loading
የ አይኤስ አይኤስ መሪው አልባግዳዲ አልሞትኩም እያለ ነው

ለአምስት አመታት ከእይታ ተሰውሮ የቆየውና በብዙዎች ዘንድ ሞቷል ተብሎ የታመነው የኢስላማዊ ታጣቂ (አይ ኤስ) ቡድን መሪ አቡ ባክር አልባግዳዲ በቅርቡ በለቀቀው  ተንቀሳቃሽ ምስል እንዳልሞተ አረጋግጧል። ከሁለት ሳምንት በፊት በስሪላንካ የፋሲካ በዓል ዕለት ለደረሰው የቦምብ ጥቃት ኃላፊነቱን ወስዷል። የኢስላማዊ ታጣቂ (አይ ኤስ) ቡድን መሪ አቡ ባክር አልባግዳዲ ድምጹን ካጠፋ ከአምስት ዓመታት በኋላ ነው ለመጀመሪያ ጊዜ በተንቀሳቃሽ […]

በቡሪኪናፋሶ በቤተ ክርሰቲያን ላይ በተፈፀመ ጥቃት 5 ሰዎች መሞታቸው ተሰምቷል

በቡሪኪናፋሶ በቤተ ክርሰቲያን ላይ በተፈፀመ ጥቃት 5 ሰዎች መሞታቸው ተሰምቷል አልጀዚራ እንደዘገበው ጥቃቱ ከትላንት በስቲያ በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል ዲጂቦ አቅራቢያ በምገትኘው ሲልጋ ዲጂ ከተማ ነው የተፈፀመው፡፡ ጥቃቱ የተፈጸመውም በፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን ላይ ሲሆን፣ በቤተክርስቲያኑ ላይ በተፈጸመው ጥቃት አገልግሎት ላይ የነበረን አንድ ፓስተርን ጨምሮ በቤተ ክርስሰቲያን ውስጥ በፀሎትላይ የነበሩ 5 ምዕመናን ህይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ በዚሁ ጥቃት ህይወታቸው ካለፈው አምስት ሰዎች በተጨማሪ ይህ ዘገባ እስከተሰራበት ጊዜ ድረስ ሁለት ሰዎች የደረሱበት እንዳልታወቀም ተገልፃል፡፡ በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቡርኪነፋሶ የሽብር ጥቃት ከተቀሰቀሰ ወዲህ በቤተ ክርሰቲያን ላይ ጥቃቱ ሲፈፀም ይህ የመጀመሪያው ነው፣ የታጣቂዎች ማንነትም እስካሁን እንዳልታወቀ ነው አልጀዚራ በዘገባው ያሰፈረው፡፡

የኢፌዴሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ በጀርመን ሀገር ህክምና ሲከታተሉ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተነግሯል። ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት ርእስ ብሄር በመሆን በ1987 የተሾሙ ሲሆን፥ ለ7 ዓመታትም አገልግለዋል። በ1997 ዓ.ም በተካሄደው ምርጫ ላይ በደንቢ ዶሎ የግል ተወዳዳሪ በመሆን ፓርላማ መግባታቸውም ይታወሳል። ዶክተር ነጋሶ […]

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ከተውጣጡ የጤና ባለሙያዎች ጋር ባለፈው ቅዳሜ ውይይት ማድረጋቸውን ተከትሎ መንግስት ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ይፋ አደረገ። ሚኒስቴሩ ከጤና ባለሙያዎቹ የተነሱ ጥያቄዎችን መሰረት በማድረግ የተመለሱ ጥቄዎች በሚል በዝርዝር ይፋ አደርጓል። በዚህም መሰረት፦ 1. የሀኪሞችና የሌሎች ባለሙያዎች የስራ ምደባ በተመለከተ፦ • አሁን በስራ ላይ ያሉ ሀኪሞችንም ሆነ ሌሎች […]

ረመዳን ሙባረክ ለህዝበ ሙስሊም በሙሉ:: ይህ የፆም ወቅት በሰላም: ይቅርታና በልዩነቶች መሀል ድልድይ የመገንባት ድፍረት የምናገኝበት ይሁን:: Ramadan Mubarak to all followers of th