loading
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ከሀላፊነታቸው ተነሱ

አርትስ 22/01/2011

የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩት ዶ/ር ብርሐኑ በሻህ ከነበሩበት ኃላፊነት እንዲነሱ በግል ፍላጎታቸው ለኮርፖሬሽኑ ሥራ አመራር ቦርድ ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት ከትናንት ጀምሮ ጥያቄያቸው ተቀባይነት አግኝቶ ከሀላፊነት በግል ፈቃዳቸው ተነስተዋል፡፡

በምትካቸውም ኢ/ር የኋላሽት ጀመረ የኮርፖሬሽኑ ተወካይ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው እንዲሰሩ ተመድበዋል፡፡

 

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *