loading
በኢትዮጵያ ከተለያዩ አገራት የመጡ ከ900 ሺህ በላይ ስደተኞች ይኖራሉ፡፡

በኢትዮጵያ ከተለያዩ አገራት የመጡ ከ900 ሺህ በላይ ስደተኞች ይኖራሉ፡፡

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ኤጄንሲ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ በኢትዮጵያ ከተለያዩ አገሮች የመጡ ከ900,000 በላይ ስደተኞች እንደሚገኙ ተናግረው ፤ ኢትዮጵያ ለዚህ ውለታዋ ልትመሰገን ይገባል ብለዋል።

ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ በኢትዮጵያ የአራት ቀናት የስራ ጉብኝት  ያደረጉ ሲሆን

ከዉጭ ጉዳይ ቃላቀባይ ጽ/ቤት እንዳገኘነዉ መረጃ ኢትዮጵያ በቅርቡ ያጸደቀችው አዲስ ተራማጅ አዋጅ የስደተኞችን ዘላቂ ህይወት በመለወጥ በኩል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋልም ብለዋል ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ።

 

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *