loading
ካፒቴን ዮሴፍ ሀይሉ በደስታ አለቀሱ፡፡

ካፒቴን ዮሴፍ ሀይሉ በደስታ አለቀሱ፡፡

ከ20 አመት በኋላ ከአዲስ አበባ አስመራ የተደረገዉን በረራ የሚመሩት ዋና አብራሪ ካፒቴን ዮሴፍ “የእርቅ አምባሳደሮችን ይዤ በመብረሬ ደስተኛ ነኘ “ በማለት ከበረራዉ በፊት እያነቡ ደስታቸዉን ለጋዜጠኞች ተናግረዋል፡፡

ካፒቴኑ ኢት. 0312 የንግድ አዉሮፕላንን እያበረሩ ወደ አስመራ ተጉዘዋል፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *