loading
ቦርዱ በሰኔ 14 በተለያዩ ምክንያቶች ድምጽ የማይሰጥባቸውን  አካባቢዎች ይፋ አደረገ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 25፣ 2013 ቦርዱ በሰኔ 14 በተለያዩ ምክንያቶች ድምጽ የማይሰጥባቸውን  አካባቢዎች ይፋ አደረገ:: የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሰኔ 14 በተለያዩ ምክንያቶች የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ የማይከናወንባቸውን  የተወሰኑ አካባቢዎች ይፋ አድርጓል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ድምጽ መስጫ ቀን መሆኑን አሳውቆ ዝግጅት እያደረገ እንደሆነ ይታወቃል፣ ከዚህም መካከል በተለያዩ ምክንያቶች የተነሳ የድምጽ […]

በኢትዮጵያ 37 ሺህ በሚሆኑ ኮምፒውተሮች ላይ የሳይበር ጥቃት ለመፈፀም ሙከራዎች እየተደረጉ መሆኑ ተገለፀ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 25፣ 2013 በኢትዮጵያ 37 ሺህ በሚሆኑ ኮምፒውተሮች ላይ የሳይበር ጥቃት ለመፈፀም ሙከራዎች እየተደረጉ መሆኑ ተገለፀ:: በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ 37 ሺህ ኮምፒውተሮች ላይ የሳይበር ጥቃት ለመፈፀም ሙከራዎች እየተደረጉ መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ይፋ አድርጓል፡፡ ተቋሙ ባወጣው መረጃ “ሳይበር ሆርስ ግሩፕ” የተሰኘ የመረጃ ሰርሳሪ ቡድን አዲስ የኮምፒውተር ቫይረስ ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ ኮምፒውተሮች […]

በመዲናዋ በ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር 100 ሺህ ቤቶችን መገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 25፣ 2013 በመዲናዋ በ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር 100 ሺህ ቤቶችን መገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ:: በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ አመት ውስጥ 100 ሺህ ቤቶችን መገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና ፕሮፐርቲ 2000 ደቡብ አፍሪካ ኩባንያ ተወካይ ተፈራርመውታል፡፡ ለግንባታው 4 ነጥብ 2 ቢሊየን […]

ከአሜሪካ ጋር ያጋጠመንን ጉዳይ በወዳጆቻችን በኩል ለመፍታት እየሰራን ነው ሲሉ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 25፣ 2013  ከአሜሪካ ጋር ያጋጠመንን ጉዳይ በወዳጆቻችን በኩል ለመፍታት እየሰራን ነው ሲሉ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ:: የኢትዮጵያ መንግስት አሜሪካ አቋሟን ትቀይራለች ብሎ እንደሚያምንም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባዩ ገልጸዋል:: የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ በሰጡት ጋዜያዊ መግለጫ የተለያዩ ጉዳዮችን ያነሱ ሲሆን ፣ ከአሜሪካ ጋር የተፈጠረው አለመግባባት የመግለጫቸው ዋነኛ […]

ኢሚግሬሽን “ለትግራይ ተወላጆች አገልግሎት መስጠት አቁሟል” መባሉን “ውሸት ነው” አለ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 25፣ 2013 የኢሚግሬሽን፣ ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ለትግራይ ተወላጆች የሚሰጠውን አገልግሎት አቁሟል በሚል በማህበራዊ ሚድያ እየተሰራጨ ያለው መረጃ “ፍጹም ሀሰት” እንደሆነ የተቋሙ የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዪኒኬሽን ዳይሬክተር ደሳለኝ ተሬሳ ተናገሩ፡፡ አቶ ደሳለኝ ለአል-ዐይን እንደተናገሩት በክልሉ ያለው የኢንተርኔት አገልግሎት በመቋረጡ ምክንያት “ትግራይ” የሚለው ስም ከኤጀንሲው የአገልግሎት ማመልከቻ ድረገጽ ወጥቷል፡፡ በዚህ ምክንያት ለትግራይ ተወላጆች […]

ዶላር እናበዛለን በማለት የማጭበርበር ተግባር ሲፈጽሙ የነበሩ ግለሰቦችን የፌዴራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር አዋለ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2013 ዶላር እናበዛለን በማለት የማጭበርበር ተግባር ሲፈጽሙ የነበሩ ግለሰቦችን የፌዴራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር አዋለ:: በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ዶላር እናባዛለን በማለት የማጭበርበር ተግባር ሲፈጽሙ የነበሩ ግለሰቦች በፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ኢንተለጀንስ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል፡፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ልዩ ቦታው ‘ሲኤምሲ’ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ዶላር እናባዛለን በማለት የአካባቢውን […]

የውጪ ሃይሎች ከህዳሴው ግድብ እና ከሉአላዊነታችን ላይ እጃቸውን እንዲያነሱ ጥሪ የሚቀርብበት ሀገር አቀፍ የምሁራን መድረክ ሊካሄድ ነው::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30፣ 2013  የውጪ ሃይሎች ከህዳሴው ግድብ እና ከሉአላዊነታችን ላይ እጃቸውን እንዲያነሱ ጥሪ የሚቀርብበት ሀገር አቀፍ የምሁራን መድረክ ሊካሄድ ነው:: የጎንደር ዩንቨርሲቲ ይህን ዓለም አቀፍ ጥሪ የሚቀርብበትን መድረክ በመጪው ሃሙስ ለማካሄድ መዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡ የዩንቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር አስራት አጸደወይን ለኢዜአ እንደገለጹት ሀገር አቀፉ የምሁራን መድረክ አላማ የውጪ ሃይሎች በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ የሚያደርጉትን ጣልቃ […]

በቤት ሰራተኛዋ ላይ ግፍ ስትፈፅም የቆየችው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለች፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1፣ 2013  የቤት ሰራተኛዋን ከ1 ዓመት በላይ ከቤት እንዳትወጣና ምግብ በመከልከል ከፍተኛ በደል ስትፈፅም የነበረች ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ ገልጿል። የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ሲ.ኤም.ሲ አልታድ መንደር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡ ተጠርጣሪዋ በቤት ሰራተኛዋ ላይ ከፈፀመቻቸው አሰደቃቂ ድርጊቶች መካከል ከቤት እንዳትወጣና የፀሃይ ብርሃን እንዳታገኝ ማድረግ፣ ከፍተኛ […]

የአፍሪካ ቀንድን የሚያስተሳስረው የልህቀት ማእከል ዕውን ሊሆን ነው…

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2013 የአፍሪካ ቀንድን የሚያስተሳስረው የልህቀት ማእከል ዕውን ሊሆን ነው… በኮምቦልቻ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ550 ሚሊዮን ብር በጀት የምስራቅ አፍሪካ የቴክኒክ ትምህርትና ስልጠና የልህቀት ማዕከል ግንባታ ተጀመረ፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ በማስጀመሪያ ስነ-ስርዓቱ ላይ እንደገለጹትበኢትዮጵያ በቴክኖሎጂ የበለጸገ ብቁ ዜጋ ለማፍራት በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ ሚንስትሩ ለግንባታው ከ550 ሚሊዮን ብር […]

የፒኮክ መናፈሻ አዲስ ዙ ፓርክ ተከፈተ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4፣ 2013  የፒኮክ መናፈሻ አዲስ ዙ ፓርክ በይፋ ተመርቆ ተከፈተ ። ፓርኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የከተማዋ ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ፣ የመከላከያ ሚኒስትር ዲኤታአቶ ጌታቸው ኃይለማርያም ፣ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ከፍተኛ አመራሮች ፣ ባለድርሻ አካላትና የአካባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት ተመርቆ በይፋ ስራ […]