loading
በናይጄሪያ በታጣቂዎች ታግተው የነበሩ ልጆች ከቤተሰቦቻቸው ጋር መቀላቀላቸው ተሰማ::

አዲስ አበባ፣የካቲት 25፣ 2013 በናይጄሪያ በታጣቂዎች ታግተው የነበሩ ልጆች ከቤተሰቦቻቸው ጋር መቀላቀላቸው ተሰማ:: ባለፈው ዓርብ በሰሜን ናይጄሪያ በአዳሪ ትምህርት ቤት ውስጥ እንዳሉ በታጣቂዎች ታግተው ተወስደው የነበሩ 279 ልጃገረዶች በሰላም ከወላጆቻቸው ጋር መቀላቀላቸውን የሀገሪቱ ባለስልጣናት ተናግረዋል፡፡ ልጃገረዶቹ ከአጋቾቻቸው እጅ ነፃ እዲወጡ የግዛቲቱ አስተዳዳሪዎች ሰፊ ድርድር አድርገው እንደነበር ነው የተነገረው፡፡ ታጋቾቹ ነፃ ከወጡ በኋላ የጤናቸው ሁኔታ በምርመራ […]

ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ዩኒቨርሲቲው የማኅበረሰቡን ችግር ለመፍታት የጀመራቸውን ስራዎች እንዲያጠናክር አሳሰቡ::

አዲስ አበባ፣የካቲት 26፣ 2013 ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ዩኒቨርሲቲው የማኅበረሰቡን ችግር ለመፍታት የጀመራቸውን ስራዎች እንዲያጠናክር አሳሰቡ:: ፕሬዚዳንቷ ይህን ያሉት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲው 70ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ባከበረበት ወቅት ነው። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በቪዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት ዩኒቨርሲቲው በአፍሪካ ቀዳሚ እንደመሆኑ ለአፍሪካዊያን ወንድምና እህቶች የትምህርት እድል በመስጠት ያበረከተው አስተዋጽኦ የሚዘነጋ አይደለም ብለዋል። ዩኒቨርሲቲው ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዩኒቨርሲቲ ይባል በነበረበት […]

በዐቢይ ፆም ወቅት ሰላም፣ ፍቅር፣ ይቅር ባይነት መታዘዝና አካፍሎ መብላትን መተግበር እንደሚገባ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ገለፁ፡፡

አዲስ አበባ፣የካቲት 29፣ 2013 በዐቢይ ፆም ወቅት ሰላም፣ ፍቅር፣ ይቅር ባይነት መታዘዝና አካፍሎ መብላትን መተግበር እንደሚገባ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በዐቢይ ፆም ወቅት ሰላም፣ ፍቅር፣ ስምምነት፣ ይቅር ባይነት መታዘዝና አካፍሎ መብላትን ምዕመኑ መተግበር እንደሚገባው ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ፓትርያርኩ የዐቢይ ጾም መግባትን ምክንያት በማድረግ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም […]