loading
የአርባምንጭ ከተማ የጤና መሰረተ ልማት ላይ ያለዉን የአገልግሎት ጥራት ችግር ለማቅለል በትኩረት ሊሰራ ይገባል ተባለ ፡፡

አዲስ አበባ፣ጥር 12፣ 2013  የአርባምንጭ ከተማ የጤና መሰረተ ልማት ላይ ያለዉን የአገልግሎት ጥራት ችግር ለማቅለል በትኩረት ሊሰራ ይገባል ተባለ ፡፡በከተማዋ 3 የጤና ጣቢያዎችና 1 አጠቃላይ ሆስፒታል ያለ ሲሆን ከፍተኛ ህክምና የሚሹ የከተማ ነዋሪዎች በከተማዋ አገልግሎት ማግኘት እንዲችሉ ሆስፒታሎችን ማስፋት ላይ በትኩረት እተሰራ እንደሆነ አርትስ ያነጋገራቸዉ የከተማ ጤና ፅ/ቤት ሀላፌ ገልፀዋል፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *