loading
በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ውስጥ ተፈጥሮ የነበረው ያለመግባባት መፈታቱ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ውስጥ ተፈጥሮ የነበረው ያለመግባባት መፈታቱ ተገለፀ:: በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ውስጥ ተፈጥሮ የነበረው ያለመግባባት በሀገር ሽማግሌዎች እና በመንግሥት ጥረት መፈታቱ ተገልጿል። ስምምነቱን ተከትሎም ቅራኔ ውስጥ የነበሩት አካላት በጋራ የአፍጥር መርሀግብር በሸራተን አዲስ አከናውነዋል።

የመጅሊስ አባላት ወደ አንድ እንዲመጡ ለሠሩ ሽማግሌዎች ምስጋና ቀርቧል። በቀጣይም ገለልተኛ አስመራጭ ኮሚቴ ተዋቅሮ አዲስ የመጅሊስ ምርጫ እንደሚደረግ ተገልጿል። ኢቢሲ እንደዘገበዉ መላ ሙስሊሙ በጋራ እንዲቆምም ጥሪ ቀርቧል

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *