loading
196 ተማሪዎች የፈጠራ ስራዎቻቸውን እያቀረቡ ነው

አርትስ 28/02/2011

የትምህርት ሚኒስቴር ከስቴም ሲነርጂ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የፈጠራ ስራ ውድድር በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እየተካሄደ ነው፡፡
ተወዳዳሪ ተማሪዎቹ የትምህርት ሚኒቴር እና ስቴም ሲነርጂ በሀገሪቱ ከሚገኙ 14 ማዕከላቱ የመለመሏቸው ናቸው፡፡
የፈጠራ ስራዎቹ ለውድድር ቀርበው ከተገመገሙ በኋላ ሽልማትና እውቅና ይሰጣቸዋል፡፡
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አጋር የሆነው ስቴም ሲነርጂ የፈጠራ ስራዎች ወደ ምርት እንዲገቡ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ ለማድረግ እየሰራ ይገኛል፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *