loading
የአውፓ ህብረት ክሎሮኪን ኮሮናቫይረስን ለማከም ጥቅም ላይ እንዳይውል አገደ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 የአውፓ ህብረት ክሎሮኪን ኮሮናቫይረስን ለማከም ጥቅም ላይ እንዳይውል አገደ:: የህብረቱ ኮሚሽን ፈዋሽነቱ ያልተረጋገጠ መድሀኒት መጠቀም ከጥቅሙ ጉዳቱ ስለሚያመዝን አባል ሀገራቱ ክሎሮኪን እንዳይጠቀሙ አስጠንቀቋል፡፡የአውሮፓ ህብረት የመድኃኒት ባለሞያዎች ማህበር የአንዳንድ ሀገራት መሪዎች ዜጎቻቸው ረሮሎኪን እንዲወስዱ ሲመክሩ ከመታየታቸው ባለፈ ለኮቪድ 19 ውጤት ይኑረው አይኑረው በቂ ጥናት ተደርጎ ማረጋገጫ አልተሰጠውም ብሏል፡፡እስካሁን ሀይድሮክሲክሎሮኪን ለኮሮና ቫይረስ […]

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ 100 ሰዎች ሲገኙ የ1 ሰው ህይወት አለፈ ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ 100 ሰዎች ሲገኙ የ1 ሰው ህይወት አለፈ :: ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 4950 የላቦራቶሪ ምርመራ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ 100 ሰዎች ተገኝተዋል፡፡አዲስ የተገኙትን ጨምሮ ባጠቃላይ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 831 ደርሷል፡፡ ትናንት ቫይረሱ የተገኘባቸው ግለሰቦች የእድሜ ክልላቸው ከ 3 እስከ 70 ዓመት ሲሆን 53 […]

29ኛው የግንቦት 20 በዓል በዛሬው እለት በመላው ሀገሪቱ በመከበር ላይ ይገኛል ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 29ኛው የግንቦት 20 በዓል በዛሬው እለት በመላው ሀገሪቱ በመከበር ላይ ይገኛል :: የግንቦት 20 የድል መታሰቢያ በዓልን በማስመልከትም በዛሬው እለት በአዲስ አበባ መድፍ ተተኩሷልጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድም 29ኛው የግንቦት 20 በዓልን በማስመልከት ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት ግንቦት 20 የዘመናዊት ኢትዮጵያን ታሪክ ከቀየሩ ዕለታት […]

በአዲስ አበባ ለኮሮና ቫይረስ ሕሙማን ሕክምና መስጫ የሚውል ፊልድ ሆስፒታል ተገነባበአዲስ አበባ ለበርካታ የኮሮና ቫይረስ ሕሙማን ሕክምና መስጫ የሚውል ‘አዲስ አበባ ኮቪድ-19 ፊልድ ሆስፒታል ተገነባ።

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 በአዲስ አበባ ለኮሮና ቫይረስ ሕሙማን ሕክምና መስጫ የሚውል ፊልድ ሆስፒታል ተገነባበአዲስ አበባ ለበርካታ የኮሮና ቫይረስ ሕሙማን ሕክምና መስጫ የሚውል ‘አዲስ አበባ ኮቪድ-19 ፊልድ ሆስፒታል’ ተገነባ።በቅርቡ ሥራ የሚጀምረውን ሆስፒታል የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰና የዓለም የምግብ መርኃ ግብር ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሌይ መርቀው ከፍተውታል።በቦሌ ቡልቡላ አካባቢ የሚገኘው ይህ የፊልድ ሆስፒታል 25 […]

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2012 ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ ተማሪዎቻቸውን ትምህርት ማስጨረስ ጀመሩ ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2012 ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ ተማሪዎቻቸውን ትምህርት ማስጨረስ ጀመሩ :: በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት የሁለተኛ እና ሦስተኛ ዲግሪ ትምህርት በቴክኖሎጂ በመታገዝ ትምህርቱን እንዲከታተሉ እና ከአማካሪዎቻቸው ጋርም የሚገናኙበት ምቹ ሁኔታ በመኖሩ ትምህርታቸውን ማጠናቀቅ ጀምረዋል።በሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል ዶ/ር ኤባ ሚጀና፣ የምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ባይኖርም ጅማ […]

አዲስ ወግ ዌቢናር ለሁለተኛ ግዜ ፈጠራ በቀውስ ጊዜ በሚል ርእስ ውይይት እያደረገ ነዉ፡፡

አዲስ ወግ ዌቢናር ለሁለተኛ ግዜ ፈጠራ በቀውስ ጊዜ በሚል ርእስ ውይይት እያደረገ ነዉ፡፡ የውይይቱ ታዳሚዎች ዶክተር ታምራት ሃይሌ ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት፣ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሰልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የታሪክ ምሁር የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው፣  በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የአእምሮ ሃኪሞች የሆኑት ዶክተር ቢኒያም ወርቁ እና ዶክተር ባርኮት ሚልኪያስ ናቸው። በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት […]

በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ልዮ ስሙ ብርጭቆ ኮንደሚኒየም የሚገኙ ባለሀብት ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችል የኬሚካል ርጭት አካሄዱ ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ልዮ ስሙ ብርጭቆ ኮንደሚኒየም የሚገኙ ባለሀብት ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችል የኬሚካል ርጭት አካሄዱ ፡፡ ግለሰቡ 10 ሺ አባወራዎች በሚገኙበት አካባቢ ኬሚካል ያስረጩ ሲሆን በዚህ ወቅት የራስን ጤንነት ብቻ ሳይሆን የአካባቢንና የህብረተሰብን ጤና ማስጠበቅ አስፈላጊ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡ ኬሚካሉ የማህበረሰቡን ፍቃደኝነት በመጠየቅ እቤት ለቤት […]

የጋምቤላ ክልል ከደቡብ ሱዳን ጋር በሰፊው የሚዋሰን በመሆኑ በድንበር የሚገቡ ዜጎችን ለመቆጣጠር ፈታኝ ሆንዋል ተባለ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 የጋምቤላ ክልል ከደቡብ ሱዳን ጋር በሰፊው የሚዋሰን በመሆኑ በድንበር የሚገቡ ዜጎችን ለመቆጣጠር ፈታኝ ሆንዋል ተባለ፡፡ የጋምቤላ ክልል ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት ለአርትስ በላከዉ መግለጫ፤ ክልሉ ከደቡብ ሱዳን ጋር በሰፊው እንደሚዋሰን የጠቆሙት አቶ ኡሞድ በድንበር አካባቢ የሰዎች ዝውውርን ለመግታት እየተሰራ ቢሆንም የሚፈለገውን ያህል እንዳልሆነ ተናግረዋል፡፡ በመሆኑም የመግቢያና የመውጫ በሮች […]

የእንጦጦ ሀመረ ኖህ ኪዳነምህረት አካባቢ ተወለጆች በአካባቢያቸው ለሚገኙ  አቅመ ደካሞች  የምግብና የአይነት ድጋፍ አደረጉ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 የእንጦጦ ሀመረ ኖህ ኪዳነምህረት አካባቢ ተወለጆች በአካባቢያቸው ለሚገኙ  አቅመ ደካሞች  የምግብና የአይነት ድጋፍ አደረጉ::   የእንጦጦ ሀመረ ኖህ ኪዳነምህረት አካባቢ ተወለጆች   የኮቪድ 19 በሽታ ወረርሽኝ  የሚያስከትለውን  ችግር ለመከላከል በአካባቢያቸው ለሚገኙ  ከ 3 መቶ በላይ  ለሚሆኑ ድጋፍ ፈላጊዎች   የምግብና የአይነት ድጋፍ ማድረጋቸውን የወጣቶቹ አስታባበሪ አቶ  አሳልፈው ጌትነት   ገልፀዋል፡፡  እነዚህ ወጣቶች ለወገናቸው […]

የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚጠቅሙ ተብሎ በጤና ባለሙያዎች የተለዩ ምግቦች እንደሌሉ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚጠቅሙ ተብሎ በጤና ባለሙያዎች የተለዩ ምግቦች እንደሌሉ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ:: የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝን ለመከላከልና ከበሽታው የሚያድኑ ተብሎ እስካሁን በጤና ባለሙያዎች ምክረ ሃሳብ ተመሥርተው የቀረቡ የተለዩ የምግብ ዓይነቶች አለመኖራቸውን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ገለጹ።ኅብረተሰቡ አሁንም በመንግሥትና በጤና ባለሙያዎች የሚቀርቡለትን መመሪያዎች ተግባራዊ በማድረግ ከቫይረሱ ራሱንና ወገኑን መከላከል እንደሚገባው […]