loading
ኢትዮጵያዊያን የኢትዮጵያ ሳምንት ፌስቲቫልን እንዲጎበኙ ጥሪ ቀረበ።

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2013 ኢትዮጵያዊያን የኢትዮጵያ ሳምንት ፌስቲቫልን እንዲጎበኙ ጥሪ ቀረበ።የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሣው፣ የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ እና የሴቶች፣ ወጣቶች እና ሕፃናት ሚኒስትር ፊልሰን አብዱላሂ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ሀላፌዎች በተገኙበት የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *