loading
የማይናማር የጦር ጀኔራሎች በዘር ማጥፋት ወንጀል ሊጠየቁ ነው፡፡

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባደረኩት ምርመራ በማይናማር የሮሂንጊየያ ሙስሊሞች ላይ የተፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ ዘር ማጥፋትን ያለመ እንደሆነ ደርሸበታለሁ ብሏል፡፡ ዘ ኢንዲፔንደንት እንደዘገበው ለተፈጸመው ወንጀል ቀጥተኛ ትእዛዝ በመስጠት እጃቸው አለበት የተባሉት የሀገሪቱ የመከላከያ አዛዥና አምስት ሹሞቻቸው በህግ ፊት ቀርበው መጠየቅ አለባቸው ብሏል ድርጅቱ ፡፡ ድጅቱ በሪፖርቱ እንዳስታወቀው የማይናማር ወታደሮች በንጹሀን ዜጎች ላይ የፈጸሙት የግድያና በርካታ መንደሮችን በጅምላ […]