loading
በአለም ዙሪያ የሚገኙ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች በሙሉ ወደአዲስ አበባ ተጠሩ

በአለም ዙሪያ የሚገኙ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች በሙሉ ወደአዲስ አበባ ተጠሩ

የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለሁሉም የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ጥሪ ማድረጉን አስታወቀ።

ከሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት እንደተገኘው መረጃ ለአምባሳደሮቹ ጥሪ የተደረገው በተለያዩ ወቅታዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ላይ ገለፃ ለማድረግ ተብሎ ነው።

አምባሳደሮቹ ወደአዲስ አበባ የሚመጡት በቀጣዩ ሳምንት ነው ተብሏል።

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *