loading
ስፔን ከሶስት ወራት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በኮሮናቫይረስ ሰው ሳይሞትባት 24 ሰዓታት ተቆጥረዋል::

ስፔን ከሶስት ወራት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በኮሮናቫይረስ ሰው ሳይሞትባት 24 ሰዓታት ተቆጥረዋል:: በስፔን የኮሮናቫይረስ እንደከተሰተ የመጀመሪያው ሞት በፈረንጆቹ ማርች 3 ቀን ነበር የተመዘገበው፡፡ቀስበቀስ የበሽታው ስርጭት እየተስፋፋ መጥቶ ስፔን በርካታ ዜጎቿን በቫይረሱ ምክንያት አጥታለች፡፡ አልጀዚራ በዘገባው እንዳስነበበው በሀገሪቱ ታሪክ በ24 ሰዓታት ውስጥ በጣም ከፍተኛው የሞት መጠን 950 ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ የሀገሪቱ የአስቸኳይ የጤና ጉዳዮች ምላሽ ሀላፊ ፌርናንዶ […]

ለኮሮና ቫይረስ መከላከል ድጋፍ የሚውል ከ500 ሺህ በላይ ማስክና የገንዘብ ድጋፍ ተበረከተ።

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 ለኮሮና ቫይረስ መከላከል ድጋፍ የሚውል ከ500 ሺህ በላይ ማስክና የገንዘብ ድጋፍ ተበረከተ። በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ከ6 የቻይና ተቋማት የተሰባሰቡ 500 ሺህ ማስኮችና የተለያዩ ቁሳቁሶችን ለከተማ አስተዳደሩ አበርክተዋል። የተለያዩ ኢትዮጵያውያን ተቋማትም 1ነጥብ 1 ሚሊየን ብር ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን በተጨማሪም 180 ሺህ ብር የሚገመት በእግር የሚሰራ እጅ መታጠቢያ ድጋፍ ተደርጓል። ድጋፉን የተረከቡት […]

በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ ማዕከላት ቁጥር 46 ደረሰ፡፡

በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ ማዕከላት ቁጥር 46 ደረሰ፡፡የጤና ሚኒስቴር በፌስቡክ ገጹ እንዳስታወቀዉ የኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ መግባቱ ሲረጋገጥ ምንም ዓይነት የመመርመሪያ ማዕከል ያልነበራት ኢትዮጵያ በአሁን ወቅት 46 ማዕከላት አላት ብሏል፡፡የጤና ሚኒስቴር ይህን ችግር በመረዳት በአጭር ጊዜ በአገር ውስጥ የመመርመሪያ መሳሪዎችን በሟሟላት እና ባለሙያዎችን በማሰልጠን የላብራቶሪ ምርመራ ማዕከላትን አደራጅቷል፡፡ የሚኒስቴሩ የመመርመር አቅም ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ እንደመጣም ገልጿል፡፡እስከ ግንቦት […]

ሰብዓዊ መብት የምናከብረውና የምናስከብረው ለማንም ብለን ሳይሆን ለህዝባችንና ለፍትህ ስንል አሉ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ::

ሰብዓዊ መብት የምናከብረውና የምናስከብረው ለማንም ብለን ሳይሆን ለህዝባችንና ለፍትህ ስንል አሉ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ:: “ሰብዓዊ መብት የምናከብረውና የምናስከብረው ለማንም ብለን ሳይሆን ለህዝባችንና ለፍትህ ስንል ነው” ሲሉ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ።ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ሰሞኑን አመነስቲ ኢንተርናሽናል በኢትዮጵያ ላይ ይዞ በወጣው ሪፖርት ዙሪያ በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፥ “በአምነስቲ ኢንተርናሽናል […]

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ምርመራ 1 መቶ 42 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸዉ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ምርመራ 1 መቶ 42 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸዉ፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ እንዳስታወቁት ባለፉት 24 ሰዓታት ዉስጥ በተደረገዉ የ4 ሺህ 1መቶ 20 የላብራቶሪ ምርመራ 1 መቶ 42 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸዉ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 4 መቶ 86 ደርሷል፡፡ቫይረሱ […]

በመጪው ዓርብ አመታዊ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተካላ መረሃ ግብር በይፋ ይጀመራል::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 በመጪው ዓርብ አመታዊ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተካላ መረሃ ግብር በይፋ ይጀመራል:: ዓርብ ግንቦት 28/ 2012 ዓመታዊውን የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ  መረሃ ግብር በይፋ እንደሚጀመር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ገለጹ ፡፡ ባለፈው ዓመት እያንዳንዳችን ሀገራዊ ጥሪውን ተቀብለን ያቀድነውን አሳክተናል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፤ በሀገራችን ከተጋረጠው ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ ጋር እየተፋለምን ቢሆን ዕቅዳችንን እናሳካለን ሲሉ በመሃበራዊ ትስስሰር ገፃቸው አስፍረዋል፡፡አንደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለፃ […]

Digitalization and SimpleLaw.

Digitalization and SimpleLaw. 03 Jun 2020 Digitalization is a common theme in the modern legal world. It means more than a just a “technological jump.” It is a means to an end – a way to be more innovative, productive, and cost-efficient. It is a way to distance yourself from the competition. With new technologies […]

በኢትየጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሕጻናትና ቤተሰብ ጉዳይ ድርጅት የማሳድጋቸዉን ህጻናት እንዳልበትን ደግፉኝ አለ፡፡

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 27፣ 2012 በኢትየጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሕጻናትና ቤተሰብ ጉዳይ ድርጅት የማሳድጋቸዉን ህጻናት እንዳልበትን ደግፉኝ አለ፡፡ ድርጅቱ ለአርትስ ባላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ በ1965ዓ.ም በሃገራችን ከተከሰተዉ ድርቅ ጋር በተያያዘ ቤተክርስተያን በወቅቱ ተገቢዉን ምላሽ ለመስጠት 36 የህጻናት መርጃ በማቋቋም የተመሰረተ እንደነበር ገልጿል፡፡ከተመሰረተ ጀምሮም ባለፉት 45 ዓመታት አስካሁን ከ42 ሺህ በላይ ሕጻናትን እንዳሳደገ በመግለጫዉ ጠቅሷል፡፡ድርጅቱ አሁን ከዉጪ […]

ፔፕሲኮ ኢትዮጵያ “ ምግብ ይለግሱ -ተስፋን ይቀጥሉ “የሚል ፕሮግራም ይፋ አደረገ ፡፡

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 27፣ 2012 ፔፕሲኮ ኢትዮጵያ “ ምግብ ይለግሱ -ተስፋን ይቀጥሉ “የሚል ፕሮግራም ይፋ አደረገ ፡፡በፕሮግራሙም 2 ሺህ ሰዎችን ለሶስት ወራት ምሳና እራት እንዲመገቡ ይደረጋል፡፡ድርጅቱ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንደስታወቀዉ ፤ ድጋፉ በኢትዮጵያ በኮቪድ 19 ስርጭት ምክንያት ለተጎዱና ጫና ለደረሰባቸዉ አካላት የሚዉል ሲሆን 8ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር ወጪ ተደርጎበታል፡፡ድርጅቱ ድጋፉን ከሜቅዶንያ በጎ አድራጎት ተቋም ጋር […]

የብሩንዲ ህገ መንግስታዊ ርድ ቤት የሀገሪቱን የምርጫ ውጤት አፀና ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2012 የብሩንዲ ህገ መንግስታዊ ርድ ቤት የሀገሪቱን የምርጫ ውጤት አፀና ::ፍርድ ቤቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ያቀረቡትን የምርጫ ውጤት ተጭበርብሯል የሚል ቅሬታ ውድቅ በማድረግ ኢቫሪስት ንዳይሺሚ አዲሱ የብሩንዲ ፕሬዚዳንት መሆናቸውን ይፋ አድርጓል፡፡ የዋነኛ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪው አጋቶን ሩዋሳ ባቀረቡት ቅሬታ ንዳይሺሚ በ68 በመቶ የድምፅ ብልጫ አሸንፈዋል መባሉን ፈጽሞ የማንቀበለው ነው ብለዋል፡፡ ይሁን እንጂ […]