loading
ፋሲል ከነማ የትግራይ ክለቦችን ለማስተናገድ ዝግጁ ነኝ አለ

ፋሲል ከነማ የትግራይ ክለቦችን ለማስተናገድ ዝግጁ ነኝ አለ

የፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ ከትግራይ ከሚመጡ እግር ኳስ ክለቦች ጋር በሜዳው ፋሲለደስ ስታዲየም የሚያደርገውን ጨዋታ በፍፁም ወንድማዊነት እና በኃላፊነት እንደሚያስተናድ እና ክለቡም ወደ ትግራይ አቅንቶ ጨዋታዎችን ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በላከው ደብዳቤ አሰታውቋል፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *