loading
በትግራይ ጉዳይ የፀጥታው ምክር ቤት መግለጫ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013  የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በትግራይ የሰብዓዊ መብት ጉዳይ አሳስቦኛል አለ፡፡ምክር ቤቱ ሁኔታውን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ በተለይ በሴቶች ላይ ተፈጸመ የተባለው የመደፈር ጥቃት በእጅጉ አሳሳቢ ነው ብሏል፡፡ በክልሉ በተፈጠረው ግጭት ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች ሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ ሁኔታዎች አስቸጋሪ ናቸው ያለው ምክር ቤቱ ሁኔታው በፍጥነት መስተካከል አለበት ሲል አሳስቧል፡፡ ኢትዮጵያ […]

የአዲስ አበባ የወሰን እና ማንነት ጉዳይ በተመለከት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዚማ) የኦሮሞ ነፃነት ንቅናቄ (አነን) እና ባልደራስ ለእውነተኛ ለዲሞክራሲ ክርክር አድርገዋል፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 የአዲስ አበባ የወሰን እና ማንነት ጉዳይ በተመለከት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዚማ) የኦሮሞ ነፃነት ንቅናቄ (አነን) እና ባልደራስ ለእውነተኛ ለዲሞክራሲ ክርክር አድርገዋል፡፡በአርተስ ቴሌቪዥን የፖለቲካ ፓርቲዎች የክርክር መድረክ  በመቅረብ ሀሳባቸውን የሰጡት ሶስቱ ፓርቲዎች አዲስ  አበባን  በተመለከተ ዘርፈ ብዙ ችግሮች ያሉባት ከተማ መሆኗን በመግለፅ በተለይም  ከመልካም አስተዳደር እና ከፍተኛ  የሆነ የስራ አጥ […]

የአሚሶም ሽልማት ለኢትዮጵያ ወታደሮች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2013 አሚሶም ለሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት አስተዋጽኦ ላበረከቱ የኢትዮጵያ ወታደሮች የክብር ሜዳልያ ሸለመ:: በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሃይል (አሚሶም) ስር የሚገኙ የኢትዮጵያ ወታደሮች በሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን ላበረከቱት አስተዋጽኦ የክብር ሜዳልያ ተሸላሚ ሆኑ፡፡ ሽልማቱ ኢትዮጵያውያን ወታደሮች በሶማሊያ በነበራቸው የአንድ አመት ከስድስት ወር ቆይታ በሃገሪቱ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን በተደረገው ጥረት ላደረጉት […]

በአዲስ አበባ በደረሱ ድንገተኛ አደጋዎች የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013  በአዲስ አበባ ከተማ በደረሱ ሁለት ድንገተኛ አደጋዎች የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ አቶ ጉልላት ጌታነህ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 አያት ጤና ጣቢያ ጀርባ ትናንት ምሽት 2 ሰዓት ከ35 ደቂቃ በግንባታ ስራ ላይ የነበረ የ35 […]

የኢትዮጵያ ሳምንት ከግንቦት 10 እስከ ግንቦት 16 በወዳጅነት ፓርክ ይከበራል::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 የኢትዮጵያ ሳምንት ከግንቦት 10 እስከ ግንቦት 16 በወዳጅነት ፓርክ ይከበራል:: ሀሳቡን ያመነቨጩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ ሳምንት የሚለውን ዝግጅት እንዲያስተባብሩ ለሦስት ሴት ሚኒስትሮች የቤት ሥራ ሰጥተዋቸው እንደነበር ተገልጿል፡፡ በዚህም መሰረት ስራውን በሃላፈነት የተረከቡት የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሣው፣ የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስትሯ ኢንጂነር አይሻ መሐመድ […]

የቤተክርስቲያኗን የአደባባይ በዓላት በአለማዊ ክንዋኔዎች እንዳይበረዙ መጠበቅ ያስፈልጋል ተባለ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013 የቤተክርስቲያኗን የአደባባይ በዓላት በአለማዊ ክንዋኔዎች እንዳይበረዙ መጠበቅ ያስፈልጋል ተባለ::የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጠቅላይ ቤተ ክህነት ፅህፈት ቤት የሰበካ ጉባኤ የአደባባይ በዓላት ስኬቶችና ተግዳሮቶች በሚል ባዘጋጀው የፓናል ውይይት ላይ የቤተክርስቲያኗን የአደባባይ በዓላት የበዓላቱን አከባበር ዝግጅት የሚያስተባብር ቋሚ አደረጃጀት ሊኖር ይገባል ብሏል፡፡ በጉዳዩ ላይ መነሻ ፅሁፍ ያቀረቡት መምህር ማለዳ ዘሪሁን […]

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 20 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸዉ አለፈ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2013 በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 20 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸዉ አለፈ፡፡ የጤና ሚኒስቴር ባለፉት 24 ሰአታት የኮቪድ 19 ስርጭት መረጃ ባሳወቀበት ወቅት እንደገለጸዉ፤ ባለፈት 24 ሰኣታት ዉስጥ 20 ሰዎች በኮቪድ 19 ህወታቸዉን አጥተዋል፡፡ የህም ባጠቃላይ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸዉን ያጡ ሰዎችን ቁጥር 3 ሺህ 9 መቶ 96 ደርሷል፡፡ ባለፉት 24 […]

ኢትዮጵያ በዘርፈ ብዙ ችግሮች ውስጥ ብትሆንም ወደፊት ብሩህ ተስፋ እንደሚጠብቃት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተናገሩ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2013 ኢትዮጵያ በዘርፈ ብዙ ችግሮች ውስጥ ብትሆንም ወደፊት ብሩህ ተስፋ እንደሚጠብቃት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተናገሩ፡፡ ተማሪዎቹ ይህን ያሉት የከፍተኛ ትምህርት እና ሳይንስ ሚኒቴር፣ ከፒፕል ቱ ፒፕል፣ ከአፍሪኮም ሲምፖዚየምና ከኢንተርናሽናል ኔትወርክ ፎር ሀየር ኢጁኬሽን ኢን አፍሪካ ጋር ባዘጋጀው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ውይይትና ክርክር መድረክ ላይ ነው፡፡ ውይይቱ በዋናነት ያተኮረው ታላቁ የህዳሴው ግድብና […]

የቴክኖው CAMON 17 ሰልፊ ላይ ባውጠነጠነ አስገራሚ ዘጋቢ ፊልም በመታገዝ ወደገበያ ገብቱዋል::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12፣ 2013 የቴክኖው CAMON 17 ሰልፊ ላይ ባውጠነጠነ አስገራሚ ዘጋቢ ፊልም በመታገዝ ወደገበያ ገብቱዋል::ይህ ፈጠራ የታከለበት በፊልም የታገዘው የቴክኖ የማስመረቂያ ፕሮግራም ድርጅቱ ምርቱን ከማስተዋወቅ ባለፈ በኢንዱስትሪ፣ በማኅበራዊና በሰብዓዊነት ላይ የበለጠ ጥረት ለማድረግ ያለውን ፍላጎት የሚያንጸባርቅ ነው:: ይህ ደግሞ ድርጅቱ በአለማችን ላይ በዘርፉ ቁንጮ እየሆነ መምጣቱን ይጠቁማል:: በአዲሱ ትውልድ በአለም አቀፍ ደረጃ […]

የብሪታንያ ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን በድብቅ ጋብቻ መፈጸማቸው ተሰማ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23፣ 2013 የብሪታንያ ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን በድብቅ ጋብቻ መፈጸማቸው ተሰማ:: ይህ ጋብቻ ለቦሪስ ጆንሰን ሦስተኛቸው ሲሆን ለባለቤታቸው ሲሞንድስ የመጀመሪያቸው ነው የ56 ዓመቱ የብሪታንያ (ዩኬ) ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን ከ33 ዓመቷ ካሪ ሲሞንድስ ጋር በዛሬው ዕለት በዌስትሚንስትር ባለው ቤተክርስቲያን በድብቅ ጋብቻ መመስረታቸውን የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። ጋብቻው በድብቅ የጠቅላይ ሚንስትሩ እና […]