል ወደ ኢትዮጵያ በሽፋን ገብቶ በቁጥጥር ስር የዋለው፤ በወደቡ ለአምስት ወራት […]

ሶልቭ ኢት የተባለዉ የፕሮጀክት መተግበሪያ ሀሳብ ያላቸዉን ወጣቶች ለማበረታታትና ለወጣቶች እድልን ለማመቻቸት ያለመ መሆኑ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2012 በአንድ ሀገር የሰላም እጦት ሁነት  ሲበዛ ብዙ ምስቅልቅሎች ይፈጠራሉ፡፡ የአብዛኞቹ የሰላም እጦት  መነሻ ደግሞ ከወጣቶች  የስራ አጥነት ጋር ይያያዛል ፡፡የኢትዮጵያም ከዚህ የተለየ አይደለም ፡፡በኢትዮጵያም የስራ አጥነት ችግር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መጥቶ አሁን ላይ የተማረዉ ያልተማረዉም  ወጣት ስራ አጥ መሆኑ የተለመደ ሆኗል፡፡ታዲያ ችግሩን ለመቅረፍ  ጥረቶች ቢደረጉም ከችግሩ ስፋት አንጻር  ለወጣቶች […]

የአውሮፓ ፓርላማ በሚቀጥለው ሳምንት በዘረኝነት ጉዳይ ላይ ያተኮረ ውይይት ላደርግ ነው አለ፡፡

የጥቁር አሜሪካዊውን ጆርጅ ፍሎይድን ግድያ ተከትሎ በርካታ ሀገራ እና ተቋማት በጉዳዩ ላይ ትልቅ ትኩረት ሰጥው መወያያት ከጀመሩ ሰነባብተዋል፡፡ ህብረቱ በጥቁሮች ላይ የሚደርሰው ጫና እንዲቆም የሚያደርግ አሰራር ለመዘርጋት እና የዘር መድሎ የሚያደርጉ ግለሰቦችና ቡደኖችን የሚያወግዝ ውይይት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ዩሮ ኒውስ እንደዘገበው በአውሮፓ ህብረት ቁልፍ የሚባሉ ስራዎች የተያዙት ነጭ ቀለም ባላቸው ግለሰቦች ሲሆን ከተመሰረተ ከ60 ዓመታት […]

የተባበሩት መንገስታት ድርጅት ባለፈው ዓመት ብቻ በዓለም 80 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ከመኖሪያቸው ተፈናቅለዋል አለ

የድርጅቱ የስደተኞች ጉዳይ ቢሮ በዓመታዊ ሪፖርቱ ይፋ እንዳደረገው የመፈናቀላቸው መንስኤዎች የርስበርስ ግጭት፣ ጥቃት፣ የሰብዓዊ መብት ጥሰት እና ተያያዥ ችግሮች ናቸው፡፡ አልጀዚራ በዘገባው እንዳስነበበው 79.5 ሚሊዮን ከሚሆኑት ተፈናቃዮች መካከል 26 ሚሊዮን ስደተኞች፣ 4.2 ሚሊዮን ጥገኝነት ጠያቂዎች፣ ከ45 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑት ደግሞ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ናቸው፡፡ በየዓመቱ የሥደተኞች ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ያሳሰበው ድርጅቱ በተለይ በየጊዜው የሚከሰቱ ግጭቶች […]

የአሜሪካ ማዕከላዊ ባንክ የሥራ አጦች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ እንዳሳሰበው ገለፀ

ባለፈዉ ሳምንት ብቻአንድ ነጥብ አምስት አሜሪካዊያን የስራ አጥነት ፎርም መሙላታቸው ኮቪድ 19 በሀገሪቱ ጫናውን እንደቀጠለ መሆኑን ያመላክታል ተብሏል፡፡ ቢቢሲ እንደዘገበው በአሜሪካ ለ13 ተከታታይ ሳምንታት የሥራ አጦች ቁጥር ከ1 ሚሊዮን በላይ እየሆነ መመዝገቡ ተስተውሏል፡፡ ይህን ያስተዋለው የሀገሪቱ ማእከላዊ ባንክ አስቸኳይ የኢኮኖሚ ማስተካከያ ካልተደረገ ችግሩ ከዚህም የከፋ ሊሆን እንደሚችል አስጠንቅቋል፡፡ ምንም እንኳ አሜሪካ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ተዘግተው የነበሩ […]

የአሜሪካ ሳይንቲስቶች አሁንም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ትልቅ ፈተና ነው ሲሉ አስጠነቀቁ::

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 17፣ 2012 የአሜሪካ ሳይንቲስቶች አሁንም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ትልቅ ፈተና ነው ሲሉ አስጠነቀቁ:: የአሜሪካ የበሽታዎች መቀጣጠርና መከላከል ማእከል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሮበርት ሬድፊልድ ወረርሽኙ ሀገሪቱንአንበርክኳታል በማለት ነው የሁኔታውን አስከፊነት የገለፁት፡፡የዋይት ሀውስ የኮቪድ 19 መከላከል ግብረ ሀይል ሀላፊና የተላላፊ እና ኢንፌክሽን ህመሞች ኤክስፐርት የሆኑት ዶክተር አንቶኒ ፋውችም ይህንኑ ሀሳብ እንደሚጋሩት ተናግረዋል፡፡ ሲ ጂ ቲ […]

በቀን 2 ሚሊዮን ዳቦ ማምረት የሚችለዉ የሸገር ዳቦ ፋብሪካን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ መረቁ ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2012 በቀን 2 ሚሊዮን ዳቦ ማምረት የሚችለዉ የሸገር ዳቦ ፋብሪካን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ መረቁ ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሸገር ዳቦ ፋብሪካ መገንባት በምግብ ራሳችንን የመቻል ጉዞ አካል መሆኑን ተናግረዋል፡፡የሸገር ዳቦ የዳቦ ፋብሪካ ብቻ ሳይሆን በምግብ ራሳችንን የመቻል ፍላጎታችንን እንዲሁም ከድህነት ለመውጣት እና የተሻለ ሕይወት ለመኖር ያለን ፍላጎታችንን ማሳካት እንደምንችል ያሳየንበት ነው ብለዋል።በኢትዮጵያ በ10 […]

የኬንያ ፖሊሶችስ ለተቃውሞ አደባባይ በወጡ ሰዎች ላይ ተኩሰው ሶስት ሰዎች መግደላቸው ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012  የኬንያ ፖሊሶችስ ለተቃውሞ አደባባይ በወጡ ሰዎች ላይ ተኩሰው ሶስት ሰዎች መግደላቸው ተሰማ:: ለተቃውሞ አደባባይ የወጡት የታክሲ ሾፌሮች እና የሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች ሲሆኑ ምክንያታቸውም የሥራ ባልደረባቸው የሆነ ግለሰብ የኮሮናቫይረስ ህግን ተላልፏል ተብሎ በመታሰሩ ነው ተብሏል፡፡ የኬንያ ፖሊስ ኢስፔክተር ጄኔራል ሂላሪ ሙቲያማቢያ በሰልፎቹ ላይ ተኩሰው የሰው ህይዎት እንዲያልፈ ምክንያት ናቸው የተባሎ የፖሊስ […]

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የኩፍኝ በሽታ የክትባት ዘመቻ ከሰኔ 23 ጀምሮ እንደሚካሄድ አስታዉቋል፡፡

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2012 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የኩፍኝ በሽታ የክትባት ዘመቻ ከሰኔ 23 ጀምሮ እንደሚካሄድ አስታዉቋል፡፡ቢሮው ዘመቻውን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ እድሜያቸው ከ9 ወር እስከ 5 አመት ለሆናቸው ህፃናት ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 2/ 2012 ዓ.ም ክትባቱ ይሰጣል፡፡የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ ክትባቱ በተጠቀሱት ቀናት በሁሉም ጤና ተቋማት እና […]