loading
በካሜሮን በታጣቂዎች ታፍነው የተወሰዱ 79 ተማሪዎች ተለቀቁ

በካሜሮን በታጣቂዎች ታፍነው የተወሰዱ 79 ተማሪዎች ተለቀቁ

አርትስ 29/02/2011

በካሜሮን ሰሜናዊ ምስራቅ ግዛት ከሚገኝ አዳሪ ትምህርት ቤት ውስጥ በታጣቂዎች ታፍነው የተወሰዱ 79 ተማሪዎች መለቀቃቸው ተነገረ፡፡

እስካሁን የትምህርት ቤቱን ርዕሰ መምህር ጨምሮ አንድ መምህርና ሾፌር አሁንም በእገታ ላይ ናቸው፡፡

ቢቢሲ እንደዘገበው የሀገሪቱ መንግስት ታጋቾችን ለማስለቀቅ በትናንትናው ዕለት በሄሊኮፕተር የታገዘ ፍለጋ ማድረግ ጀምሮ ነበር።

ነገር ግን የተለቀቁት  79 ተሪዎች በምን ሁኔታ ሊለቀቁ እንደበቁ የታወቀነገር የለም።

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *