loading
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች የህዳር ወር ከመጠናቀቁ በፊት ይከናወናሉ

አርትስ ስፖርት 18/03/2011

የፕሪምየር ሊጉ አስተዳዳሪ አካል የሆነውየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንበሚያሳልፋቸው ውሳኔዎች፤ ሳምንታዊጨዋታዎቹ ይከናወናሉ በተባሉበት የጊዜሰሌዳ አሳማኝ ባልሆኑና በሚያሳምኑምክንያቶች ላልተወሰኑ ጊዜያት ሲተላለፉይስተዋላል፡፡

ፕሪምየር ሊጉ የሶስት ሳምንታት ጉዞ ያደረገቢሆንም ከአንድ በላይ ጨዋታ እንኳንማድረግ ያልቻሉ ቡድኖች ቀላል የሚባሉአይደለም፡፡

ፌዴሬሽኑ በቀጣይ የሊጉ የ4ኛና 5ኛሳምንት ጨዋታዎች፤ የህዳር ወር ከመጠናቀቁ በፊት በሙሉ እንደሚከናወኑ እወቁልኝ ብሏል፡፡ የአራተኛ ሳምንት የጨዋታ መርሀ ግብርም ከመጭው ቅዳሜህዳር 22/2011 ጀምሮ እንደሚከናወኑአስታውቋል፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *