loading
አትሌት ሳሙኤል ተፈራ የ1500 ሜ ዓለም የቤት ውስጥ ክብረወሰንን አሻሻለ ።

አትሌት ሳሙኤል ተፈራ የ1500 ሜ ዓለም የቤት ውስጥ ክብረወሰንን አሻሻለ ።

ኢትዮጵያዊዉ አትሌት ሳሙኤል ተፈራ እንግሊዝ በርሚንግሃም ላይ በተካሄደው የ1500 ሜትር የቤት ውስጥ ውድድርን የዓለም ክብረወሰን በመስበር ጭምር በቀዳሚነት አጠናቅቋል ።

ሳሙኤል የገባበት ጊዜ 3:31.04 ሲሆን ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ በ3:31.58 ሰዓት ሁለተኛ ሁኗል ።

ሳሙኤል ያስመዘገበው ሰዓት ፤ በ1500 ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር ከ22 ዓመታት በፊት 1997 ላይ ሞሮኳዊው አትሌት ሂሻም ኤል ጉሩጅ በ3:31.18 ጊዜ ይዞት የነበረውን ነው ።

ከዉድድሩ አስቀድሞ የማሸነፍ ግምቱ ተስጥቶት የነበረው ለዮሚፍ ነበር።

ምንጭ፦አፍሪካን አትሌቲክስ ዩናይትድ

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *