loading
የዩኬ ሩብ ዓመታዊ ብድር ከፍተኛ ክብረወሰን አስመዘገበ::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ14፣ 2012 የዩኬ ሩብ ዓመታዊ ብድር ከፍተኛ ክብረወሰን አስመዘገበ::የእንግሊዝ መንግሥት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በዜጎች ላይ ከፍተኛ የፋይናንስ ጫና እያደረሰ በመሆኑ የእንግሊዝ መንግሥት ከኤፕሪል እስከ ሰኔ ወር ድረስ ብቻ የ127.9 ቢሊዮን ዩሮ ብድር አግኝቷል፡፡  አኃዙ በወጪ እና በግብር ገቢ መካከል ያለው ልዩነት ካለፈው የግብር ዓመት በሙሉ ከተበደረው 55.4 ቢሊዮን ዩሮ እጥፍ ነበር። ሆኖም በሰኔ ወር ውስጥ […]

የማሊ ተቃዋሚዎች በሀገሪቱ አዲስ ምርጫ እንደሚካሄድ ማረጋገጫ እየሰጡ ነው::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 14፣ 2012  የማሊ ተቃዋሚዎች በሀገሪቱ አዲስ ምርጫ እንደሚካሄድ ማረጋገጫ እየሰጡ ነው:: በማሊ መፈንቅለ መንግት መካሄዱን ተከትሎ አለመረጋጋት እንዳይፈጠር እና ህዝቡ ወደብጥብጥ እንዳይገባ ከፍተኛ ስጋት ተፈጥሯል፡፡ ይሁን እንጂ ፕሬዚዳንት ቡበከር ኬታን እና ጠቅላይ ሚኒስትራቸውን በቁጥጥር ስር ያደረገው የሀገሪቱ ጦር ሃይል ስጋት አይግባችሁ አዲስ ምርጫ ተካሂዶ ማሊ ወደ ቀድሞ ሰላሟ ትመለሳለች ብለዋል፡፡ ሲ ጂ ቲ […]

ማይክ ፖምፒዮ በመካከለኛው ምስራቅ የሚያደርጉትን ጉብኝት ጀመሩ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 18፣ 2012 ማይክ ፖምፒዮ በመካከለኛው ምስራቅ የሚያደርጉትን ጉብኝት ጀመሩ፡፡በእየሩሳሌም ከእስራኤሉ አቻቸው ጋር የተገኙት የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ በተባበሩት አረብ ኤሜሬት ፣ በባህሬንና በሱዳን ጉብኝት እንደሚያደርጉም ይጠበቀል፡፡ፖምፒዮ በመካከለኛው ምስራቅ ለአምስት ቀናት የሚያደርጉትን ጉብኝት ከእስራኤል የጀመሩ ሲሆን ጉብኝቱም በእስራኤልና አረብ ሀገራት መከካከል ያለውን ግንኙነት ለማሻሻል ያለመ ነው ተብሏል፡፡ እንደ አልጄዚራ ዘገባ የውጭ ጉዳይ […]

ደቡብ አፍሪካ የኮቪድ-19 ፈንድ ያላግባብ አባክነዋል በተባሉ ባለ ስልጠጣናት ላይ ምርመራ ልትጀምር ነው::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 22፣ 2012 ደቡብ አፍሪካ የኮቪድ-19 ፈንድ ያላግባብ አባክነዋል በተባሉ ባለ ስልጠጣናት ላይ ምርመራ ልትጀምር ነው:: የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ይፋ እንዳደረጉት ኮሮናቫይረስን መከላከል ለሚያስፈልጉ ወጭዎች የተመደበው ገንዘብ ለሙስና ተጋልጧል፡፡በመሆኑም ልዩ የምርምራ ግብረ ሃይል ተቋቁሞ እነዚህን ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት አላቸው ተብለው የሚጠረጠሩ ባለ ስለጣናትን መርምሮ ለህግ እንዲያቀርብ አዘዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ለዚህ ለጭንቅ ጊዜ የተመደበን […]

የአፋር ክልል አሚበራ ወረዳ ከትናንት ሌሊት ጀምሮ የተከሰተው ጎርፍ

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 28፣ 2012 በአፋር ክልል አሚበራ ወረዳ ከትናንት ሌሊት ጀምሮ የተከሰተው ጎርፍ ተከትሉ በውሃ የተከበቡ ሰዎችን ለማውጣት በሄሊኮፕተር የታገዘ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በክልሉ የተለያዩ ወረዳዎች ቀደም ሲልም ተከስቶ በነበረው ጎርፍ የተጉዱ ወገኖች ለመደገፍ ሲሰራ ቆይቷል። በጽህፈት ቤቱ የቅድመ-ማስጠንቀቂያና ምላሽ ዳይሬክተር አቶ አይዳሂስ ያሲን እንደገለጹት በክልሉ […]

የመንግስታቱ ድርጅት ማሳሰቢያ

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 29፣ 2012  የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቻይና በሆንግኮንግ ላይ ያወጣችውን የብሄራዊ ደህንነት ህግ አወገዘ::የድርጅቱ የሰብዓዊ መብቶች ኤክስፐርቶች ለቤጅንግ በፃፉት ባለ 14 ገፅ ደብዳቤ በሆንግኮንግ ላይ የተላለፈው እስረኞችን ለማእከላዊ ቻይና አሳልፎ የመስጠት ህግ ነፃነትን የሚጋፋ ነው ብለዋል፡፡ ቻይና ይህን ህግ ዳግም ካልፈተሸችው በስተቀረ አደጋ አለው ያሉት ባለ ሙያዎቹ ህጉ ከተላለፈ ጀምሮ የተቀሰቀሰው አመፅ አንዱ ማሳያ […]

ለኮቪድ 19 ህሙማን እና አገልግሎት ሰጪዎች የእራት ግብዣ ተደረገ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 ለኮቪድ 19 ህሙማን እና አገልግሎት ሰጪዎች የእራት ግብዣ ተደረገ::በሚሊኒየም አዳራሽ የኮቪድ ማዕከል ለሚገኙ ቁጥራቸው አንድ ሺ ለሚሆኑ ሰዎች የአዲስ አመትን በዓል ምክንያት በማድረግ የእራት ግብዣ መደረጉ ተሰምቷል፡፡ በእራት ፕሮግራሙ 3 መቶ ለሚሆኑ የኮቪድ 19 ታማሚዎች ባሉበት ሆነው መመገብ ይችሉ ዘንድ ምግብ የቀረበላቸው ሲሆን ቁጥራቸው 7 መቶ ለሚሆኑት ሃኪሞች እና የተለያዩ […]

ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ለፀጥታና ደህንነት አካላት የፀረ-ሽብር ሥልጠና ሰጠ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ለፀጥታና ደህንነት አካላት የፀረ-ሽብር ሥልጠና ሰጠ::ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ለፀጥታና ደህንነት አካላት ሽብርተኝነትን መከላከልና ማክሸፍ በሚያስችሉ ስልቶች ላይ ያጠነጠነ ስልጠና መስጠቱን ገልጿል። ስልጠናው ከመከላከያ ሠራዊት፣ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ ከፌዴራልና ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽኖች፣ ከሪፐብሊካን ጋርድና ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ልዩ ኃይል ለተውጣጡ አመራሮችና አባላት ነው የተሰጠው።ሽብርተኝነትን መከላከልና […]

ሀብታቸውን ያላስመዘገቡ የክፍለ ከተማና የወረዳ አመራሮች በገንዘብ ቅጣት ሀብታቸውን እንዲያስመዘግቡ ሊደረግ ነው::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2013 ሀብታቸውን ያላስመዘገቡ የክፍለ ከተማና የወረዳ አመራሮች በገንዘብ ቅጣት ሀብታቸውን እንዲያስመዘግቡ ሊደረግ ነው:: ሀብታቸውን ያላስመዘገቡ የክፍለ ከተማና የወረዳ አመራሮች በገንዘብ ቅጣት ሀብታቸውን እንዲያስመዘግቡ ሊደረግ መሆኑን የፌደራል የሥነ-ምግባርና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ።የፌደራል የሥነ ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከአሥሩም ክፍለ ከተሞች ከተውጣጡ አመራሮች ጋር በሀብት ምዝገባ ዙሪያ ውይይት አካሂዷል።በዚህም በተቀመጠው መደበኛ የሀብት ማስመዝገቢያ […]

በሀገሪቱ የሳይበር ጥቃት ከተቃጣባቸው ተቋማት የሚዲያ ተቋማት በ2ኛ ደረጃ ላይ እንደሚገኙ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 በሀገሪቱ የሳይበር ጥቃት ከተቃጣባቸው ተቋማት የሚዲያ ተቋማት በ2ኛ ደረጃ ላይ እንደሚገኙ ተገለፀ፡፡የኢንፎርሜሽን መረብ ደሕንነት ኤጀንሲ እና የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን የመገናኛ ብዙሃን ተቋማትን ከማንኛውም የሳይበር ጥቃት ለመከላከል የሚስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡የኢንፎርሜሽን መረብ ደሕንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው እና የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጌታቸው ድንቁ ስምምነቱን ፈርመዋል። የመግባቢያ […]